የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዛሬ ጀምሮ የወሰዳቸው የለውጥ እርምጃዎች ……
1. ለአስመጪዎች የቅድመ ክፍያ (አድቫንስ ፐይመንት) መጠንን ከ5 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወደ 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ከፍ ተደርጓል።
2. ለውጭ ሀገር ተጓዦች የሚፈቀደውን የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር፣ ለንግድ ሥራ መንገደኞች ደግሞ 15 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ሆኗል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ፣ የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ግለሰቦች ከሂሳባቸው ላይ በካርድ መጠቀም የሚችሉት የውጭ ምንዛሪ መጠን ከ10 በመቶ ወደ 20 በመቶ ከፍ እንዲል ሆኗል፡፡
3. የባንኮችን የውጭ ምንዛሪ ክፍያዎችን ሥርዓት ለማስያዝ በማሰብ ባንኮች ከገቢ ንግድ፣ ከአገልግሎት ክፍያ ወይም ከጥሬ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ለውጭ ምንዛሪ አገልግሎት የሚያስከፍሏቸው ማናቸውም አስተዳደራዊ ወጪዎችና ክፍያዎች ከግንቦት 18፣ 2017 ጀምሮ ከ4 በመቶ እንዳይበልጡ ተወስኗል፡፡
1. ለአስመጪዎች የቅድመ ክፍያ (አድቫንስ ፐይመንት) መጠንን ከ5 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወደ 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ከፍ ተደርጓል።
2. ለውጭ ሀገር ተጓዦች የሚፈቀደውን የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር፣ ለንግድ ሥራ መንገደኞች ደግሞ 15 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ሆኗል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ፣ የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ግለሰቦች ከሂሳባቸው ላይ በካርድ መጠቀም የሚችሉት የውጭ ምንዛሪ መጠን ከ10 በመቶ ወደ 20 በመቶ ከፍ እንዲል ሆኗል፡፡
3. የባንኮችን የውጭ ምንዛሪ ክፍያዎችን ሥርዓት ለማስያዝ በማሰብ ባንኮች ከገቢ ንግድ፣ ከአገልግሎት ክፍያ ወይም ከጥሬ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ለውጭ ምንዛሪ አገልግሎት የሚያስከፍሏቸው ማናቸውም አስተዳደራዊ ወጪዎችና ክፍያዎች ከግንቦት 18፣ 2017 ጀምሮ ከ4 በመቶ እንዳይበልጡ ተወስኗል፡፡
ብሔራዊ ባንክ ሸቀጦችን ከውጭ ለማስገባት የሚከፈለው የቅድመ ክፍያ መጠን ወደ 50 ሺህ ዶላር ከፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያ ሥርዓትን ለማሻሻል ያለመ አዲስ የለውጥ እርምጃዎችን ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል።
ይህን ተከትሎ ከተወሰዱ እርምጃዎች ዉስጥ ከውጭ ለማስገባት ሊከፈል የሚችለው የቅድመ ክፍያ መጠን ከ5 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወደ 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ከፍ እንዲል ማድረጉን አስታውቋል።
ባለፈው ሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. ስራ ላይ የዋለው አዲሱ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት በውጭ ምንዛሪ ገበያ እና በሀገሪቱ የውጭ ክፍያ ሚዛን ላይ ከፍተኛ መሻሻል ማምጣቱን ባንኩ አስታዉሷል።
የውጭ ምንዛሪ ገበያ ማሻሻያዎች በተመለከተ ብሔራዊ ባንክ ባወጣዉ መግለጫ ላይ ለግል ተጓዦች የሚፈቀደው የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ ወደ 10 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ሲጨምር፣ ለንግድ ስራ መንገደኞች ደግሞ 15 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ደርሷል።
በተጨማሪም የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ግለሰቦች ከሂሳባቸው በካርድ መጠቀም የሚችሉት የውጭ ምንዛሪ መጠን ከ10 በመቶ ወደ 20 በመቶ ከፍ ብሏል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያ ሥርዓትን ለማሻሻል ያለመ አዲስ የለውጥ እርምጃዎችን ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል።
ይህን ተከትሎ ከተወሰዱ እርምጃዎች ዉስጥ ከውጭ ለማስገባት ሊከፈል የሚችለው የቅድመ ክፍያ መጠን ከ5 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወደ 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ከፍ እንዲል ማድረጉን አስታውቋል።
ባለፈው ሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. ስራ ላይ የዋለው አዲሱ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት በውጭ ምንዛሪ ገበያ እና በሀገሪቱ የውጭ ክፍያ ሚዛን ላይ ከፍተኛ መሻሻል ማምጣቱን ባንኩ አስታዉሷል።
የውጭ ምንዛሪ ገበያ ማሻሻያዎች በተመለከተ ብሔራዊ ባንክ ባወጣዉ መግለጫ ላይ ለግል ተጓዦች የሚፈቀደው የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ ወደ 10 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ሲጨምር፣ ለንግድ ስራ መንገደኞች ደግሞ 15 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ደርሷል።
በተጨማሪም የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ግለሰቦች ከሂሳባቸው በካርድ መጠቀም የሚችሉት የውጭ ምንዛሪ መጠን ከ10 በመቶ ወደ 20 በመቶ ከፍ ብሏል።
