በኢትዮጵያ የመጀመሪያው "ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ" አገልግሎት መስጠት ጀመረ
ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ 385 ሚሊዮን የተከፈለ ካፒታል የተመሰረተ ሲሆን አብዛኛው ወይም 70 በመቶ አክሲዮንም የወጋገን ባንክ እንደሆነ ተገልጿል ፡፡
ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ብሩታዊት ዳዊት አብዲ ዋናኛ የኢንቨስትመንት ባንኩ ስራ ማማከር እንደሆነና ባንኮች፣ ኢንሹራንሶች ወይንም ሌሎች ድርጅቶች በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ መመዝገብ ቢፈልጉ፣ ድርሻውን መሸጥና ሀብት መጨመር ካሰቡ ሰነድ የሚያዘጋጀውም ሆነ ምክር የሚሰጠው የኢንቨስትመንት ባንኩ ነው ብለዋል።
ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ 385 ሚሊዮን የተከፈለ ካፒታል የተመሰረተ ሲሆን አብዛኛው ወይም 70 በመቶ አክሲዮንም የወጋገን ባንክ እንደሆነ ተገልጿል ፡፡
ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ብሩታዊት ዳዊት አብዲ ዋናኛ የኢንቨስትመንት ባንኩ ስራ ማማከር እንደሆነና ባንኮች፣ ኢንሹራንሶች ወይንም ሌሎች ድርጅቶች በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ መመዝገብ ቢፈልጉ፣ ድርሻውን መሸጥና ሀብት መጨመር ካሰቡ ሰነድ የሚያዘጋጀውም ሆነ ምክር የሚሰጠው የኢንቨስትመንት ባንኩ ነው ብለዋል።
June 4
𝗔𝗱𝗱𝗶𝘀 𝗶𝗻𝘁𝗲𝗿𝗻𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝗮𝗹 𝗯𝗮𝗻𝗸 𝗥𝗲𝗯𝗿𝗮𝗻𝗱𝘀 𝗮𝘀 '𝗔𝗱𝗱𝗶𝘀 𝗕𝗮𝗻𝗸'
Addis International Bank S.C. has reintroduced itself to the market under a new name and brand identity as Addis Bank S.C.
Haylu Alemu, the CEO of Addis Bank, explained during the announcement that the rebranding and name change were undertaken to align with the bank's long-term vision and strategic goals.
The bank’s former slogan, “Your First Choice,” has been replaced with a new brand message: “Trusted for Your Success.”
Addis Bank also highlighted that it was the first bank in the country to allow account opening using just a fingerprint—without the need for formal identification. This innovation has helped the bank expand its customer base and improve accessibility.
Addis International Bank S.C. has reintroduced itself to the market under a new name and brand identity as Addis Bank S.C.
Haylu Alemu, the CEO of Addis Bank, explained during the announcement that the rebranding and name change were undertaken to align with the bank's long-term vision and strategic goals.
The bank’s former slogan, “Your First Choice,” has been replaced with a new brand message: “Trusted for Your Success.”
Addis Bank also highlighted that it was the first bank in the country to allow account opening using just a fingerprint—without the need for formal identification. This innovation has helped the bank expand its customer base and improve accessibility.
June 4
Ethiopian Securities Exchange (ESX): Currency Liberalization & Market Launch
- Historic Debut: The Ethiopian Securities Exchange (ESX) officially launched, marking a major milestone in Ethiopia’s financial sector.
- Global Investment Appeal: The exchange aims to attract foreign investors by providing a regulated platform for equity and debt trading.
- Regulatory Framework: Licensed by the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA), ESX introduces an Over-The-Counter (OTC) market to enhance transparency and investor protection.
- Strategic Partnerships: ESX collaborates with the International Finance Corporation (IFC) to strengthen Ethiopia’s money market infrastructure.
- Economic Impact: The exchange is expected to mobilize domestic savings, boost private sector growth, and bridge Ethiopia’s financing gap for businesses.
