#ለመረጃ፦ ቤንዚን 112.67 ብር ገብቷል!
ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ:-
ቤንዚን 112.67
ኬሮሲን 107.93
ነጭ ናፍጣ 107.93
ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109.22
ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106.75 ብር በሊትር የሚሸጥ ይሆናል።
ከዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ:-
ቤንዚን 112.67
ኬሮሲን 107.93
ነጭ ናፍጣ 107.93
ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109.22
ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106.75 ብር በሊትር የሚሸጥ ይሆናል።
Zemedeneh Negatu, a seasoned Ethiopian-American investment advisor, has been appointed the founding Chief Executive Officer of CBE Capital SC , following the company’s receipt of an investment banking license from the Ethiopian Capital Market Authority on March 21.
The license makes CBE Capital one of the country’s first officially recognized investment Banks.
The license makes CBE Capital one of the country’s first officially recognized investment Banks.
"ኢትዮጰያን በ2026 የአለም የንግድ ድርጅት ሙሉ አባል ለማድረግ እየሰራን ነው” - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
ኢትዮጵያ 5ኛውን የአለም የንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በበቂ ዝግጅት ተሳትፋ በስኬት ማጠናቀቋን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ ትላንት መጋቢት 15 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
በመግለጫቸውም በቅርቡ ጄነቭ በተካሄደው 5ኛው የሀገራችን የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁንና በቀጣይ በሚካሄደው 6ኛው የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ ኢትዮጵያን ሙሉ አባል ሆና ድርጅቱን መቀላቀል የሚያስችላትን ስራ መሰራቱን አስታውቀዋል፡፡
Read More
Source: addisstandardamharic
ኢትዮጵያ 5ኛውን የአለም የንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በበቂ ዝግጅት ተሳትፋ በስኬት ማጠናቀቋን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ ትላንት መጋቢት 15 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
በመግለጫቸውም በቅርቡ ጄነቭ በተካሄደው 5ኛው የሀገራችን የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁንና በቀጣይ በሚካሄደው 6ኛው የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ ኢትዮጵያን ሙሉ አባል ሆና ድርጅቱን መቀላቀል የሚያስችላትን ስራ መሰራቱን አስታውቀዋል፡፡
Read More
Source: addisstandardamharic
ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መግለጫ ተሰጥቷል።
ማዕከላዊ ባንኩ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ሁለተኛ ስብሰባውን መጋቢት 16 ቀን 2017 አካሂዷል፡፡የደረሰበትን ውሳኔ ነው ይፋ ያደረገው።ዝርዝሩ በ3 ገፅ ከላይ ተያይዟል።
ማዕከላዊ ባንኩ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ሁለተኛ ስብሰባውን መጋቢት 16 ቀን 2017 አካሂዷል፡፡የደረሰበትን ውሳኔ ነው ይፋ ያደረገው።ዝርዝሩ በ3 ገፅ ከላይ ተያይዟል።
𝐌𝐨𝐧𝐞𝐭𝐚𝐫𝐲 𝐏𝐨𝐥𝐢𝐜𝐲 𝐂𝐨𝐦𝐦𝐢𝐭𝐭𝐞𝐞 𝐈𝐝𝐞𝐧𝐭𝐢𝐟𝐢𝐞𝐬 𝐂𝐚𝐬𝐡 𝐂𝐫𝐮𝐧𝐜𝐡 𝐢𝐧 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐂𝐨𝐦𝐦𝐞𝐫𝐜𝐢𝐚𝐥 𝐁𝐚𝐧𝐤𝐬
The Monetary Policy Committee under the National Bank of Ethiopia (NBE) identified pinching liquidity hurdles across some local banks with high levels of loan-to-deposit ratios.
Read More
Source: shegamedia
The Monetary Policy Committee under the National Bank of Ethiopia (NBE) identified pinching liquidity hurdles across some local banks with high levels of loan-to-deposit ratios.
Read More
Source: shegamedia
𝗖𝗕𝗘 𝗜𝗻𝘁𝗿𝗼𝗱𝘂𝗰𝗲𝘀 𝗜𝗻𝘁𝗲𝗿𝗻𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝗮𝗹 𝗠𝗮𝘀𝘁𝗲𝗿𝗖𝗮𝗿𝗱 𝗣𝗿𝗲𝗽𝗮𝗶𝗱 𝗖𝗮𝗿𝗱𝘀
March 27, 2025 (EBR_News)
The Commercial Bank of Ethiopia (CBE), in collaboration with global payment leader Mastercard, has introduced both plastic and virtual international prepaid cards, a move set to enhance digital payment accessibility in Ethiopia.
March 27, 2025 (EBR_News)
The Commercial Bank of Ethiopia (CBE), in collaboration with global payment leader Mastercard, has introduced both plastic and virtual international prepaid cards, a move set to enhance digital payment accessibility in Ethiopia.
ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ዋጋን በማጭበርበር ተከሰሱ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያን በቅርበት መከታተል እንደሚያስፈልግ ገልጾ፣ ባለሙያዎች ባንኮች ያልተገባ ግምታዊ የውጭ ምንዛሪ ግዥ እንደሚፈጽሙ በመግለጽ ይህም በግዥና መሸጫ ዋጋ መካከል ያለውን ልዩነት አባብሶታል።
የብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ (MPC) በቅርቡ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው የውጭ ምንዛሪ ፍሰትን ለመቆጣጠር ጥንቃቄ የተሞላበት ትኩረት እና የተለካ ክትትል በገንዘብ ፍሰት ምክንያት በተዛማጅ የሚመጡትን ያልተፈለገ የገንዘብ ፖሊሲ መላላት ያስወግዳል።
ተጨማሪ ያንብቡ
ካፒታል ጋዜጣ
@Etstocks
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያን በቅርበት መከታተል እንደሚያስፈልግ ገልጾ፣ ባለሙያዎች ባንኮች ያልተገባ ግምታዊ የውጭ ምንዛሪ ግዥ እንደሚፈጽሙ በመግለጽ ይህም በግዥና መሸጫ ዋጋ መካከል ያለውን ልዩነት አባብሶታል።
የብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ (MPC) በቅርቡ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው የውጭ ምንዛሪ ፍሰትን ለመቆጣጠር ጥንቃቄ የተሞላበት ትኩረት እና የተለካ ክትትል በገንዘብ ፍሰት ምክንያት በተዛማጅ የሚመጡትን ያልተፈለገ የገንዘብ ፖሊሲ መላላት ያስወግዳል።
ተጨማሪ ያንብቡ
ካፒታል ጋዜጣ
@Etstocks
ET Securities
Photo
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ዛሬ ከባንክ ፕሬዝደንቶች ጋር መወያየቱን ገለፀ።
የውይይቱን ውጤት፣ አሉ ያሏቸውን ብዥታዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከማስተካከል አንፃር የማእከላዊ ባንኩ ገዥ አቶ ማሞ እስመለአለም ምህረቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ያነሷቸው አበይት ነጥቦች
– በውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ረገድ በህብረተሰቡ በነጋዴ እንዲሁም ባንኮች ረገድ አልፎ አልፎ ብዥታ መኖሩን ባንኩ ተገንዝቧል።
