የአማራ ባንክን በተጠባባቂ ዋና ስራ አስፈፃሚነት ሲመሩ የነበሩት አቶ ጫንያሌዉ ደምሴ መልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ::
ላለፉት 9 ወራት የአማራ ባንክ በተጠባባቂ ዋና ሥራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የነበሩት አቶ ጫንያሌዉ ደምሴ ሰኞ ዕለት የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ ማስገባታቸውን የካፒታል ምንጮች ተናግረዋል ።
አቶ ጫንያሌዉ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ ያስገቡበት በተጠባባቂነት የነበሩበትን የስራ አስፈፃሚው ቦታ አዲስ አመራር እንደሚመጣ ከተነገረ በኃላ መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀውልናል።
በባንኩ የቦርድ አመራር ዐርብ ኅዳር 28 ቀን 2016 ዓ.ም. የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዋና አቶ ኄኖክ ከበደ ታደሰና የኮርፖሬት አገልግሎት ዋና መኰንኑን አቶ ክንዴ አበበን፣ በአፈጻጸም ድክመት ከሓላፊነታቸው እንዳነሳ የሚታወስ ነው። ከሓላፊነታቸው በተነሡት አቶ ሄኖክ አበበ ቦታ፣ የባንኪንግ አገልግሎቶች ከፍተኛ መኰንን አቶ ጫንያለው ደምሴ ከኅዳር 29 ቀን ጀምሮ በጊዜዊነት የዋና ሥራ አስፈጻሚነቱን ደርበው እንዲይዙ እንደመደባቸው ይታወቃል ።
መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ባንኩ በ2016 በጀት ዓመት አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘቡ 25 ነጥብ 1 ቢሊየን መድረሱን እና በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 377 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታውቋል ።
ባንኩ በቅርብ በሰጠዉ መግለጫ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች 311 ቅንጫፎችን መክፈቱንና 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ደንበኞችን ማፍራት መቻሉን ገልጿል።
Source Capital
@Etstocks
ላለፉት 9 ወራት የአማራ ባንክ በተጠባባቂ ዋና ሥራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የነበሩት አቶ ጫንያሌዉ ደምሴ ሰኞ ዕለት የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ ማስገባታቸውን የካፒታል ምንጮች ተናግረዋል ።
አቶ ጫንያሌዉ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ ያስገቡበት በተጠባባቂነት የነበሩበትን የስራ አስፈፃሚው ቦታ አዲስ አመራር እንደሚመጣ ከተነገረ በኃላ መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀውልናል።
በባንኩ የቦርድ አመራር ዐርብ ኅዳር 28 ቀን 2016 ዓ.ም. የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዋና አቶ ኄኖክ ከበደ ታደሰና የኮርፖሬት አገልግሎት ዋና መኰንኑን አቶ ክንዴ አበበን፣ በአፈጻጸም ድክመት ከሓላፊነታቸው እንዳነሳ የሚታወስ ነው። ከሓላፊነታቸው በተነሡት አቶ ሄኖክ አበበ ቦታ፣ የባንኪንግ አገልግሎቶች ከፍተኛ መኰንን አቶ ጫንያለው ደምሴ ከኅዳር 29 ቀን ጀምሮ በጊዜዊነት የዋና ሥራ አስፈጻሚነቱን ደርበው እንዲይዙ እንደመደባቸው ይታወቃል ።
መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ባንኩ በ2016 በጀት ዓመት አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘቡ 25 ነጥብ 1 ቢሊየን መድረሱን እና በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 377 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታውቋል ።
ባንኩ በቅርብ በሰጠዉ መግለጫ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች 311 ቅንጫፎችን መክፈቱንና 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ደንበኞችን ማፍራት መቻሉን ገልጿል።
Source Capital
@Etstocks
DBE boasts a capital base of 39.7 billion Br, second only to the Commercial Bank of Ethiopia (CBE). The turnaround began when the Council of Ministers approved a crucial capital injection of 28.5 billion Br, followed by the National Bank of Ethiopia’s (NBE) directive, which required commercial banks to purchase DBE bonds worth one percent of their annual loans. These bond sales generated 39.04 billion Br over the past three years, significantly bolstering DBE’s financial position.
Read More
Source: addisfortune
@Etstockd
Read More
Source: addisfortune
@Etstockd
የኢትዮጵያ ልማት ባንክን በፕሬዝደንትነት ሲመሩ የነበሩት ዮሐንስ አያሌዉ (ዶ/ር) የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነዉ ተሾሙ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ላለፉት 4 ዓመታት ሲመሩ የቆዩት ዮሐንስ ( ዶ/ር) በአደሱ ዓመት ከመስከረም 02 ፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ የአማራ ባንክን በስራ አስፈፃሚነት ቦታ እንደተሾሙ ተገልጿል።
ዮሐንስ (ደ/ር) በይፋ ስራዉን ከጀመረ 2 ዓመት ተኩል ያስቆጠረዉ አማራ ባንክን በተጠባባቂ ዋና ስራ አስፈፃሚነት ሲመሩ የቆዩትን አቶ ጫንያሌዉ ደምሴን የሚተኩ አንደሆነ ለመረዳት ተችሏል።
የግዙፉ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት የነበሩት ዮሐንስ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት በፍቃዳቸው ስራቸውን መልቀቃቸው ይታወሳል።
ይህን ተከትሎ የአማራ ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ብሩን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ መሾሙን በዛሬዉ ዕለት አስታዉቋል።
በአመራር የኃላፊነት ቦታዎች ላይ በማገልገል ልምድ ያላቸዉ ዮሐንስ አማራ ባንክ በፕሬዝዳንትን የሚመሩ ሁለተኛው ሰዉ ያደርጋቸዋል ።
Source: capitalethiopia
@Etstocks
የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ላለፉት 4 ዓመታት ሲመሩ የቆዩት ዮሐንስ ( ዶ/ር) በአደሱ ዓመት ከመስከረም 02 ፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ የአማራ ባንክን በስራ አስፈፃሚነት ቦታ እንደተሾሙ ተገልጿል።
ዮሐንስ (ደ/ር) በይፋ ስራዉን ከጀመረ 2 ዓመት ተኩል ያስቆጠረዉ አማራ ባንክን በተጠባባቂ ዋና ስራ አስፈፃሚነት ሲመሩ የቆዩትን አቶ ጫንያሌዉ ደምሴን የሚተኩ አንደሆነ ለመረዳት ተችሏል።
የግዙፉ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት የነበሩት ዮሐንስ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት በፍቃዳቸው ስራቸውን መልቀቃቸው ይታወሳል።
ይህን ተከትሎ የአማራ ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ብሩን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ መሾሙን በዛሬዉ ዕለት አስታዉቋል።
በአመራር የኃላፊነት ቦታዎች ላይ በማገልገል ልምድ ያላቸዉ ዮሐንስ አማራ ባንክ በፕሬዝዳንትን የሚመሩ ሁለተኛው ሰዉ ያደርጋቸዋል ።
Source: capitalethiopia
@Etstocks
Exchange-rate-reform_2016.pdf
449.4 KB
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ባለሙያዎች ማኅበር በገበያ ላይ የተመሠረተ የውጭ ምንዛሬ ፖሊሲውን በተመለከተ ያጠናው ባለ 19 ገፅ የዳሰሳ ጥናት ማንበብ ለምትፈልጉ!
Source: theethiopianeconomistview
@Etstocks
Source: theethiopianeconomistview
@Etstocks
ዘመን ባንክ የተከፈለ ካፒታሉ ወደ 7.5 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታዉቋል
የባንክ ኢንደስትሪዉን ከተቀላቀለ 16 ዓመታትን ያስቆጠረው ዘመን ባንክ የተፈረመ ካፒታሉ ወደ 15 ቢሊዮን ብር መድረሱንና የተከፈለ ካፒታሉ ደግሞ ወደ 7.5 ቢሊዮን ብር መጠጋቱን አስታዉቋል።
ባንኩ በተጠናቀቀዉ በጀት ዓመት ህጋዊ መጠባበቂያዉ ወደ 1.7 ቢሊዮን ብር ማሳደግ መቻሉን ያስታወቀዉ ከ 200 በላይ በባንኩ ረዥም ጊዜ አብረውት ሲሰሩ የነበሩ ደንበኞችን እና አጋሮቹን እዉቅና በሰጠበት መድረክ ላይ ነዉ ።
የባንኩ ዋና አስፈፃሚዉ አቶ ደረጀ ዘነበ እንደተናገሩት የፋይናንስ ዘርፉ እና አገልግሎቶቹ ነፃ እየሆኑ ባለበት በአሁኑ ጊዜ ከደንበኞቹ እና አጋሮቹ ጋር መስራት በመቻላችን እድለኞች ያደርገናል ብለዋል።
ከዘመን ባንክ እዉቅና የተሰጣቸው በንግድና ኢንቨስትመንት ፣ አበባ እርሻ ልማት ፣ በቴክኖሎጂ ፣ በአየር ትራንስፖርት ፣ በሆቴል እና በቱሪዝም ላይ የተሰማሩ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ደንበኞች መሆናቸዉ ተነግሯል ።
Source: capitalethiopia
@Etstocks
የባንክ ኢንደስትሪዉን ከተቀላቀለ 16 ዓመታትን ያስቆጠረው ዘመን ባንክ የተፈረመ ካፒታሉ ወደ 15 ቢሊዮን ብር መድረሱንና የተከፈለ ካፒታሉ ደግሞ ወደ 7.5 ቢሊዮን ብር መጠጋቱን አስታዉቋል።
ባንኩ በተጠናቀቀዉ በጀት ዓመት ህጋዊ መጠባበቂያዉ ወደ 1.7 ቢሊዮን ብር ማሳደግ መቻሉን ያስታወቀዉ ከ 200 በላይ በባንኩ ረዥም ጊዜ አብረውት ሲሰሩ የነበሩ ደንበኞችን እና አጋሮቹን እዉቅና በሰጠበት መድረክ ላይ ነዉ ።
የባንኩ ዋና አስፈፃሚዉ አቶ ደረጀ ዘነበ እንደተናገሩት የፋይናንስ ዘርፉ እና አገልግሎቶቹ ነፃ እየሆኑ ባለበት በአሁኑ ጊዜ ከደንበኞቹ እና አጋሮቹ ጋር መስራት በመቻላችን እድለኞች ያደርገናል ብለዋል።
ከዘመን ባንክ እዉቅና የተሰጣቸው በንግድና ኢንቨስትመንት ፣ አበባ እርሻ ልማት ፣ በቴክኖሎጂ ፣ በአየር ትራንስፖርት ፣ በሆቴል እና በቱሪዝም ላይ የተሰማሩ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ደንበኞች መሆናቸዉ ተነግሯል ።
Source: capitalethiopia
@Etstocks
የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ከፍ ያለ ጭማሪ አሳይቷል።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ7 ቀናት ጭማሪ ያልታየበት ወጥ የምንዛሬ ዋጋ ነበር።
ባንኩ ዛሬ ሲያገበያይበት የነበረው የምንዛሬ ዋጋ ከፍ ያለ ጭማሪ የታየበት ነበር።
አንዱ የአሜሪካ ዶላር መግዣው ወደ 112 ብር ከ3957 ሳንቲም ደርሷል።
የመጫው ዋጋም 124 ብር ከ7592 ሳንቲም ገብቷል።
በፓውንድ ላይም ጭማሪ ተመዝግቧል።
አንዱ ፓውንድ መግዣው 141 ብር ከ6314 ሳንቲም ተቆርጦለት ውሏል። መሸጫው 157 ብር ከ9487 ሳንቲም ነበር።
ዩሮ መግዣው 125 ብር ከ0177 ሳንቲም መሸጫው 138 ብር ከ7697 ሳንቲም ሆኖ ውሏል።
የUAE ድርሃም መግዣው 30 ብር ከ6030 ሳንቲም መሸጫው 33 ብር ከ9693 ሳንቲም ገብቷል።
@Etstocks
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ7 ቀናት ጭማሪ ያልታየበት ወጥ የምንዛሬ ዋጋ ነበር።
