ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት ዓመት የቴሌብር ደንበኞችን ቁጥር በ15.7% በመጨመር 55 ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዱን በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገው የሦስት ዓመት ስትራቴጂ እና የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የቢዝነስ ዕቅድ መግለጫ ላይ ጠቅሷል።
ኩባንያው፥ የቴሌብር ወኪሎችን ቁጥር በ28% በማሳደግም 275 ሺህ ለማድረስ እንዲሁም በቴሌብር ግብይት የሚፈጽሙ ነጋዴዎችን (Merchant) ቁጥር በ102% በማሳደግ 367 ሺህ ለማድረስ በእቅዱ እንደተቀመጠም ጠቅሷል።
በተጨማሪም፥ የኤሌክትሮኒክ ንግድ ክፍያዎችን፣ አለም አቀፍ የኦንላይን ክፍያዎችን፣ ተጨማሪ አጋሮችን በማሳተፍ የሃዋላ አገልግሎቶችን ለማሳደግ እንደሚሰራም ነው የገለጸው።
Source: tikvahethmagazine
@Etstocks
ኩባንያው፥ የቴሌብር ወኪሎችን ቁጥር በ28% በማሳደግም 275 ሺህ ለማድረስ እንዲሁም በቴሌብር ግብይት የሚፈጽሙ ነጋዴዎችን (Merchant) ቁጥር በ102% በማሳደግ 367 ሺህ ለማድረስ በእቅዱ እንደተቀመጠም ጠቅሷል።
በተጨማሪም፥ የኤሌክትሮኒክ ንግድ ክፍያዎችን፣ አለም አቀፍ የኦንላይን ክፍያዎችን፣ ተጨማሪ አጋሮችን በማሳተፍ የሃዋላ አገልግሎቶችን ለማሳደግ እንደሚሰራም ነው የገለጸው።
Source: tikvahethmagazine
@Etstocks
በኢትዮጵያ የሱዙኪ መኪና አስመጪ ኩባንያ S-PRESSO የተባሉ ሞዴሎች በአስቸኳይ ለጥገና እንዲቀርቡ አሳሰበ
የመኪናዎቹ አስመጪው ታምሪን የተባለው ድርጅት በቅርቡ በተወሰኑ የ S-PRESSO መኪናዎች ላይ በተደጋጋሚ ለጉዳት ሊጋለጥ የሚችል የመሪ ዘንግ ክፍል እንዳለ የሱዙኪ አምራች መረጃ አድርሶናል ብሏል።
በመሆኑም ከላይ የተገለጸው ችግር ይኖርባቸዋል ተብለው የታሰቡ የምርት ባች ላይ ያሉትን S-PRESSO መኪናዎች በሙሉ ጥሪ በማድረግ ሊያጋጥም ከሚችል እክል ማስወገድ አስፈላጊ ሆኗል ያለው ድርጅቱ የመኪናው ባለቤት የሆኑ ኢትዮጵያውያን ተሽከርካሪዎቻቸውን ለጥገና እንዲያቀርቡ አሳስቧል።
ድርጅቱ በፌስቡክ ገፁ የሻንሲ ቁጥሮችን ያጋራ ሲሆን ቁጥራቸው በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ወደ ድርጅቱ የሰርቪስ ማእከል በመሄድ በኦርጂናል የሱዙኪ መለዋወጫዎች የመሪ ዘንግ አካላት ቅያሬ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
Source: MeseretMedia
@Etstocks
የመኪናዎቹ አስመጪው ታምሪን የተባለው ድርጅት በቅርቡ በተወሰኑ የ S-PRESSO መኪናዎች ላይ በተደጋጋሚ ለጉዳት ሊጋለጥ የሚችል የመሪ ዘንግ ክፍል እንዳለ የሱዙኪ አምራች መረጃ አድርሶናል ብሏል።
በመሆኑም ከላይ የተገለጸው ችግር ይኖርባቸዋል ተብለው የታሰቡ የምርት ባች ላይ ያሉትን S-PRESSO መኪናዎች በሙሉ ጥሪ በማድረግ ሊያጋጥም ከሚችል እክል ማስወገድ አስፈላጊ ሆኗል ያለው ድርጅቱ የመኪናው ባለቤት የሆኑ ኢትዮጵያውያን ተሽከርካሪዎቻቸውን ለጥገና እንዲያቀርቡ አሳስቧል።
ድርጅቱ በፌስቡክ ገፁ የሻንሲ ቁጥሮችን ያጋራ ሲሆን ቁጥራቸው በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ወደ ድርጅቱ የሰርቪስ ማእከል በመሄድ በኦርጂናል የሱዙኪ መለዋወጫዎች የመሪ ዘንግ አካላት ቅያሬ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
Source: MeseretMedia
@Etstocks
Mered Besrat Fikreyohannes, CEO of Pragma Investment Advisory, is leading his firm’s transformation into Pragma Capital, aiming to become a key player in Ethiopia’s emerging investment banking sector. After founding Pragma in 2018, Mered’s deep interest in capital markets, sparked by the 2008 financial crisis, has driven him to pursue an investment banking license under the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA). With a strong board and plans to raise 25 million birr, Pragma is set to position itself as a leading investment bank in the country.
Source ~ Shega
@Etstocks
Source ~ Shega
@Etstocks
ኢትዮቴሌኮም የታሪፍ ማሻሻያው ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚያደርግ መሆኑን አስታወቀ
ግዙፉ መንግስታዊ የቴሌኮም አቅራቢ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም ከነገ መስከረም 21፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተወሰኑ ምርትና አገልግሎቶቹ ላይ ማሻሻያ የሚያደርግ መሆኑን አስታዉቋል።
ተቋሙ የሚደረገው የዋጋ ማሻሻያ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል እንደማይነካ የገለፀ ሲሆን ተመጣጣኝ እና የዲጅታል አካታችነትን መርህ በጠበቀ መልኩ ተግባራዊ ይደረጋል ብለሏል።
ተቋሙ የሚደረገዉ ማሻሻያዉ 22 ፓኬጆችን የማይነካ እንደሆነ ቢገልፅም በምን ያህል ፐርሰንት የሚለዉን እና በየትኞቹ አገልግሎቶቹ ላይ ተግባራዊ እንደሚደረግ አላሳወቀም።
ግዙፉ መንግስታዊ የቴሌኮም አቅራቢ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም ከነገ መስከረም 21፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተወሰኑ ምርትና አገልግሎቶቹ ላይ ማሻሻያ የሚያደርግ መሆኑን አስታዉቋል።
ተቋሙ የሚደረገው የዋጋ ማሻሻያ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል እንደማይነካ የገለፀ ሲሆን ተመጣጣኝ እና የዲጅታል አካታችነትን መርህ በጠበቀ መልኩ ተግባራዊ ይደረጋል ብለሏል።
ተቋሙ የሚደረገዉ ማሻሻያዉ 22 ፓኬጆችን የማይነካ እንደሆነ ቢገልፅም በምን ያህል ፐርሰንት የሚለዉን እና በየትኞቹ አገልግሎቶቹ ላይ ተግባራዊ እንደሚደረግ አላሳወቀም።
Between September 23 and 28, exchange rates across 17 commercial banks fluctuated considerably, revealing consequential divergences in buying and selling prices for the Dollar. On September 28, the average buying rate stood at 111.8 Br, while the average selling rate reached 124.9 Br. The depreciation in both rates widened the gap between buying and selling prices, as banks increased their spreads to hedge against growing volatility.
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለአምስት ባንክ ላልሆኑ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች (Forex Bureau) የስራ ፈቃድ ሰጠ!
የውጪ ምንዛሬ ቢሮዎቹ…
ዶላር #መግዛት የሚችሉት (ብር ሰጥተው ዶላር የሚቀበሉት)….
ከማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት እስከ 10ሺ ዶላር!
የጉምሩክ ዲክላራሲዮን (ከውጪ በካሽ ይዘው የገቡትን ዶላር የተመዘገበበትን ማረጋገጫ ከሚያቀርቡ) የቻሉትን ያህል ዶላር መግዛት ይችላሉ!
ዶላር #መሸጥ የሚችሉት (ብር ተቀብለው ዶላር የሚሰጡት)
ወደውጪ ለመሄድ አስፈላጊውን የጉዞ ሰነድ ለሚያቀርቡ የግል ተጓዦች (ለምሳሌ ቪዛ) እስከ 5ሺ ዶላር ሊሸጡ ይችላሉ!
ለንግድ ስራ ተጓዦች (አስመጪ ሊሆን ይችላል) እስከ 10ሺ ዶላር ሊሸጡ ይችላሉ!
Source: theethiopianeconomistview
@Etstocks
የውጪ ምንዛሬ ቢሮዎቹ…
ዶላር #መግዛት የሚችሉት (ብር ሰጥተው ዶላር የሚቀበሉት)….
ከማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት እስከ 10ሺ ዶላር!
የጉምሩክ ዲክላራሲዮን (ከውጪ በካሽ ይዘው የገቡትን ዶላር የተመዘገበበትን ማረጋገጫ ከሚያቀርቡ) የቻሉትን ያህል ዶላር መግዛት ይችላሉ!
ዶላር #መሸጥ የሚችሉት (ብር ተቀብለው ዶላር የሚሰጡት)
ወደውጪ ለመሄድ አስፈላጊውን የጉዞ ሰነድ ለሚያቀርቡ የግል ተጓዦች (ለምሳሌ ቪዛ) እስከ 5ሺ ዶላር ሊሸጡ ይችላሉ!
ለንግድ ስራ ተጓዦች (አስመጪ ሊሆን ይችላል) እስከ 10ሺ ዶላር ሊሸጡ ይችላሉ!
Source: theethiopianeconomistview
@Etstocks
ዶ/ር እመቤት መለሰ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ
በቅርቡ የንብ ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመው የነበሩት ዶ/ር እመቤት መለሰ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው መሾማቸው ተሰምቷል።
የገንዘብ ሚኒስቴር መስከረም 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ ላይ እንደተገለጸው፤ ዶ/ር እመቤት መለሰ ከጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል።
ዶ/ር እመቤት፣ የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ከመሆናቸውም በፊት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስትራቴጂ ፕላኒንግና ትራንስፎርሜሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ማገልገላቸው ይታወቃል፡፡
የፖሊሲ ባንኩን ላለፉት 4 ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የነበሩት ዶ/ር ዮሐንስ አያለዉ በግል ምክንያት ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን ካስታወቁ በኋላ፣ የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነዉ በቅርቡ መሾማቸው ይታወሳል።
Source~ Addisadmas
@etstocks
በቅርቡ የንብ ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመው የነበሩት ዶ/ር እመቤት መለሰ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው መሾማቸው ተሰምቷል።
የገንዘብ ሚኒስቴር መስከረም 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ ላይ እንደተገለጸው፤ ዶ/ር እመቤት መለሰ ከጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል።
ዶ/ር እመቤት፣ የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ከመሆናቸውም በፊት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስትራቴጂ ፕላኒንግና ትራንስፎርሜሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ማገልገላቸው ይታወቃል፡፡
የፖሊሲ ባንኩን ላለፉት 4 ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የነበሩት ዶ/ር ዮሐንስ አያለዉ በግል ምክንያት ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን ካስታወቁ በኋላ፣ የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነዉ በቅርቡ መሾማቸው ይታወሳል።
Source~ Addisadmas
@etstocks
Communication brief on Price adjustment_V1.0.docx.pdf
439.1 KB
Ethiotelecom price adjustment
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአፍሪካ ትልልቆቹ 50 ባንኮች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ
ታዋቂው 'African Business' መፅሄት ባወጣው እና መሠረት ሚድያ በተመለከተው በዚህ ዝርዝር ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአምናው ሁለት ደረጃ በማሻሻል 28ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ 44ኛ ሆኗል።
ከግል የኢትዮጵያ ባንኮች አዋሽ ባንክ 68ኛ፣ ዳሸን ባንክ 87ኛ እንዲሁም አቢሲኒያ ባንክ 89ኛ ሆነዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህ የኢትዮጵያ ባንኮች በአፍሪካ ያላቸው ደረጃ ከሰሞኑ ይፋ የሆነው የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን እና ተያያዞ የመጣውን የብር መዳከምን ታሳቢ ያላደረገ ሲሆን ይህ ለውጥ ታሳቢ ተደርጎ ቢሆም ኖሮ የባንኮቻችን ደረጃ በእጅጉ ዝቅ እንደሚል የዘርፉ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በተለይ የግል ባንኮች በአዲሱ የውጭ ምንዛሬ ለውጥ ብር እጅጉን ስለተዳከመ ያላቸው የካፒታል መጠን በእጅጉ እንደሚያሽቆለቁል እና እስከ 100 ያለውን ደረጃ እንደማያገኙ አስተያየት እየተሰጠ ነው።
በሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመንግስት የ700 ሚልዮን ዶላር የካፒታል ድጋፍ ስላገኘ ቦታውም ብዙም ላይለቅ እንደሚችል ተገምቷል።
Source: meseretmedia
@Etstocks
ታዋቂው 'African Business' መፅሄት ባወጣው እና መሠረት ሚድያ በተመለከተው በዚህ ዝርዝር ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአምናው ሁለት ደረጃ በማሻሻል 28ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ 44ኛ ሆኗል።
ከግል የኢትዮጵያ ባንኮች አዋሽ ባንክ 68ኛ፣ ዳሸን ባንክ 87ኛ እንዲሁም አቢሲኒያ ባንክ 89ኛ ሆነዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህ የኢትዮጵያ ባንኮች በአፍሪካ ያላቸው ደረጃ ከሰሞኑ ይፋ የሆነው የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን እና ተያያዞ የመጣውን የብር መዳከምን ታሳቢ ያላደረገ ሲሆን ይህ ለውጥ ታሳቢ ተደርጎ ቢሆም ኖሮ የባንኮቻችን ደረጃ በእጅጉ ዝቅ እንደሚል የዘርፉ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በተለይ የግል ባንኮች በአዲሱ የውጭ ምንዛሬ ለውጥ ብር እጅጉን ስለተዳከመ ያላቸው የካፒታል መጠን በእጅጉ እንደሚያሽቆለቁል እና እስከ 100 ያለውን ደረጃ እንደማያገኙ አስተያየት እየተሰጠ ነው።
በሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመንግስት የ700 ሚልዮን ዶላር የካፒታል ድጋፍ ስላገኘ ቦታውም ብዙም ላይለቅ እንደሚችል ተገምቷል።
Source: meseretmedia
@Etstocks
ET Securities
ኢትዮቴሌኮም የታሪፍ ማሻሻያው ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚያደርግ መሆኑን አስታወቀ ግዙፉ መንግስታዊ የቴሌኮም አቅራቢ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም ከነገ መስከረም 21፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተወሰኑ ምርትና አገልግሎቶቹ ላይ ማሻሻያ የሚያደርግ መሆኑን አስታዉቋል። ተቋሙ የሚደረገው የዋጋ ማሻሻያ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል እንደማይነካ የገለፀ ሲሆን ተመጣጣኝ እና የዲጅታል አካታችነትን መርህ በጠበቀ…
Communication brief on Price adjustment_V1.0.docx.pdf
439.1 KB
Ethiotelecom price adjustment briefing
ኢትዮጵያ ትልቅ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካላቸው 5 የአፍሪካ ሀገራት መካከል ተካተተች
