#ለመረጃ፦ ቤንዚን 112.67 ብር ገብቷል!
ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ:-
ቤንዚን 112.67
ኬሮሲን 107.93
ነጭ ናፍጣ 107.93
ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109.22
ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106.75 ብር በሊትር የሚሸጥ ይሆናል።
ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ:-
ቤንዚን 112.67
ኬሮሲን 107.93
ነጭ ናፍጣ 107.93
ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109.22
ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106.75 ብር በሊትር የሚሸጥ ይሆናል።
#ለመረጃ፡ የዚህ ዓመት የአፍሪካ ሀገራት የGDP እድገት ምጣኔ ትንበያ በቅደም ተከተል (IMF)!
ሴኔጋል: 8.4%
ሩዋንዳ: 7.1%
ጊኒ፡ 7.1%
ኢትዮጵያ: 6.6%
ቤኒን: 6.5%
ደቡብ ሱዳን፡ -4.3%
የደቡብ ሱዳን ህዝብ የIMF ትንበያን ተመልክቶ የሚጓጓውን ፖለቲከኞቹ በዜሮ ያጣፉበታል!
ዓምና ከ25% በላይ ታድግ ይሆናል የተባለላት ደቡብ ሱዳን ወደ ግጭት ገብታ ከዜሮ በታች 27% አድጋ ነው አዲሱ ዓመት የጀመረው!
IMF ደቡብ ሱዳን ዘንድሮ ከዜሮ በታች በ4.3% ታድግና በቀጣይ ዓመት ሰላም ሆና ከበረታች በ64.5% ታድጋለች እያለ ነው!
ሴኔጋል: 8.4%
ሩዋንዳ: 7.1%
ጊኒ፡ 7.1%
ኢትዮጵያ: 6.6%
ቤኒን: 6.5%
ደቡብ ሱዳን፡ -4.3%
የደቡብ ሱዳን ህዝብ የIMF ትንበያን ተመልክቶ የሚጓጓውን ፖለቲከኞቹ በዜሮ ያጣፉበታል!
ዓምና ከ25% በላይ ታድግ ይሆናል የተባለላት ደቡብ ሱዳን ወደ ግጭት ገብታ ከዜሮ በታች 27% አድጋ ነው አዲሱ ዓመት የጀመረው!
IMF ደቡብ ሱዳን ዘንድሮ ከዜሮ በታች በ4.3% ታድግና በቀጣይ ዓመት ሰላም ሆና ከበረታች በ64.5% ታድጋለች እያለ ነው!
#ለመረጃ፦ ከሚያዝያ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የነዳጅ ዋጋ ተለውጧል! ቤንዚን ከ112.67 ወደ 122.53 ብር አድጓል!