–የባንኩ የውጭ ምንዛሬ መጠባበቂያ የለውጥ ትግበራ ከተጀመረበት ሀምሌ 2016 አንስቶ በ200 በመቶ ጨምሯል፤
–ይሄም በበጀት አመቱ መጨረሻ ይደረስበታል ተብሎ ከተቀመጠው እቅድ አንፃር ያለፈ ነው።
–ዛሬ ከባንክ መሪዎች ጋር በነበረው ውይይት በአፈፃፀም የሚታዩ ችግሮች እንዲታረሙ፣ የውጭ ምንዛሬ መመሪያ በጥብቅ እንዲተገበር ብሄራዊ ባንክ አዟል።
–በተጨማሪ ባንኮች ለውጭ ምንዛሬ ግብይት የሚያስከፍሉት ኮሚሽን እና የአገልግሎት ክፍያ ተመጣጣኝ እንዲያደርጉ ታዘዋል።
–ብሄራዊ ባንኩ የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር ቢያንስ እስከ በጀት አመቱ መጨረሻ በየ 15 ቀኑ የውጭ ምንዛሬ ለባንኮች በጨረታ ይሸጣል።
–ባንኩ ቴክኖሎጂ እና አጋር ተቋማትን በመተቀም ጭምር በህገወጦች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ነው ገዥው የጠቀሱት
–በተለይ ከባንክ ውጭ ያሉ ሀዋላ የሚሰሩ፣ ገንዘብ ወደ ውጭ የሚያሸሹ እና ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር/ላውንደሪ የሚያረጉ ላይ ነው ማስጠንቀቂያ የተሰጠው
–የሀዋላ ኩባንያዎችም የባንኩን ህግ አክብረው እንዲሰሩ ነው ማሳሰቢያ የተሰጠው
ወደዚህ እንዴት ተደረሰ
የብሄራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ባሳለፍነው ሳምንት ይፋ ባደረገው ግምገማ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚታየው የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ጉዳይ ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው አሳስቦ ነበር። ከሳምንታት በፊት ባንኩ 60 ሚሊየን ዶላር ለባንኮች ለመሸጥ ባወጣው ጨረታ ለአንድ ዶላር በአማካኝ 135 ብር ከ62 ሳንቲም ቀርቦ ነበር።
ይሄም በባንኮች ከሚሸጥበት ዋጋ በ10 ብር ገደማ የጨመረ በመሆኑ ጉዳዩ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። (የኮሚቴውን ውሳኔ ተከተወሎ በጉዳዩ ላይ ባሳለፍነው ረቡዕ መጋቢት 17/March 26 ቀን በቅዳሜ ገበያ የሬድዮ ቆይታ ሰፋ ያለ ሃሳብ ያቀረብን በመሆኑ ከማህበራዊ ገፆቻችን ውይይቱን ማድመጥ ይቻላል)
–ባንኮች የግምታዊ ገብይት ውስጥ መግባት፣ የአገልግሎት ክፍያን የማናር፣ የውጭ ምንዛሬውን ሌላ ቦታ ኢንቨስት ማድረግ እና ሌሎች መላ ምቶች ለምንዛሬ መጠን መናር በባለሞያዎች በምክንያትነት የሚጠቀሱ ናቸው።
–በህገወጥ የምንዛሬ ገበያ አንድ ዶላር ከ 150 ብር በላይ እንደሚመነዘር ነው ለጉዳዩ ቅርበት አለን የሚሉ ወገኖች ለቅዳሜ ገበያ የገለፁት።
ማስታወሻ፥ በዚህ አበይት የወቅቱ ኢኮኖሚ ጉዳይ ላይ በረቡዕ መጋቢት 24 የሬድዮ ጥንቅራችን ሰፋ ያለ ሃሳብ ይዘን የምንቀርብ በመሆኑ ከወዲሁ እንዲከታተሉን እንጋብዛለን።
ቅዳሜገበያ
የውይይቱን ውጤት፣ አሉ ያሏቸውን ብዥታዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከማስተካከል አንፃር የማእከላዊ ባንኩ ገዥ አቶ ማሞ እስመለአለም ምህረቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ያነሷቸው አበይት ነጥቦች
– በውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ረገድ በህብረተሰቡ በነጋዴ እንዲሁም ባንኮች ረገድ አልፎ አልፎ ብዥታ መኖሩን ባንኩ ተገንዝቧል።
–የባንኩ የውጭ ምንዛሬ መጠባበቂያ የለውጥ ትግበራ ከተጀመረበት ሀምሌ 2016 አንስቶ በ200 በመቶ ጨምሯል፤
–ይሄም በበጀት አመቱ መጨረሻ ይደረስበታል ተብሎ ከተቀመጠው እቅድ አንፃር ያለፈ ነው።
–ዛሬ ከባንክ መሪዎች ጋር በነበረው ውይይት በአፈፃፀም የሚታዩ ችግሮች እንዲታረሙ፣ የውጭ ምንዛሬ መመሪያ በጥብቅ እንዲተገበር ብሄራዊ ባንክ አዟል።
–በተጨማሪ ባንኮች ለውጭ ምንዛሬ ግብይት የሚያስከፍሉት ኮሚሽን እና የአገልግሎት ክፍያ ተመጣጣኝ እንዲያደርጉ ታዘዋል።
–ብሄራዊ ባንኩ የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር ቢያንስ እስከ በጀት አመቱ መጨረሻ በየ 15 ቀኑ የውጭ ምንዛሬ ለባንኮች በጨረታ ይሸጣል።
–ባንኩ ቴክኖሎጂ እና አጋር ተቋማትን በመተቀም ጭምር በህገወጦች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ነው ገዥው የጠቀሱት
–በተለይ ከባንክ ውጭ ያሉ ሀዋላ የሚሰሩ፣ ገንዘብ ወደ ውጭ የሚያሸሹ እና ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር/ላውንደሪ የሚያረጉ ላይ ነው ማስጠንቀቂያ የተሰጠው
–የሀዋላ ኩባንያዎችም የባንኩን ህግ አክብረው እንዲሰሩ ነው ማሳሰቢያ የተሰጠው
ወደዚህ እንዴት ተደረሰ
የብሄራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ባሳለፍነው ሳምንት ይፋ ባደረገው ግምገማ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚታየው የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ጉዳይ ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው አሳስቦ ነበር። ከሳምንታት በፊት ባንኩ 60 ሚሊየን ዶላር ለባንኮች ለመሸጥ ባወጣው ጨረታ ለአንድ ዶላር በአማካኝ 135 ብር ከ62 ሳንቲም ቀርቦ ነበር።
ይሄም በባንኮች ከሚሸጥበት ዋጋ በ10 ብር ገደማ የጨመረ በመሆኑ ጉዳዩ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። (የኮሚቴውን ውሳኔ ተከተወሎ በጉዳዩ ላይ ባሳለፍነው ረቡዕ መጋቢት 17/March 26 ቀን በቅዳሜ ገበያ የሬድዮ ቆይታ ሰፋ ያለ ሃሳብ ያቀረብን በመሆኑ ከማህበራዊ ገፆቻችን ውይይቱን ማድመጥ ይቻላል)
–ባንኮች የግምታዊ ገብይት ውስጥ መግባት፣ የአገልግሎት ክፍያን የማናር፣ የውጭ ምንዛሬውን ሌላ ቦታ ኢንቨስት ማድረግ እና ሌሎች መላ ምቶች ለምንዛሬ መጠን መናር በባለሞያዎች በምክንያትነት የሚጠቀሱ ናቸው።
–በህገወጥ የምንዛሬ ገበያ አንድ ዶላር ከ 150 ብር በላይ እንደሚመነዘር ነው ለጉዳዩ ቅርበት አለን የሚሉ ወገኖች ለቅዳሜ ገበያ የገለፁት።
ማስታወሻ፥ በዚህ አበይት የወቅቱ ኢኮኖሚ ጉዳይ ላይ በረቡዕ መጋቢት 24 የሬድዮ ጥንቅራችን ሰፋ ያለ ሃሳብ ይዘን የምንቀርብ በመሆኑ ከወዲሁ እንዲከታተሉን እንጋብዛለን።
ቅዳሜገበያ
ብሔራዊ ባንክ ባካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ131.71 ብር ተመንዝሯል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (ብሔራዊ ባንክ) ዛሬ የተካሄደውን የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አደረገ። በባንኩ መረጃ መሰረት፣ ለተሳካላቸው ተጫራቾች የተመዘገበው አማካይ የምንዛሪ ዋጋ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ131.7095 ብር ሆኗል።
በጨረታው ሂደት በአጠቃላይ 12 ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ተመድቦላቸዋል። የውጭ ምንዛሪ አቅርቦትንና ፍላጎትን ለማስተዳደር በየጊዜው ጨረታዎችን ሲያካሂድ የቆየው ብሔራዊ ባንክ፣ ቀጣዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚካሄድ አረጋግጧል። ትክክለኛው ቀን እና ሰዓት ከዝግጅቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ ይገለጻል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (ብሔራዊ ባንክ) ዛሬ የተካሄደውን የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አደረገ። በባንኩ መረጃ መሰረት፣ ለተሳካላቸው ተጫራቾች የተመዘገበው አማካይ የምንዛሪ ዋጋ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ131.7095 ብር ሆኗል።
በጨረታው ሂደት በአጠቃላይ 12 ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ተመድቦላቸዋል። የውጭ ምንዛሪ አቅርቦትንና ፍላጎትን ለማስተዳደር በየጊዜው ጨረታዎችን ሲያካሂድ የቆየው ብሔራዊ ባንክ፣ ቀጣዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚካሄድ አረጋግጧል። ትክክለኛው ቀን እና ሰዓት ከዝግጅቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ ይገለጻል።
Licensing_&_Renewal_of_Banking_Business_Draft_Directive.pdf
640.9 KB
የባንክ ሥራ አዋጅ ቁጥር 1360/2017 እና የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ቁ 1359/2017 መሠረት ብሔራዊ ባንክ የባንኮች ፈቃድ አሰጣጥ እና ዕድሳት ረቂቅ መመሪያ አዘጋጅቷል።
መመሪያው ስለ ውጪ ባንኮች...
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ባንኮች አምስት ቢሊዮን ብር ዝቅተኛ ካፒታል ሟሟላት እንደሚኖርባቸው፤
ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት የወንጀል እና የታክስ ማጣራትን ጨምሮ ጥብቅ ምርምራ ማለፍ እንደሚጠበቅባቸው ፤
የውጭ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ ብቻ ለማስቀመጥ እና ለመጠቀም እንደሚገደዱ ፤
ክፍያን በተመለከተ ከውጭ የሚገቡ ባንኮች ለምርመራ 200 ሺህ፣ ለፈቃድ 400 ሺህ እና ለእድሳት 400 ሺህ ብር መክፈል እንዳለባቸው ፤
በባንኩ ዘርፍ የውጭ ሀገራት ተሳትፎን፡ የውጭ ባንክ ተቀጥላ፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፍ እና የእንደራሴ ቢሮ ብሎ ይከፍላቸዋል።
ረቂቅ መመሪያው ከዚህ ከላይ ተያይዟል
መመሪያው ስለ ውጪ ባንኮች...
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የውጪ ባንኮች አምስት ቢሊዮን ብር ዝቅተኛ ካፒታል ሟሟላት እንደሚኖርባቸው፤
ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት የወንጀል እና የታክስ ማጣራትን ጨምሮ ጥብቅ ምርምራ ማለፍ እንደሚጠበቅባቸው ፤
የውጭ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ ብቻ ለማስቀመጥ እና ለመጠቀም እንደሚገደዱ ፤
ክፍያን በተመለከተ ከውጭ የሚገቡ ባንኮች ለምርመራ 200 ሺህ፣ ለፈቃድ 400 ሺህ እና ለእድሳት 400 ሺህ ብር መክፈል እንዳለባቸው ፤
በባንኩ ዘርፍ የውጭ ሀገራት ተሳትፎን፡ የውጭ ባንክ ተቀጥላ፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፍ እና የእንደራሴ ቢሮ ብሎ ይከፍላቸዋል።
ረቂቅ መመሪያው ከዚህ ከላይ ተያይዟል