#Ethiopia | በተያዘው የፈረንጆቹ 2024 ዓመት ኢትዮጵያ ትልቅ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካላቸው የአፍሪካ ሀገራት መካከል መካተቷ ተገለጸ።
በዓመቱ ከፍተኛ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካስመዘገቡ የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ናይጀሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ግብጽ እና አልጀሪያ ይገኙበታል።
በዚህ መሠረት የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ሲሰላ ወደ 1 ነጥብ 4 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ይደርሳል ተብሏል።
ይህ ማለት እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት(IMF) መረጃ የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ተደምሮ ከቀሪዎቹ የአፍሪካ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ጋር እኩል ይሆናል ነው የተባለው።
Condoaddis.com/category/etstocks
#Ethiopia | በተያዘው የፈረንጆቹ 2024 ዓመት ኢትዮጵያ ትልቅ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካላቸው የአፍሪካ ሀገራት መካከል መካተቷ ተገለጸ።
በዓመቱ ከፍተኛ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካስመዘገቡ የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ናይጀሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ግብጽ እና አልጀሪያ ይገኙበታል።
በዚህ መሠረት የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ሲሰላ ወደ 1 ነጥብ 4 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ይደርሳል ተብሏል።
ይህ ማለት እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት(IMF) መረጃ የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ተደምሮ ከቀሪዎቹ የአፍሪካ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ጋር እኩል ይሆናል ነው የተባለው።
Condoaddis.com/category/etstocks
📊 Ethiopian Private Banks Financial Results 2022-23 FY
🏦 An overview of how Ethiopia’s private banks performed this past fiscal year. Key metrics like profits, deposits, and loan ratios all in one place.
Compiled by: Aksion.et
🏦 An overview of how Ethiopia’s private banks performed this past fiscal year. Key metrics like profits, deposits, and loan ratios all in one place.
Compiled by: Aksion.et
#common_Stock
#መደበኛ_አክሲዮን
መደበኛ አክሲዮን የድርጅት ባለቤትነትን የሚወክል ሲሆን የአንድ ኩባንያ መደበኛ አክሲዮን ስንገዛ በዚያ ኩባንያ ውስጥ ባለድርሻ እንሆናለን ማለት ነው።
የመደበኛ አክሲዮን መገለጫዎች
ባለቤትነት፡ የመደበኛ አክሲዮኖች የባለቤት ማረጋገጫ ሲሆኑ፣ ምንም ያህል ጥቂት አክሲዮኖች ቢንይዝ እንኳን የዚያ ኩባንያ አካል ነን።
የመምረጥ መብት፡- የመደበኛ ባለአክሲዮኖች በኩባንያው ዓመታዊ ስብሰባዎች ላይ የመምረጥ መብት አላቸው። የመምረጥ መብት ብዙውን ጊዜ ከያዝነው የአክሲዮን ብዛት ጋር ተመጣጣኝ ነው። ይህ ማለት የቦርድ አባላትን መምረጥ ወይም ዋና ለውጦችን ማጽደቅ ባሉ አስፈላጊ የኩባንያ ውሳኔዎች ላይ አስተያየት መስጠት እንችላለን ማለት ነው።
የሼር ክፍያ፡- የመደበኛ ባለአክሲዮኖች የትርፍ ድርሻ ሊያገኙ ይችላሉ። ይሁን እንጂ ኩባንያዎች የትርፍ ክፍፍል ( Dividend ) የመክፈል ግዴታ የለባቸውም እና በምትኩ በንግድ ሥራው ውስጥ ለማፍሰስ ሊመርጡ ይችላሉ።
ስጋትና አዋጪነት፡ ድርጅቱ ሲያተርፍ ከትርፉ ተካፋይ ሲሆኑ ከከሰረም ደግሞ የኪሳራው ተካፋይ እንሆናለን።
Source: stockmarketet
@Etstocks
#መደበኛ_አክሲዮን
መደበኛ አክሲዮን የድርጅት ባለቤትነትን የሚወክል ሲሆን የአንድ ኩባንያ መደበኛ አክሲዮን ስንገዛ በዚያ ኩባንያ ውስጥ ባለድርሻ እንሆናለን ማለት ነው።
የመደበኛ አክሲዮን መገለጫዎች
ባለቤትነት፡ የመደበኛ አክሲዮኖች የባለቤት ማረጋገጫ ሲሆኑ፣ ምንም ያህል ጥቂት አክሲዮኖች ቢንይዝ እንኳን የዚያ ኩባንያ አካል ነን።
የመምረጥ መብት፡- የመደበኛ ባለአክሲዮኖች በኩባንያው ዓመታዊ ስብሰባዎች ላይ የመምረጥ መብት አላቸው። የመምረጥ መብት ብዙውን ጊዜ ከያዝነው የአክሲዮን ብዛት ጋር ተመጣጣኝ ነው። ይህ ማለት የቦርድ አባላትን መምረጥ ወይም ዋና ለውጦችን ማጽደቅ ባሉ አስፈላጊ የኩባንያ ውሳኔዎች ላይ አስተያየት መስጠት እንችላለን ማለት ነው።
የሼር ክፍያ፡- የመደበኛ ባለአክሲዮኖች የትርፍ ድርሻ ሊያገኙ ይችላሉ። ይሁን እንጂ ኩባንያዎች የትርፍ ክፍፍል ( Dividend ) የመክፈል ግዴታ የለባቸውም እና በምትኩ በንግድ ሥራው ውስጥ ለማፍሰስ ሊመርጡ ይችላሉ።
ስጋትና አዋጪነት፡ ድርጅቱ ሲያተርፍ ከትርፉ ተካፋይ ሲሆኑ ከከሰረም ደግሞ የኪሳራው ተካፋይ እንሆናለን።
Source: stockmarketet
@Etstocks
የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ።
ከመስከረም 28/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሥራ ላይ የሚቆይ የሁሉም የነዳጅ ውጤቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተሰምቷል።
በዚህ መሰረት፦
- ቤንዚን - ብር 91.14 በሊትር
- ነጭ ናፍጣ - ብር 90.28 በሊትር
- ኬሮሲን - ብር 90.28 በሊትር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ - ብር 100.20 በሊትር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ - ብር 97.67 በሊትር
- የአውሮፕላን ነዳጅ - ብር 77.76 በሊትር ሆኗል።
መረጃው ከንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ነው የተገኘው።
Source: Tikvah Ethiopia
LinkedIn |𝕏|
Facebook |YouTube Website
ከመስከረም 28/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሥራ ላይ የሚቆይ የሁሉም የነዳጅ ውጤቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተሰምቷል።
በዚህ መሰረት፦
- ቤንዚን - ብር 91.14 በሊትር
- ነጭ ናፍጣ - ብር 90.28 በሊትር
- ኬሮሲን - ብር 90.28 በሊትር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ - ብር 100.20 በሊትር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ - ብር 97.67 በሊትር
- የአውሮፕላን ነዳጅ - ብር 77.76 በሊትር ሆኗል።
መረጃው ከንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ነው የተገኘው።
Source: Tikvah Ethiopia
LinkedIn |𝕏|
Facebook |YouTube Website
Ethiopia's financial future is taking an exciting turn as senior officials of the Ministry of Finance race against time to establish a regulatory framework injecting vitality into the budding capital market. The plan is to incorporate enticing incentives into an income tax law that has gone unchanged for over two decades. The officials' momentum stems from a comprehensive policy proposal by Brook Taye (PhD), former director general of the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA).
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks