ET Securities
692 subscribers
614 photos
7 videos
30 files
314 links
At ET Securities, our goal is to provide services in the financial sector, with a special focus on capital markets and financial markets.

Support us https://t.me/boost/Etstocks

https://www.youtube.com/@etstocks
Download Telegram
1
The ESX Academy is back!
We're happy to announce that ESX Academy is back ! Your way to learn about capital markets, investment opportunities, and the future of finance in Ethiopia.
ESX Academy has expert-led sessions for students, entrepreneurs, and professionals that will give you the information you need to keep up with the market.
Do you have questions or want to sign up for upcoming sessions? You can get in touch with us at academy.esx.et or info@esx.et

Ethiopian Securities Exchange (ESX)
👍2
ከIMF ጋር ሪፎርም ውስጥ ከገባ በኋላ የኢትዮጲያ ኢኮኖሚ ትሪሊየን ብርን ለመጀመሪያ ጊዜ በበጀት መልክ ተዋውቋል!

ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!

መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!

ከዚህ ውስጥ 1 ትረሊየን ብሩን ከግብር ብቻ እሰበስበዋለው እያለ ነው (ተዘጋጁ)!

የዚህ በጀት መጠን ማደግ እና ለ2 ትሪሊየን ብር መጠጋቱ እድሉ ብዙ ነው!

መንግስት ከግብር ብቻ ሊሰበስብ ያሰበው 1 ትሪሊየን ብር ደግሞ ስጋቱ ብዙ ነው!

ያሰበውን ገቢ ካልሰበሰበ ቀጣይ እርምጃው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው አሳሳቢ ነው!

ዋሲሁን
https://youtu.be/lUnHeZifpTw?si=-Uz1AtyAyiQE303S
👎41👍1
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን በኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ በኩል ሊሸጥ ነው

የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል

የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡


በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡

ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክአካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የገበው ሪፖርተር ነው ፡፡
የ2018 በጀት ዝርዝር ማብራሪያ.pdf
1.8 MB
የ2018 በጀት ዝርዝር ማብራሪያ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ አስቀምጫለሁ!

በ 2018 ነዳጅ እና ስኳር የተጨማሪ እሴት ታክስ እንደሚጣልባቸው የበጀት ረቂቁ ያሳያል!
👎5👍31🙏1
Kenya’s KCB Group Limited is set to become the first foreign bank to enter Ethiopia’s financial sector following the country’s banking liberalization policy. The National Bank of Ethiopia (NBE) is currently in discussions with KCB executives regarding entry requirements, and the bank is expected to begin laying the groundwork for its expansion soon.

The Banking Business Proclamation, amended in November 2024, allows foreign banks to enter Ethiopia through four methods:
1. Incorporating a subsidiary in Ethiopia.
2. Buying stakes in a domestic bank.
3. Establishing a local branch office.
4. Opening a representative or liaison office.

The law caps foreign investment in a bank at 40% ownership, while domestic banks cannot sell more than 49% of their authorized shares to foreign investors. KCB Group CEO Paul Russo has expressed optimism about Ethiopia’s large, financially underserved population, despite the ownership restrictions.
2
የኢትዮጵያ ሰነደ መዋለ ንዋዮች ገበያ (ESX) የገበያ መተዳደሪያ ደንብ በአማርኛ ቋንቋ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።

ደንቡን ለማግኘት ከታች ይመልከቱ
👇👇
ለባንኮች ብስራት

ከህዳር 2015 ዓም አንስቶ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ባንኮች ከሚለቁት ብድር የ20 በመቶ እኩሌታ የግምጃ ቤት ቦንድ እንዲገዙ በአስገዳጅነት ጥሎት የነበረው አሰራር በዚህ ባለንበት የሰኔ ወር ያበቃል።

የሰሜኑ ግጭት መከሰቱን ተከትሎ መንግስት ከአጋሮቹ ያገኝ የነበረው የበጀት ድጋፍ በመቋረጡ  ማእከላዊ ባንኩ የመንግስትን ወጪ በተለያየ መሳሪያ ለመደገፍ ሲሞክር የቆየ መሆኑ ይታወቃል።

ከዚህም መካከል የቀጥታ ብድር እና የ20 በመቶ የግምጃ ቤት/treasury ቦንድ የሚጠቀሱ ናቸው።

ከጦርነቱ ማብቃት በኋላም የቦንድ ግዥው አልተቋረጠም።

ይህም በተለይ መንግስት የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር በተጨማሪ መሳሪያነት ሳይጠቀምበት እንዳልቀረ ነው በባለሞያዎች የሚጠቀሰው።

ሆኖም አስገዳጅ የቦንድ ግዥው የባንኮችን የገንዘብ ይዞታ/ liqudity እንዳሳሳባቸው በምሬት ሲገልፁ ቆይተዋል።

ሆኖም መንግስት ከአውጭ አጋሮች ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት የቦንድ ግዥው በዚህ ወር የሚያበቃ ነው የሚሆነው።

ባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየው የብድር አቅርቦት ገደብም በቀጣዩ መስከረም እንደሚነሳ ከሁለት ወራት በፊት መገለፁ ይታወሳል።
1
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን በኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ (ESC)በኩል ሊሸጥ ነው !

የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል 

የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ  በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡


በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡

ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክ አካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የዘገበው ሪፖርተር ነው  ፡፡


በዩቲዩብ   www.youtube.com/@etstocks
📢 Vacancy Announcement
Wegagen Capital Investment Bank

We’re hiring! Join Ethiopia’s pioneering investment bank and help us unlock capital market opportunities.

🔹 Position: Head of Marketing
🔹 Location: Head Office
🔹 Salary: Based on scale
🔹 Deadline: June 24, 2025

Job Summary:
Lead the marketing & communication strategy of the bank. Enhance our brand presence and drive impactful campaigns.

Requirements:
🎓 Bachelor's in Marketing, Communications, or related field (MBA preferred)
📈 8 years' experience (3 in a supervisory role)

📩 Send your Application Letter and CV to: info@wegagencapital.com.et
📌 Use the position title as your email subject.
Certified Intermediaries for T-Bill Trading in Ethiopia 

The Ethiopian Securities Exchange (ESX) has officially certified key intermediaries for Treasury Bill (T-Bill) trading, ensuring secure and regulated access for investors. These intermediaries facilitate transactions for both retail and institutional investors, following Ethiopian Capital Market Authority (ECMA) guidelines. 

Certified Intermediaries: 
- CBE Capital Investment Bank S.C. – A subsidiary of the Commercial Bank of Ethiopia, offering brokerage and advisory services. 
- Wegagen Capital Investment Bank S.C. – The first licensed investment bank and ESX trading member, specializing in securities transactions. 
- Ethio-Fidelity Securities S.C. – An independent securities dealer focused exclusively on capital market services. 

Investors must open accounts with these intermediaries to participate in T-Bill auctions and secondary market trading. For more details, visit the [National Bank of Ethiopia]
በራሺያ ሴንትፒተርስበርግ አለምአቀፍ የኢኮኖሚ መድረክ ላይ ለእይታ የበቃው የብሪክስ የ200 የገንዘብ ኖት።

በገንዘቡ ላይ የኢትዮጵያ ጨምሮ የብሪክስ አገራት ባንዲራም ይገኛል።
👇👇
https://vm.tiktok.com/ZMSaQwxfx/