- Historic Debut: The Ethiopian Securities Exchange (ESX) officially launched, marking a major milestone in Ethiopia’s financial sector.
- Global Investment Appeal: The exchange aims to attract foreign investors by providing a regulated platform for equity and debt trading.
- Regulatory Framework: Licensed by the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA), ESX introduces an Over-The-Counter (OTC) market to enhance transparency and investor protection.
- Strategic Partnerships: ESX collaborates with the International Finance Corporation (IFC) to strengthen Ethiopia’s money market infrastructure.
- Economic Impact: The exchange is expected to mobilize domestic savings, boost private sector growth, and bridge Ethiopia’s financing gap for businesses.
June 4
June 5
Internship Opportunities at CBE Capital!
Are you a senior university student in a business-related field looking to gain real-world experience?
CBE capitals is looking for enthusiastic and driven interns to join our team!
The internship opportunity is offered across various departments, including: Brokerage Services & Investment Banking, IT, Human Resources, Graphic Design & Video Editing.
Send your CV to HR@CBECAPITALSC.COM with the subject "Internship" before June 9, 2025.
Are you a senior university student in a business-related field looking to gain real-world experience?
CBE capitals is looking for enthusiastic and driven interns to join our team!
The internship opportunity is offered across various departments, including: Brokerage Services & Investment Banking, IT, Human Resources, Graphic Design & Video Editing.
Send your CV to HR@CBECAPITALSC.COM with the subject "Internship" before June 9, 2025.
June 5
June 5
The National Bank of Ethiopia hosted a productive discussion with the Group Chairman, Board Members, Group CEO, and other executive management team members of KCB Group—the largest bank in Kenya, which showed deep commitment to enter the Ethiopian market.
With macro reforms now firmly in place, the future of the financial sector is bright in Ethiopia with immense opportunities in serving the previously under-served via new tools, channels, business models, and technologies.
With macro reforms now firmly in place, the future of the financial sector is bright in Ethiopia with immense opportunities in serving the previously under-served via new tools, channels, business models, and technologies.
June 5
June 5
June 5
June 6
June 6
June 6
The ESX Academy is back!
We're happy to announce that ESX Academy is back ! Your way to learn about capital markets, investment opportunities, and the future of finance in Ethiopia.
ESX Academy has expert-led sessions for students, entrepreneurs, and professionals that will give you the information you need to keep up with the market.
Do you have questions or want to sign up for upcoming sessions? You can get in touch with us at academy.esx.et or info@esx.et
Ethiopian Securities Exchange (ESX)
We're happy to announce that ESX Academy is back ! Your way to learn about capital markets, investment opportunities, and the future of finance in Ethiopia.
ESX Academy has expert-led sessions for students, entrepreneurs, and professionals that will give you the information you need to keep up with the market.
Do you have questions or want to sign up for upcoming sessions? You can get in touch with us at academy.esx.et or info@esx.et
Ethiopian Securities Exchange (ESX)
June 9
June 10
ከIMF ጋር ሪፎርም ውስጥ ከገባ በኋላ የኢትዮጲያ ኢኮኖሚ ትሪሊየን ብርን ለመጀመሪያ ጊዜ በበጀት መልክ ተዋውቋል!
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1 ትረሊየን ብሩን ከግብር ብቻ እሰበስበዋለው እያለ ነው (ተዘጋጁ)!
የዚህ በጀት መጠን ማደግ እና ለ2 ትሪሊየን ብር መጠጋቱ እድሉ ብዙ ነው!
መንግስት ከግብር ብቻ ሊሰበስብ ያሰበው 1 ትሪሊየን ብር ደግሞ ስጋቱ ብዙ ነው!
ያሰበውን ገቢ ካልሰበሰበ ቀጣይ እርምጃው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው አሳሳቢ ነው!
ዋሲሁን
https://youtu.be/lUnHeZifpTw?si=-Uz1AtyAyiQE303S
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1 ትረሊየን ብሩን ከግብር ብቻ እሰበስበዋለው እያለ ነው (ተዘጋጁ)!
የዚህ በጀት መጠን ማደግ እና ለ2 ትሪሊየን ብር መጠጋቱ እድሉ ብዙ ነው!
መንግስት ከግብር ብቻ ሊሰበስብ ያሰበው 1 ትሪሊየን ብር ደግሞ ስጋቱ ብዙ ነው!
ያሰበውን ገቢ ካልሰበሰበ ቀጣይ እርምጃው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው አሳሳቢ ነው!
ዋሲሁን
https://youtu.be/lUnHeZifpTw?si=-Uz1AtyAyiQE303S
YouTube
የ2018 በጀት እድል እና ስጋት! የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ 1 ትሪሊዮን ብር ከግብር ይጠብቃል!
ከIMF ጋር ሪፎርም ውስጥ ከገባ በኋላ የኢትዮጲያ ኢኮኖሚ ትሪሊየን ብርን ለመጀመሪያ ጊዜ በበጀት መልክ ተዋውቋል!
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1…
ለማስታወስ ሰኔ 2016 ከሪፎርም በፊት (ሪፎርሙ የጀመረው ሃምሌ ነበር) የቀረበው በጀት 971 ቢሊየን ብር ነበር ከወራት በኋላ ሪፎርሙን ተከትሎ የበጀት ክለሳ በማድረግ ወደ 1.4 ትሪሊየን ብር አደገ!
መንግስት ለ2018 የሚሆን 1.93 ትሪሊን ብር በጀት አቅርቧል!
ከዚህ ውስጥ 1…
June 11
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን በኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ በኩል ሊሸጥ ነው
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡
ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክአካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የገበው ሪፖርተር ነው ፡፡
የመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድን ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ማሻሻጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ አስታውቋል
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን ካሳሁን (ዶ/ር) እንዳስታወቁት ዳያስፖራው የግምጃ ቤት ሰነድ በመግዛት በዚህ የኢንቨስትመንት መሰማራት አለበት ፡፡
በዚህ ኢንቨስትመንት መንግሥት በገንዘብ ሚኒስቴር አማካይነት ለአንድ ዓመት ከሚበደረው ገንዘብ በአማካይ ከ16.5 በመቶ በላይ ወለድ እንደሚያስገኝ አስታውቀዋል ፡፡
ዳያስፖራዎች ባሉበት አገር ሆነው በከፈቱት አካውንት ኢንቨስት አድርገው ያገኙትን ዋና ገንዘብና ወለድ ወደፈለጉበት የባንክአካውንት እንደሚዛወርላቸውም መናገራቸውን የገበው ሪፖርተር ነው ፡፡
June 11
June 11
የ2018 በጀት ዝርዝር ማብራሪያ.pdf
1.8 MB
የ2018 በጀት ዝርዝር ማብራሪያ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ አስቀምጫለሁ!
በ 2018 ነዳጅ እና ስኳር የተጨማሪ እሴት ታክስ እንደሚጣልባቸው የበጀት ረቂቁ ያሳያል!
በ 2018 ነዳጅ እና ስኳር የተጨማሪ እሴት ታክስ እንደሚጣልባቸው የበጀት ረቂቁ ያሳያል!
June 11
Ethiopia tops the rank of 10 highest cost of living countries in Africa
https://africa.businessinsider.com/local/markets/top-10-african-countries-with-the-highest-cost-of-living-in-mid-2025/x9zzq8g
https://africa.businessinsider.com/local/markets/top-10-african-countries-with-the-highest-cost-of-living-in-mid-2025/x9zzq8g
Business Insider Africa
Top 10 African countries with the highest cost of living in mid-2025
The cost of living has progressively risen in many African countries, with some seeing alarming increases in food, transportation, utilities, healthcare, and education
June 12