የ ስቶክ/አክሲዮን ዋጋ እንዴት ማስላት ይቻላል?
የ አንድ አክሲዮን ዋጋን ለማወቅ በቀላሉ Market capitalization ÷ number of shares በማድረግ ማወቅ እንችላለን።
🔅MARKET CAPITALIZATION ማለት ተቋሙ / ድርጅቱ ያለው አሁናዊ ዋጋ ሲሆን
🔅NUMBER OF SHARES ማለት ደግሞ ለገበያ የወጣው የ አክሲዮን ብዛት ማለት ነው ::
ስለዚህ
የ ኢትዮቴሌኮም MARKET CAP = ወደ 119 ቢሊዮን ብር ሲሆን
የአክሲዮን ብዛት ግን አይታወቅም ስለዚህ ሊሆን ይችላል ተብሎ በሚገመት ቁጥር ስናሰላ
በግምት ለምሳሌ
📌 1 በመቶው 10,000 አክሲዎኖች ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢልዮን ÷ 10,000 = 119,000 ብር
📌1 በመቶው 100,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ = 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷100,000 = 11900 ብር
📌1 በመቶው 1,000,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷ 1,000,000 = 1190 ብር
ይህ ለምሳሌ የተጠቀምንበት ነው :: ዋጋው እንደዚህ ሊሆንም ላይሆንም ይችላል
ምክኒያቱም market evaluation(cap) እና የአክሲዮን ብዛት ሊለያይ ስለሚችል ትክክለኛ ቁጥሮቹን ስናገኝ የየትኛውንም ድርጅት አክሲዮን ለመግዛት ይህን አይነት አካሄድ መጠቀም እንኝላለን::
@Etstocks
የ አንድ አክሲዮን ዋጋን ለማወቅ በቀላሉ Market capitalization ÷ number of shares በማድረግ ማወቅ እንችላለን።
🔅MARKET CAPITALIZATION ማለት ተቋሙ / ድርጅቱ ያለው አሁናዊ ዋጋ ሲሆን
🔅NUMBER OF SHARES ማለት ደግሞ ለገበያ የወጣው የ አክሲዮን ብዛት ማለት ነው ::
ስለዚህ
የ ኢትዮቴሌኮም MARKET CAP = ወደ 119 ቢሊዮን ብር ሲሆን
የአክሲዮን ብዛት ግን አይታወቅም ስለዚህ ሊሆን ይችላል ተብሎ በሚገመት ቁጥር ስናሰላ
በግምት ለምሳሌ
📌 1 በመቶው 10,000 አክሲዎኖች ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢልዮን ÷ 10,000 = 119,000 ብር
📌1 በመቶው 100,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ = 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷100,000 = 11900 ብር
📌1 በመቶው 1,000,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷ 1,000,000 = 1190 ብር
ይህ ለምሳሌ የተጠቀምንበት ነው :: ዋጋው እንደዚህ ሊሆንም ላይሆንም ይችላል
ምክኒያቱም market evaluation(cap) እና የአክሲዮን ብዛት ሊለያይ ስለሚችል ትክክለኛ ቁጥሮቹን ስናገኝ የየትኛውንም ድርጅት አክሲዮን ለመግዛት ይህን አይነት አካሄድ መጠቀም እንኝላለን::
@Etstocks
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዶላር ዋጋ አሽቆለቆለ።
ባለፉት በርካታ ቀናት በንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ112 ብር ከ3957 ሳንቲም እየተገዛ በ123 ብር ከ6353 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር።
ዛሬ ባንኩ ይፋ ባደረገው የዕለታዊ የምንዛሬ ተመን አንዱን የአሜሪካ ዶላር የሚገዛበትን ዋጋ ወደ 113 ብር ከ1308 ሳንቲም አሳድጎ መሸጫውን ወደ 115 ብር ከ3934 ሳንቲም አውርዶታል።
እንደ ዛሬው የምንዛሬ ተመን ባንኩ ዶላር መግዣውን በ1 ብር ከፍ ያደረገው ሲሆን መሸጫው ላይ ካለፉት ቀናት የ8 ብር ቅናሽ አድርጎበታል።
ET Securities
ኢቲ ሴኩሪቲስ
Fb.me/Etstocks
ባለፉት በርካታ ቀናት በንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ112 ብር ከ3957 ሳንቲም እየተገዛ በ123 ብር ከ6353 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር።
ዛሬ ባንኩ ይፋ ባደረገው የዕለታዊ የምንዛሬ ተመን አንዱን የአሜሪካ ዶላር የሚገዛበትን ዋጋ ወደ 113 ብር ከ1308 ሳንቲም አሳድጎ መሸጫውን ወደ 115 ብር ከ3934 ሳንቲም አውርዶታል።
እንደ ዛሬው የምንዛሬ ተመን ባንኩ ዶላር መግዣውን በ1 ብር ከፍ ያደረገው ሲሆን መሸጫው ላይ ካለፉት ቀናት የ8 ብር ቅናሽ አድርጎበታል።
ET Securities
ኢቲ ሴኩሪቲስ
Fb.me/Etstocks
👍1
#Ethiotelecom
መንግሥት ከኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ የ10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ከ25 እስከ 28 ቢሊዮን ብር ገቢ እንደሚጠብቅ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። አንድ ሰው ከኩባንያው ሊገዛ የሚችለው ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የአክስዮን መጠንም እንደተወሰነ ዋዜማ ተረድታለች። ከኩባንያው ድርሻ ለመግዛት የተፈቀደላቸው፣ ኢትዮጵያዊያንና በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ብቻ እንደኾኑ ምንጮች ገልጸዋል። ኩባንያው በቴሌብር አማካኝነት ነገ የ10 በመቶ ድርሻውን መሸጥ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
መንግሥት ከኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ የ10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ከ25 እስከ 28 ቢሊዮን ብር ገቢ እንደሚጠብቅ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። አንድ ሰው ከኩባንያው ሊገዛ የሚችለው ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የአክስዮን መጠንም እንደተወሰነ ዋዜማ ተረድታለች። ከኩባንያው ድርሻ ለመግዛት የተፈቀደላቸው፣ ኢትዮጵያዊያንና በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ብቻ እንደኾኑ ምንጮች ገልጸዋል። ኩባንያው በቴሌብር አማካኝነት ነገ የ10 በመቶ ድርሻውን መሸጥ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች በኤሌክትሮኒክ ዘዴ እንዲመዘገቡ የሚደነግግ ረቂቅ መመርያ ለግምገማ ቀረበ!!
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች በኤሌክትሮኒክ ዘዴ እንዲመዘግቡ በሚደነግግ ረቂቅ መመርያ ላይ አስተያየት እንዲሰጥ ለግምገማ አቀረበ።
አገልግሎቱን ቀልጣፋና ደኅንነቱ የተጠበቀ
እንዲሆን እና በሰነደ ሙዓለ ነዋይ ተዋንያን የሚደረጉ ግብይቶች መካከል ሙሉ እምነት እንዲኖር በማድረግ የካፒታል ገበያ አገልግሎቶች እንደሚያሻሽል በረቂቅ መመርያው ላይ መስፈሩን ሪፖርተር ዘግቧል።
ፈቃድ በተሰጣቸው ሰዎች ለሽያጭ የሚቀርቡ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ወይም አገልግሎቶች በኤሌክትሮኒክ መንገድ የሚቀርቡበትን፣ የሚዳረሱበትንና እንዲሠራጩ በማድረግ ለብዙኃኑ ተጠቃሚዎች መረጃ እንዲዳረስ እንደሚያደርጉ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ተደንግጓል።
አዋጁ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ አውጭው የሚይዛቸው የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ባለቤትነት መዝገቦች፣ በማዕከላዊ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት በሚዘጋጅ ባለቤትነት በኤሌክትሮኒክ ዘዴ በሚመዘገብበት የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት መተካት እንዳለበት ያስረዳል።
የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ግብይት ተሳታፊዎች በአንድ ቦታ በአካል መገናኘት ሳያስፈልጋቸው ግብይቶችን እንዲፈጽሙ የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል ተብሏል፡፡
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች በኤሌክትሮኒክ ዘዴ እንዲመዘግቡ በሚደነግግ ረቂቅ መመርያ ላይ አስተያየት እንዲሰጥ ለግምገማ አቀረበ።
አገልግሎቱን ቀልጣፋና ደኅንነቱ የተጠበቀ
እንዲሆን እና በሰነደ ሙዓለ ነዋይ ተዋንያን የሚደረጉ ግብይቶች መካከል ሙሉ እምነት እንዲኖር በማድረግ የካፒታል ገበያ አገልግሎቶች እንደሚያሻሽል በረቂቅ መመርያው ላይ መስፈሩን ሪፖርተር ዘግቧል።
ፈቃድ በተሰጣቸው ሰዎች ለሽያጭ የሚቀርቡ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ወይም አገልግሎቶች በኤሌክትሮኒክ መንገድ የሚቀርቡበትን፣ የሚዳረሱበትንና እንዲሠራጩ በማድረግ ለብዙኃኑ ተጠቃሚዎች መረጃ እንዲዳረስ እንደሚያደርጉ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ተደንግጓል።
አዋጁ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ አውጭው የሚይዛቸው የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ባለቤትነት መዝገቦች፣ በማዕከላዊ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት በሚዘጋጅ ባለቤትነት በኤሌክትሮኒክ ዘዴ በሚመዘገብበት የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት መተካት እንዳለበት ያስረዳል።
የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ግብይት ተሳታፊዎች በአንድ ቦታ በአካል መገናኘት ሳያስፈልጋቸው ግብይቶችን እንዲፈጽሙ የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል ተብሏል፡፡
👍1
⭕️ LIVE
ሙሉ በሙሉ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻውን ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በራሱን የቴሌብር መተግበሪያ በመጠቀም ለመሸጥ የሚያስችለውን ፈቃድ ማግኘቱን ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ያበስራል።
ይህንን ዝግጅት Voice Chat በቀጥታ ይከታተሉ
https://t.me/tikvahethmagazine?livestream
@etstocks
ሙሉ በሙሉ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻውን ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በራሱን የቴሌብር መተግበሪያ በመጠቀም ለመሸጥ የሚያስችለውን ፈቃድ ማግኘቱን ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ያበስራል።
ይህንን ዝግጅት Voice Chat በቀጥታ ይከታተሉ
https://t.me/tikvahethmagazine?livestream
@etstocks
#ኢትዮቴሌኮም : ዛሬ የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ ሆኗል።
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በተካሄደ ሥነ-ስርዓት የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ ተደርጓል።
የአክሲዮን ሽያጭ ጊዜው ከዛሬ ጥቅምት 6 ጀምሮ እስከ ታኅሣስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ይቆያል ተብሏል፡፡
ዝርዝር መረጃ ፦
- በ2016 በወጣው የሂሳብ ሪፖርት የድርጅቱ ካፒታል ➡️ 100 ቢሊዮን ብር ነው።
- በዓለም አቀፍ የ3ተኛ ወገን የገበያ ተመን መሰረት ድርጅቱ የሚያወጣው ዋጋ ➡️ 300 ቢሊዮን ብር ነው።
- በመጀመሪያው ዙር መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ የቀረበው ➡️ 100 ሚሊዮን ብር ነው።
- የአንድ ሼር ዋጋ ➡️ 300 ብር ነው።
- 100 ሚሊዮን ሼር በ300 ብር ሲሸጥ ኢትዮ ቴሌኮም ከሼር ሽያጭ ➡️ 30 ቢሊዮን ብር ያገኛል።
- ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን ➡️ 33 ሼር ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 9,900 ብር ይሆናል።
- ከፍተኛው መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 3,333 ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ ➡️999,900 ብር ይሆናል።
- መግዛት የሚቻለው ከዛሬ ጥቅምት 6 እስከ ታህሳስ 25 ድረስ ይሆናል።
- የሼር አባላቱ የሚታወቁት ➡️ ጥር 23/2017
- ሽያጩ በቴሌብር ብቻ የሚደረግ ይሆናል።
- ክፍያውን በ48 ሰዓት ውስጥ መክፈል ይቻላል።
- አንድ አክሲዮን ግዢ ሲፈጸም ከአክስዮኑ ዋጋ በተጨማሪ 1.5% የአገልግሎት ክፍያ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፍል ይሆናል።
- ከከፍተኛው የአክሲዮን መጠን በላይ መግዛት አይቻልም።
- ግብይቱ የሚካሄደው በኢትዮጵያ ብር ብቻ ነው።
https://t.me/etstocks
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በተካሄደ ሥነ-ስርዓት የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ ተደርጓል።
የአክሲዮን ሽያጭ ጊዜው ከዛሬ ጥቅምት 6 ጀምሮ እስከ ታኅሣስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ይቆያል ተብሏል፡፡
ዝርዝር መረጃ ፦
- በ2016 በወጣው የሂሳብ ሪፖርት የድርጅቱ ካፒታል ➡️ 100 ቢሊዮን ብር ነው።
- በዓለም አቀፍ የ3ተኛ ወገን የገበያ ተመን መሰረት ድርጅቱ የሚያወጣው ዋጋ ➡️ 300 ቢሊዮን ብር ነው።
- በመጀመሪያው ዙር መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ የቀረበው ➡️ 100 ሚሊዮን ብር ነው።
- የአንድ ሼር ዋጋ ➡️ 300 ብር ነው።
- 100 ሚሊዮን ሼር በ300 ብር ሲሸጥ ኢትዮ ቴሌኮም ከሼር ሽያጭ ➡️ 30 ቢሊዮን ብር ያገኛል።
- ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን ➡️ 33 ሼር ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 9,900 ብር ይሆናል።
- ከፍተኛው መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 3,333 ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ ➡️999,900 ብር ይሆናል።
- መግዛት የሚቻለው ከዛሬ ጥቅምት 6 እስከ ታህሳስ 25 ድረስ ይሆናል።
- የሼር አባላቱ የሚታወቁት ➡️ ጥር 23/2017
- ሽያጩ በቴሌብር ብቻ የሚደረግ ይሆናል።
- ክፍያውን በ48 ሰዓት ውስጥ መክፈል ይቻላል።
- አንድ አክሲዮን ግዢ ሲፈጸም ከአክስዮኑ ዋጋ በተጨማሪ 1.5% የአገልግሎት ክፍያ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፍል ይሆናል።
- ከከፍተኛው የአክሲዮን መጠን በላይ መግዛት አይቻልም።
- ግብይቱ የሚካሄደው በኢትዮጵያ ብር ብቻ ነው።
https://t.me/etstocks
💠ፕሮስፔክተስ ለባለሀብቶች ስለማቀርብ የሰነደ መዋለ ነዋይ መረጃ የሚሰጥ የጽሁፍ ሰነድ ነው።
ዓላማ
ፕሮስፔክተስ እንደ አክሲዮኖች፣ ቦንዶች ወይም የጋራ ፈንድ ላሉ ዋስትናዎች ለሚሰጡ ኩባንያዎች ዋና የሽያጭ መሣሪያ ነው።
ለባለሀብቶች የገንዘብ ነክ አደጋዎችን እና ዋስትናዎችን የሚገልጽ ይፋ ማድረጊያ ሰነድ ነው።
ዓላማ
ፕሮስፔክተስ እንደ አክሲዮኖች፣ ቦንዶች ወይም የጋራ ፈንድ ላሉ ዋስትናዎች ለሚሰጡ ኩባንያዎች ዋና የሽያጭ መሣሪያ ነው።
ለባለሀብቶች የገንዘብ ነክ አደጋዎችን እና ዋስትናዎችን የሚገልጽ ይፋ ማድረጊያ ሰነድ ነው።
አንድ ሰው ከኢትዮ ቴሌኮም የገዛውን አክሲዮን ድርሻ ማዘዋወር፤ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም ቢፈልግ ይችላል ወይ ?
አትዮ ቴሌኮም አሁን የሚጀመረው የአክሲዮን ሺያጭ የመጀመሪያው ምዕራፍ እንደሆነ አስታውቋል።
በዚህ ምዕራፍ ዜጎች የአክሲዮን ድርሻ ብቻ መግዛት የሚችሉ ይሆናል።
ዜጎች ድርሻቸውን ማዘዋወር ፤ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም የሚችሉት ኢትዮ ቴሌኮም ሁለተኛ ምዕራፍ ብሎ ባስቀመጠው ሲሆን ይህም ገና በሂደት ላይ እንዳለ ተጠቅሷል።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ቴሌኮም በ " listing " ሂደት ላይ እንደሚገኝ እና ይህም በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ የጠቀሱ ሲሆን ይፋዊ ቀን ግን አልተቆረጠለትም።
የሁለተኛው ዙር አክሲዮን ሽያጭ ሲጀመር ደግሞ ዜጎች ድርሻ ማዘዋወር ፣ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም ያስችላቸዋል።
እንዴት ነው አክሲዮን የሚገዛው ?
➡ በቴሌብር ላይ ነው መግዛት የሚቻለው። ቴሌብር ላይ ሲገቡ አክሲዎን ለመግዛት የሚል አማራጭ ይገናኛል (ልክ ላውንች ሲደረግ) በዛ አማካኝነት ነው መግዛት የሚቻለው። በዛ ዝርዝር መረጃ ይገኛል፤ የደብንበኝነት ውልን ስለሚኖር አንብቦ መቀጠል ይችላል ከተስማሙ።
(እስካሁን ድረስ ቴሌብር ላይ ይህ የአክሲዎችን ሽያጭ አማራጭ አልመጣም ልክ ሲመጣ እናሳውቃችኃለን)
➡ ፎርሙን በ48 ሰዓት ውስጥ ማስተካከል ይቻላል ፤ በተመሳሳይ ክፍያም በ48 ሰዓት ውስጥ መከፈል አለበት። ከ48 ሰዓት በኃላ ፎርሙን ማስተካከል አይቻልም።
➡ ፎርሙን መጀመሪያ በመደበኛ መታወቂያ፣ መንጃ ፍቃድ ፣ ፓስፖርት መሙላት የሚቻል ሲሆን መጨረሻ ላይ የሼር ባለቤት ለመሆን የናሽናል አይዲ (ፋይዳ) ያስፈልጋል።
➡ ሼር ገዢ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ለሽያጭ ከቀረበው ሼር በላይ ከመጣ ከዛ ውስጥ እነማን የሼሩ ባለቤት ይሆናሉ የሚለውን ለመለየት የሚያስችል አሰራር ተቀምጧል። (በቀጣይ በዚህ ላይ መረጃ እናቀርባለን)
➡️ ሼር መግዛት ማመልከይ የሚችለው ኢትዮጵያዊ ዜጋ እና እዚሁ ሀገር ውስጥ በአካል ያለ ነው።
2016 ዓ/ም በወጣ የሂሳብ ሪፖርት የድርጅቱ የካፒታል 100 ቢሊዮን ብር ሲሆን በዓለም አቀፍ የ3ተኛ ወገን የገበያ ተመን መሰረት ድርጅቱ የሚያወጣው ዋጋ 300 ቢሊዮን ብር ነው።
በመጀመሪያ ዙር መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ የቀረበው ደግሞ 100 ሚሊዮን ሼር ነው። የአንድ ሼር ዋጋም 300 ብር ነው። ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 33 ሼር ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 9,900 ብር ይሆናል። ከፍተኛው መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 3,333 ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 999,900 ብር ይሆናል።
-tikvah
አትዮ ቴሌኮም አሁን የሚጀመረው የአክሲዮን ሺያጭ የመጀመሪያው ምዕራፍ እንደሆነ አስታውቋል።
በዚህ ምዕራፍ ዜጎች የአክሲዮን ድርሻ ብቻ መግዛት የሚችሉ ይሆናል።
ዜጎች ድርሻቸውን ማዘዋወር ፤ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም የሚችሉት ኢትዮ ቴሌኮም ሁለተኛ ምዕራፍ ብሎ ባስቀመጠው ሲሆን ይህም ገና በሂደት ላይ እንዳለ ተጠቅሷል።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ቴሌኮም በ " listing " ሂደት ላይ እንደሚገኝ እና ይህም በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ የጠቀሱ ሲሆን ይፋዊ ቀን ግን አልተቆረጠለትም።
የሁለተኛው ዙር አክሲዮን ሽያጭ ሲጀመር ደግሞ ዜጎች ድርሻ ማዘዋወር ፣ አትርፎ መሸጥ ፤ እንደ ማሲያዣ መጠቀም ያስችላቸዋል።
እንዴት ነው አክሲዮን የሚገዛው ?
➡ በቴሌብር ላይ ነው መግዛት የሚቻለው። ቴሌብር ላይ ሲገቡ አክሲዎን ለመግዛት የሚል አማራጭ ይገናኛል (ልክ ላውንች ሲደረግ) በዛ አማካኝነት ነው መግዛት የሚቻለው። በዛ ዝርዝር መረጃ ይገኛል፤ የደብንበኝነት ውልን ስለሚኖር አንብቦ መቀጠል ይችላል ከተስማሙ።
(እስካሁን ድረስ ቴሌብር ላይ ይህ የአክሲዎችን ሽያጭ አማራጭ አልመጣም ልክ ሲመጣ እናሳውቃችኃለን)
➡ ፎርሙን በ48 ሰዓት ውስጥ ማስተካከል ይቻላል ፤ በተመሳሳይ ክፍያም በ48 ሰዓት ውስጥ መከፈል አለበት። ከ48 ሰዓት በኃላ ፎርሙን ማስተካከል አይቻልም።
➡ ፎርሙን መጀመሪያ በመደበኛ መታወቂያ፣ መንጃ ፍቃድ ፣ ፓስፖርት መሙላት የሚቻል ሲሆን መጨረሻ ላይ የሼር ባለቤት ለመሆን የናሽናል አይዲ (ፋይዳ) ያስፈልጋል።
➡ ሼር ገዢ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ለሽያጭ ከቀረበው ሼር በላይ ከመጣ ከዛ ውስጥ እነማን የሼሩ ባለቤት ይሆናሉ የሚለውን ለመለየት የሚያስችል አሰራር ተቀምጧል። (በቀጣይ በዚህ ላይ መረጃ እናቀርባለን)
➡️ ሼር መግዛት ማመልከይ የሚችለው ኢትዮጵያዊ ዜጋ እና እዚሁ ሀገር ውስጥ በአካል ያለ ነው።
2016 ዓ/ም በወጣ የሂሳብ ሪፖርት የድርጅቱ የካፒታል 100 ቢሊዮን ብር ሲሆን በዓለም አቀፍ የ3ተኛ ወገን የገበያ ተመን መሰረት ድርጅቱ የሚያወጣው ዋጋ 300 ቢሊዮን ብር ነው።
በመጀመሪያ ዙር መደበኛ የአክሲዮን ሽያጭ የቀረበው ደግሞ 100 ሚሊዮን ሼር ነው። የአንድ ሼር ዋጋም 300 ብር ነው። ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 33 ሼር ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 9,900 ብር ይሆናል። ከፍተኛው መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 3,333 ሲሆን ይህን በገንዘብ ሲቀመጥ 999,900 ብር ይሆናል።
-tikvah
As Ethio Telecom aims to raise 30 billion birr selling shares to the public, here are key figures from the operator’s recently released prospectus.
Source: shegamedia
@Etstocks
Source: shegamedia
@Etstocks
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከ5 ነጥብ ሶስት ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶችን አገበያይቷል
***
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድማገኝ ነገራ እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት አራት የግብርና ምርቶች ወደ ዘመናዊ የገበያ ስርአት እንዲገቡ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከአምስት ነጥብ ሶስት ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶች ማገበያየቱን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከጸደይ ባንክ ጋር የክፍያ አጋርነት መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
ስምምነቱም አርሶ አደሮችና ኤክስፖርተሮች በመጋዘን የሚኖራቸዉን ምርቶች በማስያዝ ብድር እንዲያገኙ የሚያስችላቸዉ መሆኑ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የግብርና ምርታና ምርታማነት ለማሳደግ ተጨማሪ የግብርና አይነቶች በብዙ አካባቢ እንዲመረቱ እንዲሁም ወደ ዘመናዊ ግብይት እንዲሸጋገሩ እየሰራ ይገኛል።
በመስከረም ሰይፉ
ጥቅምት 8 ቀን 2017 ዓም
@etstocks
***
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድማገኝ ነገራ እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት አራት የግብርና ምርቶች ወደ ዘመናዊ የገበያ ስርአት እንዲገቡ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከአምስት ነጥብ ሶስት ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶች ማገበያየቱን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከጸደይ ባንክ ጋር የክፍያ አጋርነት መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
ስምምነቱም አርሶ አደሮችና ኤክስፖርተሮች በመጋዘን የሚኖራቸዉን ምርቶች በማስያዝ ብድር እንዲያገኙ የሚያስችላቸዉ መሆኑ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የግብርና ምርታና ምርታማነት ለማሳደግ ተጨማሪ የግብርና አይነቶች በብዙ አካባቢ እንዲመረቱ እንዲሁም ወደ ዘመናዊ ግብይት እንዲሸጋገሩ እየሰራ ይገኛል።
በመስከረም ሰይፉ
ጥቅምት 8 ቀን 2017 ዓም
@etstocks
👍1