ብሔራዊ ባንክ ስድስተኛውን የዉጪ ምንዛሪ ጨረታ በ50 ሚሊዮን ዶላር ሊያካሂድ ነው
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ለማረጋጋትና የውጭ መረጋጋትን ለመቆጣጠር ያለመ 50 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ዛሬ ሐሙስ እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
ይህ ጨረታ ለንግድ ባንኮች የቀረበ ሲሆን፣ ባንኩ በየሁለት ሳምንቱ ከሚያካሂዳቸው ተከታታይ ጨረታዎች ስድስተኛው ነው።
ከሁለት ሳምንት በፊት በተካሄደው አምስተኛው ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ፣ የአንድ የአሜሪካ ዶላር የመገበያያ ዋጋ 132.96 ብር ሆኖ ተመዝግቦ ነበር። በዚያ ጨረታ ላይ ባንኩ 60 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ያቀረበ ሲሆን፣ በጠቅላላው 16 የንግድ ባንኮች የጠየቁትን የውጭ ምንዛሪ ድልድል ማግኘት ችለው እንደነበር ይታወቃል።
Source: capitalethiopia
@Etsrocks
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ለማረጋጋትና የውጭ መረጋጋትን ለመቆጣጠር ያለመ 50 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ዛሬ ሐሙስ እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
ይህ ጨረታ ለንግድ ባንኮች የቀረበ ሲሆን፣ ባንኩ በየሁለት ሳምንቱ ከሚያካሂዳቸው ተከታታይ ጨረታዎች ስድስተኛው ነው።
ከሁለት ሳምንት በፊት በተካሄደው አምስተኛው ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ፣ የአንድ የአሜሪካ ዶላር የመገበያያ ዋጋ 132.96 ብር ሆኖ ተመዝግቦ ነበር። በዚያ ጨረታ ላይ ባንኩ 60 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ያቀረበ ሲሆን፣ በጠቅላላው 16 የንግድ ባንኮች የጠየቁትን የውጭ ምንዛሪ ድልድል ማግኘት ችለው እንደነበር ይታወቃል።
Source: capitalethiopia
@Etsrocks
NBE Foreign Exchange Auction: Weighted Average Rate at 133.1715 Birr per USD
The National Bank of Ethiopia (NBE) today announced the results of its latest Foreign Exchange Auction.
According to the NBE's official announcement, the weighted average rate of all successful bids in the auction was Birr 133.1715 per US Dollar showing inclement from last auction result of Birr 132.9643 per US Dollar.
The auction saw a total of 14 banks participate, submitting demands for foreign exchange allocations.
The National Bank of Ethiopia also indicated its schedule for future foreign exchange auctions. The next Foreign Exchange Auction is planned to be held in two weeks.
The National Bank of Ethiopia (NBE) today announced the results of its latest Foreign Exchange Auction.
According to the NBE's official announcement, the weighted average rate of all successful bids in the auction was Birr 133.1715 per US Dollar showing inclement from last auction result of Birr 132.9643 per US Dollar.
The auction saw a total of 14 banks participate, submitting demands for foreign exchange allocations.
The National Bank of Ethiopia also indicated its schedule for future foreign exchange auctions. The next Foreign Exchange Auction is planned to be held in two weeks.
#Free_Training
Deloitte, in collaboration with the Ethiopian Securities Exchange and the Ethiopian Capital Markets Authority, presents this crucial masterclass designed to equip you with unparalleled insight into navigating the landscape of Initial Public Offerings and Mergers & Acquisitions in Ethiopia.
https://www.deloitte.com/et/en/events/deloitte-academy-events/ethiopia-ipo-and-m-a-masterclass-2025.html
Deloitte, in collaboration with the Ethiopian Securities Exchange and the Ethiopian Capital Markets Authority, presents this crucial masterclass designed to equip you with unparalleled insight into navigating the landscape of Initial Public Offerings and Mergers & Acquisitions in Ethiopia.
https://www.deloitte.com/et/en/events/deloitte-academy-events/ethiopia-ipo-and-m-a-masterclass-2025.html
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ143 ቀናት በኋላ የምንዛሬ ዋጋ በ4 ብር አሻሻለ!
ከጥር 1 ጀምሮ አንድ ዶላር በ124 ብር ገዝቶ በ126 ይሸጥ የነበረው ባንኩ ከ143 ቀናት (ከ January 1 እስከ May 24) በኋላ ዛሬ 4 ብር ጨምሮ አንድ ዶላር በ128 ብር ገዝቶ በ130 ብር መሸጥ ጀምሯል!
ከጥር 1 ጀምሮ አንድ ዶላር በ124 ብር ገዝቶ በ126 ይሸጥ የነበረው ባንኩ ከ143 ቀናት (ከ January 1 እስከ May 24) በኋላ ዛሬ 4 ብር ጨምሮ አንድ ዶላር በ128 ብር ገዝቶ በ130 ብር መሸጥ ጀምሯል!
የኢንሹራንስ ዘርፉ ለዉጪ ባለሃብቶች ክፍት እንዲሆን የሚያስችል አዲስ አዋጅ በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ተነገረ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የኢንሹራንስ ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የሚያደርግ አዲስ አዋጅ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል።
ውሳኔው የኢትዮጵያን የፋይናንስ ኢንዱስትሪ ለማዘመን እየተደረገ ካለው ሰፊ ጥረት አንዱ አካል ነው ተብሏል።
ይህ የተገለጸው 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ተቋም ዓመታዊ ኮንፈረንስ እና አጠቃላይ ስብሰባ በአዲስ አበባ በተጀመረበት ወቅት ነው።
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ እንደተናገሩት፣ የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ባንኮች ክፍት ያደረገው አዲሱ አዋጅ "የፋይናንስ ዘርፋችንን ለማዘመን በተደረገው ጥረት ትልቅ ምዕራፍ" እንደሆነ ተደርጎ ይታያል። በዚህ ስኬት ላይ በመመስረት፣ ባንኩ አሁን ደግሞ ትኩረቱን የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪውን በማሻሻል ላይ አድርጓል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የኢንሹራንስ ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የሚያደርግ አዲስ አዋጅ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል።
ውሳኔው የኢትዮጵያን የፋይናንስ ኢንዱስትሪ ለማዘመን እየተደረገ ካለው ሰፊ ጥረት አንዱ አካል ነው ተብሏል።
ይህ የተገለጸው 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ተቋም ዓመታዊ ኮንፈረንስ እና አጠቃላይ ስብሰባ በአዲስ አበባ በተጀመረበት ወቅት ነው።
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ እንደተናገሩት፣ የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ባንኮች ክፍት ያደረገው አዲሱ አዋጅ "የፋይናንስ ዘርፋችንን ለማዘመን በተደረገው ጥረት ትልቅ ምዕራፍ" እንደሆነ ተደርጎ ይታያል። በዚህ ስኬት ላይ በመመስረት፣ ባንኩ አሁን ደግሞ ትኩረቱን የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪውን በማሻሻል ላይ አድርጓል።
The 51st African Insurance Organization (AIO) Conference and Annual General Assembly is currently taking place in Addis Ababa, Ethiopia[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "1"). The summit, running from May 26 to May 28, 2025, brings together delegates from 93 countries, including policymakers, regulators, insurers, and industry leaders[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.plenglish.com/news/2025/05/26/conference-of-the-african-insurance-organization-meets-in-ethiopia/?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "2").
### Key Highlights:
- Theme: *Balancing the Books: Africa’s Debt Problem - Why Does Country Debt Impact Insurers?*[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "1")
- Ethiopia’s Deputy Prime Minister Temesgen Tiruneh emphasized that insurance must evolve into a pillar of economic development, supporting families, credit access, and investment[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "1").
- National Bank of Ethiopia Governor Mamo Mihretu highlighted the impact of sovereign debt on the insurance industry, stressing the need for strong international coordination[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6664887?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "3").
- Artificial Intelligence (AI) in Insurance: AI-driven insurers are using technology to offer tailored solutions, dynamically adjusting policies and pricing based on user data[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6664887?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "3").
- Regulatory Reforms: Ethiopia is establishing an independent insurance regulatory authority to modernize the sector and attract investment[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://press.et/herald/?p=116096&citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "4").
This summit is a major step toward strengthening Africa’s insurance industry and addressing economic challenges. If you’d like more details, you can check out the full coverage [here](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553).
### Key Highlights:
- Theme: *Balancing the Books: Africa’s Debt Problem - Why Does Country Debt Impact Insurers?*[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "1")
- Ethiopia’s Deputy Prime Minister Temesgen Tiruneh emphasized that insurance must evolve into a pillar of economic development, supporting families, credit access, and investment[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "1").
- National Bank of Ethiopia Governor Mamo Mihretu highlighted the impact of sovereign debt on the insurance industry, stressing the need for strong international coordination[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6664887?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "3").
- Artificial Intelligence (AI) in Insurance: AI-driven insurers are using technology to offer tailored solutions, dynamically adjusting policies and pricing based on user data[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6664887?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "3").
- Regulatory Reforms: Ethiopia is establishing an independent insurance regulatory authority to modernize the sector and attract investment[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://press.et/herald/?p=116096&citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054 "4").
This summit is a major step toward strengthening Africa’s insurance industry and addressing economic challenges. If you’d like more details, you can check out the full coverage [here](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553).
ENA English
Insurance in Africa Must Evolve to Become Pillar of Economic Growth, DPM Temasgen Says
Addis Ababa, May 26, 2025 (ENA) -- Insurance in Africa must evolve beyond its current peripheral role...
ET Securities pinned «The 51st African Insurance Organization (AIO) Conference and Annual General Assembly is currently taking place in Addis Ababa, Ethiopia[43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054](https://www.ena.et/web/eng/w/eng_6662553?citationMarker=43dcd9a7-70db-4a1f-b0ae-981daa162054…»
Wegagen_Bank_S_C_Prospectus_for_Registration_of_Shares_Currently.pdf
1.3 MB
Wogagen Bank prospectus
በኢትዮጵያ የክፍያ ስርዓት ኦፕሬተር ፍቃድ ለማግኘት የሚጠይቀው የተከፈለ ካፒታል ወደ 100 ሚሊዮን ብር ከፍ ተደረገ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዲጂታል ክፍያዎችን እና የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማሳደግ የክፍያ ስርዓት መመሪያውን ማሻሻሉን አስታዉቋል።
ማዕከላዊ ባንኩ “የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድ አውጪዎች ፈቃድ እና እውቅና አሰጣጥ መመሪያውን” ያሻሻለ ሲሆን በዘርፉ ፍቃድ ለመዉሰድ ይጠይቅ የነበረዉ 50 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል አሁን ወደ 100 ሚሊዮን ብር ከፍ ብሏል።
በሥራ ላይ የዋለው አዲሱ መመሪያ ቁጥር ONPS/10/2025፣ አሁን ፈቃድ ያላቸው የክፍያ ሥርዓት ኦፐሬተሮች ካፒታላቸው ከዚህ መጠን በታች ከሆነ እኤአ እስከ ሰኔ 2027 መጨረሻ ድረስ ይህንን መስፈርት እንዲያሟሉ ተጠይቀዋል።
በፈቃድ አሰጣጥ ሂደት ላይ ያሉ ደግሞ ፈቃዳቸውን ከተቀበሉ በሁለት ዓመት ውስጥ አዲሱን የካፒታል እና የአክሲዮን ድርሻ መስፈርቶች ማሟላት እንደሚጠበቅባቸው ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
Source: capitalethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዲጂታል ክፍያዎችን እና የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማሳደግ የክፍያ ስርዓት መመሪያውን ማሻሻሉን አስታዉቋል።
ማዕከላዊ ባንኩ “የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድ አውጪዎች ፈቃድ እና እውቅና አሰጣጥ መመሪያውን” ያሻሻለ ሲሆን በዘርፉ ፍቃድ ለመዉሰድ ይጠይቅ የነበረዉ 50 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል አሁን ወደ 100 ሚሊዮን ብር ከፍ ብሏል።
በሥራ ላይ የዋለው አዲሱ መመሪያ ቁጥር ONPS/10/2025፣ አሁን ፈቃድ ያላቸው የክፍያ ሥርዓት ኦፐሬተሮች ካፒታላቸው ከዚህ መጠን በታች ከሆነ እኤአ እስከ ሰኔ 2027 መጨረሻ ድረስ ይህንን መስፈርት እንዲያሟሉ ተጠይቀዋል።
በፈቃድ አሰጣጥ ሂደት ላይ ያሉ ደግሞ ፈቃዳቸውን ከተቀበሉ በሁለት ዓመት ውስጥ አዲሱን የካፒታል እና የአክሲዮን ድርሻ መስፈርቶች ማሟላት እንደሚጠበቅባቸው ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
Source: capitalethiopia
የካፒታል ገበያ ጥቅም ምንድነው? በዶ/ር እዮብ ታዬ ሲብራራ
👇👇 https://fb.watch/mrwpg-psOq/
👇👇 https://fb.watch/mrwpg-psOq/