ባንኩ ዛሬ ሲያገበያይበት የነበረው የምንዛሬ ዋጋ ከፍ ያለ ጭማሪ የታየበት ነበር።
አንዱ የአሜሪካ ዶላር መግዣው ወደ 112 ብር ከ3957 ሳንቲም ደርሷል።
የመጫው ዋጋም 124 ብር ከ7592 ሳንቲም ገብቷል።
በፓውንድ ላይም ጭማሪ ተመዝግቧል።
አንዱ ፓውንድ መግዣው 141 ብር ከ6314 ሳንቲም ተቆርጦለት ውሏል። መሸጫው 157 ብር ከ9487 ሳንቲም ነበር።
ዩሮ መግዣው 125 ብር ከ0177 ሳንቲም መሸጫው 138 ብር ከ7697 ሳንቲም ሆኖ ውሏል።
የUAE ድርሃም መግዣው 30 ብር ከ6030 ሳንቲም መሸጫው 33 ብር ከ9693 ሳንቲም ገብቷል።
@Etstocks
ዘመን ባንክ ከየት ወዴት?
***
👉🏼 ካፒታሉ 15 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን 7.5 ቢሊዮን የተከፈለ ካፒታል ደርሷል።
👉🏼 የደንበኞች ብዛት በ2016 ዓ.ም. መጨረሻ 222,645 ደርሷል።
👉🏼የገቢ መጠን በ2016 የሒሳብ ዓመት 7.7 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
👉🏼የብድር መጠን በተጠናቀቀው 2016 የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይ 35.6 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
****
በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ለየት ባለ መንገድ አገልግሎት ለመስጠት ወደ ሥራ የገባው ዘመን ባንክ ዛሬ 16 ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡
ባንኩ በወቅቱ የነበረውን የባንኮች አሠራር በመፈተሽ የተሻለ ውጤት ያስገኝልኛል ብሎ ያመነውን የአንድ ቅርንጫፍ አገልግሎት ለመስጠት በመወሰን ነበር ወደ ሥራ የገባው፡፡
ወሳኝ የተባሉ የባንክ አገልግሎቶችን በአንድ ቅርንጫፍ በመስጠት ሌሎችን በዲጂታል የባንክ አገልግሎት መስጠት እንደሚችል በማመን የጀመረው ሥራ በወቅቱ እንዴት ይሆናል የሚል ጥያቄ አስነስቶ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ባንኩ . . .
Read more
***
👉🏼 ካፒታሉ 15 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን 7.5 ቢሊዮን የተከፈለ ካፒታል ደርሷል።
👉🏼 የደንበኞች ብዛት በ2016 ዓ.ም. መጨረሻ 222,645 ደርሷል።
👉🏼የገቢ መጠን በ2016 የሒሳብ ዓመት 7.7 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
👉🏼የብድር መጠን በተጠናቀቀው 2016 የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይ 35.6 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
****
በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ለየት ባለ መንገድ አገልግሎት ለመስጠት ወደ ሥራ የገባው ዘመን ባንክ ዛሬ 16 ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡
ባንኩ በወቅቱ የነበረውን የባንኮች አሠራር በመፈተሽ የተሻለ ውጤት ያስገኝልኛል ብሎ ያመነውን የአንድ ቅርንጫፍ አገልግሎት ለመስጠት በመወሰን ነበር ወደ ሥራ የገባው፡፡
ወሳኝ የተባሉ የባንክ አገልግሎቶችን በአንድ ቅርንጫፍ በመስጠት ሌሎችን በዲጂታል የባንክ አገልግሎት መስጠት እንደሚችል በማመን የጀመረው ሥራ በወቅቱ እንዴት ይሆናል የሚል ጥያቄ አስነስቶ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ባንኩ . . .
Read more
ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት ዓመት የቴሌብር ደንበኞችን ቁጥር በ15.7% በመጨመር 55 ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዱን በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገው የሦስት ዓመት ስትራቴጂ እና የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የቢዝነስ ዕቅድ መግለጫ ላይ ጠቅሷል።
ኩባንያው፥ የቴሌብር ወኪሎችን ቁጥር በ28% በማሳደግም 275 ሺህ ለማድረስ እንዲሁም በቴሌብር ግብይት የሚፈጽሙ ነጋዴዎችን (Merchant) ቁጥር በ102% በማሳደግ 367 ሺህ ለማድረስ በእቅዱ እንደተቀመጠም ጠቅሷል።
በተጨማሪም፥ የኤሌክትሮኒክ ንግድ ክፍያዎችን፣ አለም አቀፍ የኦንላይን ክፍያዎችን፣ ተጨማሪ አጋሮችን በማሳተፍ የሃዋላ አገልግሎቶችን ለማሳደግ እንደሚሰራም ነው የገለጸው።
Source: tikvahethmagazine
@Etstocks
ኩባንያው፥ የቴሌብር ወኪሎችን ቁጥር በ28% በማሳደግም 275 ሺህ ለማድረስ እንዲሁም በቴሌብር ግብይት የሚፈጽሙ ነጋዴዎችን (Merchant) ቁጥር በ102% በማሳደግ 367 ሺህ ለማድረስ በእቅዱ እንደተቀመጠም ጠቅሷል።
በተጨማሪም፥ የኤሌክትሮኒክ ንግድ ክፍያዎችን፣ አለም አቀፍ የኦንላይን ክፍያዎችን፣ ተጨማሪ አጋሮችን በማሳተፍ የሃዋላ አገልግሎቶችን ለማሳደግ እንደሚሰራም ነው የገለጸው።
Source: tikvahethmagazine
@Etstocks
በኢትዮጵያ የሱዙኪ መኪና አስመጪ ኩባንያ S-PRESSO የተባሉ ሞዴሎች በአስቸኳይ ለጥገና እንዲቀርቡ አሳሰበ
የመኪናዎቹ አስመጪው ታምሪን የተባለው ድርጅት በቅርቡ በተወሰኑ የ S-PRESSO መኪናዎች ላይ በተደጋጋሚ ለጉዳት ሊጋለጥ የሚችል የመሪ ዘንግ ክፍል እንዳለ የሱዙኪ አምራች መረጃ አድርሶናል ብሏል።
በመሆኑም ከላይ የተገለጸው ችግር ይኖርባቸዋል ተብለው የታሰቡ የምርት ባች ላይ ያሉትን S-PRESSO መኪናዎች በሙሉ ጥሪ በማድረግ ሊያጋጥም ከሚችል እክል ማስወገድ አስፈላጊ ሆኗል ያለው ድርጅቱ የመኪናው ባለቤት የሆኑ ኢትዮጵያውያን ተሽከርካሪዎቻቸውን ለጥገና እንዲያቀርቡ አሳስቧል።
ድርጅቱ በፌስቡክ ገፁ የሻንሲ ቁጥሮችን ያጋራ ሲሆን ቁጥራቸው በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ወደ ድርጅቱ የሰርቪስ ማእከል በመሄድ በኦርጂናል የሱዙኪ መለዋወጫዎች የመሪ ዘንግ አካላት ቅያሬ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
Source: MeseretMedia
@Etstocks
የመኪናዎቹ አስመጪው ታምሪን የተባለው ድርጅት በቅርቡ በተወሰኑ የ S-PRESSO መኪናዎች ላይ በተደጋጋሚ ለጉዳት ሊጋለጥ የሚችል የመሪ ዘንግ ክፍል እንዳለ የሱዙኪ አምራች መረጃ አድርሶናል ብሏል።
በመሆኑም ከላይ የተገለጸው ችግር ይኖርባቸዋል ተብለው የታሰቡ የምርት ባች ላይ ያሉትን S-PRESSO መኪናዎች በሙሉ ጥሪ በማድረግ ሊያጋጥም ከሚችል እክል ማስወገድ አስፈላጊ ሆኗል ያለው ድርጅቱ የመኪናው ባለቤት የሆኑ ኢትዮጵያውያን ተሽከርካሪዎቻቸውን ለጥገና እንዲያቀርቡ አሳስቧል።
ድርጅቱ በፌስቡክ ገፁ የሻንሲ ቁጥሮችን ያጋራ ሲሆን ቁጥራቸው በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ወደ ድርጅቱ የሰርቪስ ማእከል በመሄድ በኦርጂናል የሱዙኪ መለዋወጫዎች የመሪ ዘንግ አካላት ቅያሬ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
Source: MeseretMedia
@Etstocks
Mered Besrat Fikreyohannes, CEO of Pragma Investment Advisory, is leading his firm’s transformation into Pragma Capital, aiming to become a key player in Ethiopia’s emerging investment banking sector. After founding Pragma in 2018, Mered’s deep interest in capital markets, sparked by the 2008 financial crisis, has driven him to pursue an investment banking license under the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA). With a strong board and plans to raise 25 million birr, Pragma is set to position itself as a leading investment bank in the country.
Source ~ Shega
@Etstocks
Source ~ Shega
@Etstocks
ኢትዮቴሌኮም የታሪፍ ማሻሻያው ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚያደርግ መሆኑን አስታወቀ
ግዙፉ መንግስታዊ የቴሌኮም አቅራቢ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም ከነገ መስከረም 21፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተወሰኑ ምርትና አገልግሎቶቹ ላይ ማሻሻያ የሚያደርግ መሆኑን አስታዉቋል።
ተቋሙ የሚደረገው የዋጋ ማሻሻያ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል እንደማይነካ የገለፀ ሲሆን ተመጣጣኝ እና የዲጅታል አካታችነትን መርህ በጠበቀ መልኩ ተግባራዊ ይደረጋል ብለሏል።
ተቋሙ የሚደረገዉ ማሻሻያዉ 22 ፓኬጆችን የማይነካ እንደሆነ ቢገልፅም በምን ያህል ፐርሰንት የሚለዉን እና በየትኞቹ አገልግሎቶቹ ላይ ተግባራዊ እንደሚደረግ አላሳወቀም።
ግዙፉ መንግስታዊ የቴሌኮም አቅራቢ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም ከነገ መስከረም 21፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተወሰኑ ምርትና አገልግሎቶቹ ላይ ማሻሻያ የሚያደርግ መሆኑን አስታዉቋል።
ተቋሙ የሚደረገው የዋጋ ማሻሻያ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል እንደማይነካ የገለፀ ሲሆን ተመጣጣኝ እና የዲጅታል አካታችነትን መርህ በጠበቀ መልኩ ተግባራዊ ይደረጋል ብለሏል።
ተቋሙ የሚደረገዉ ማሻሻያዉ 22 ፓኬጆችን የማይነካ እንደሆነ ቢገልፅም በምን ያህል ፐርሰንት የሚለዉን እና በየትኞቹ አገልግሎቶቹ ላይ ተግባራዊ እንደሚደረግ አላሳወቀም።
Between September 23 and 28, exchange rates across 17 commercial banks fluctuated considerably, revealing consequential divergences in buying and selling prices for the Dollar. On September 28, the average buying rate stood at 111.8 Br, while the average selling rate reached 124.9 Br. The depreciation in both rates widened the gap between buying and selling prices, as banks increased their spreads to hedge against growing volatility.
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks