Ethiopia Looks to U.S. Regulators for Insights Ahead of Stock Exchange Launch
As the Ethiopian Capital Markets Authority (ECMA) polishes the regulatory landscape in anticipation of the country’s maiden stock exchange, it has tapped support from regulators overseeing the biggest financial market in the world.
Read More
Source: shegamedia
@Etstocks
As the Ethiopian Capital Markets Authority (ECMA) polishes the regulatory landscape in anticipation of the country’s maiden stock exchange, it has tapped support from regulators overseeing the biggest financial market in the world.
Read More
Source: shegamedia
@Etstocks
የአፍሪካ ሀገራት ከዓለም ባንክ ያግኙት ብድር
🇪🇹 ኢትዮጵያን እንመልከት
https://youtube.com/shorts/LnKQ1-n4Nsc?si=HkNzRxmi9FaffvCf
🇪🇹 ኢትዮጵያን እንመልከት
https://youtube.com/shorts/LnKQ1-n4Nsc?si=HkNzRxmi9FaffvCf
ብሔራዊ ባንክ " የባንክ ኢንዱስትሪውን" ነፃ ከማድረጉ በፊት አሰራሩን ወደ ላቀ ደረጃ ያሻግራሉ የተባሉ አደረጃጀቶች ሊያደረግ ነዉ
የፋይናንስ ዘርፉ ለውጭ ተዋንያን ቢከፈትም ቁጥጥር ማድረጌን እቀጥላለው ሲል ማእከላዊ ባንኩ ገልጿል።
የፋይናንስ ስርዓቱ ወደ ሊበራላይዜሽን እየተሸጋገረ ባለበት ወቅት መረጋጋትን ለማረጋገጥ በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት መጀመሪያ ላይ አዲሱን ማቋቋሚያ አዋጅ ይቀበላል ተብሎ የሚጠበቀው ብሔራዊ ባንክ አዳዲስ ክፍሎችን በማቋቋም ተቋማዊ ማሻሻያ እንደሚያደርግ አስታዉቋል።
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ
በቅርቡ በፓርላማ ቀርበው የባንክ ኢንዱስትሪውን ነፃ ለማድረግና የብሔራዊ ባንክን አሠራር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በጉጉት የሚጠበቁትን ሁለት አዋጆችን ማንሳታቸው ታዉቋል።
ተቆጣጣሪ አካሉ ኢኮኖሚውን በዘመናዊ አሰራር ለመንዳት አካሄዱን በአዲስ መልክ እንደሚያደራጅና ይህም በብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ በተደረጉ ለውጦች የተመቻቸ መሆኑን ገልጸዋል።
በሚቀጥሉት ሳምንታት ይፀድቃል ተብሎ በሚጠበቀው ረቂቅ አዋጅ መሰረት ማዕከላዊ ባንክ አዲስ ኮሚቴ ያቋቁማል። የህዝብ አስተያየትን ባካተተው የሁለት ቀናት ስብሰባ ላይ አቶ ማሞ አዲሱ አዋጅ ሰባት አባላት ያሉት የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ እንዴት እንደሚፈጥር አብራርተዋል። ይህ ኮሚቴ ለቦርዱ ይሁንታ የገንዘብ ፖሊሲን የማውጣት እና የመምከር ሃላፊነት አለበት።
በገዥው የውሳኔ ሃሳብ፣ የብሔራዊ ባንክ ቦርድ በገዥው እና በምክትል ገዥው የሚመራውን የገንዘብ ኮሚቴ እንዲቀላቀሉ በብሔራዊ ባንክ የተመረጡ ሁለት የውጭ ባለሙያዎችን ይሰይማል።
ኮሚቴው ቢያንስ በየሁለት ወሩ የሚሰበሰበው የብሄራዊ ባንክ ምጣኔን መወሰንን ጨምሮ የገንዘብ ፖሊሲዎችን ለሀገሪቷ እንደሚያቀርብ አቶ ማሞ አስረድተዋል። በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ምጣኔን 15 በመቶ አስቀምጧል።
ሌላው በአዲሱ አዋጅ የተቋቋመው አዲስ ክፍል የፋይናንስ መረጋጋት ኮሚቴ ነው። ይህ ኮሚቴ ለቦርዱ የውሳኔ አሰጣጥ ማክሮ እና ማይክሮ ፕራክቲካል ፖሊሲዎችን ያቀርባል እና በየወሩ በሚያደርጋቸው ስብሰባዎች የፋይናንስ ስርዓቱን በየጊዜው ይገመግማል፣ ይተነትናል እና የስርዓት ስጋቶችን ይለያል።
ቦርዱ የመጨረሻ አማራጭ አበዳሪን እና ሌሎች የችግር ጊዜ መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን በተመለከተ ከኮሚቴው በሚሰጠው ጥቆማ መሰረት ለብሔራዊ ባንክ የሚቀርቡ ፖሊሲዎችን በተመለከተ ውሳኔ ተብሏል።
የፋይናንስ ዘርፉ ለውጭ ተዋንያን ቢከፈትም ቁጥጥር ማድረጌን እቀጥላለው ሲል ማእከላዊ ባንኩ ገልጿል።
የፋይናንስ ስርዓቱ ወደ ሊበራላይዜሽን እየተሸጋገረ ባለበት ወቅት መረጋጋትን ለማረጋገጥ በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት መጀመሪያ ላይ አዲሱን ማቋቋሚያ አዋጅ ይቀበላል ተብሎ የሚጠበቀው ብሔራዊ ባንክ አዳዲስ ክፍሎችን በማቋቋም ተቋማዊ ማሻሻያ እንደሚያደርግ አስታዉቋል።
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ
በቅርቡ በፓርላማ ቀርበው የባንክ ኢንዱስትሪውን ነፃ ለማድረግና የብሔራዊ ባንክን አሠራር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በጉጉት የሚጠበቁትን ሁለት አዋጆችን ማንሳታቸው ታዉቋል።
ተቆጣጣሪ አካሉ ኢኮኖሚውን በዘመናዊ አሰራር ለመንዳት አካሄዱን በአዲስ መልክ እንደሚያደራጅና ይህም በብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ በተደረጉ ለውጦች የተመቻቸ መሆኑን ገልጸዋል።
በሚቀጥሉት ሳምንታት ይፀድቃል ተብሎ በሚጠበቀው ረቂቅ አዋጅ መሰረት ማዕከላዊ ባንክ አዲስ ኮሚቴ ያቋቁማል። የህዝብ አስተያየትን ባካተተው የሁለት ቀናት ስብሰባ ላይ አቶ ማሞ አዲሱ አዋጅ ሰባት አባላት ያሉት የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ እንዴት እንደሚፈጥር አብራርተዋል። ይህ ኮሚቴ ለቦርዱ ይሁንታ የገንዘብ ፖሊሲን የማውጣት እና የመምከር ሃላፊነት አለበት።
በገዥው የውሳኔ ሃሳብ፣ የብሔራዊ ባንክ ቦርድ በገዥው እና በምክትል ገዥው የሚመራውን የገንዘብ ኮሚቴ እንዲቀላቀሉ በብሔራዊ ባንክ የተመረጡ ሁለት የውጭ ባለሙያዎችን ይሰይማል።
ኮሚቴው ቢያንስ በየሁለት ወሩ የሚሰበሰበው የብሄራዊ ባንክ ምጣኔን መወሰንን ጨምሮ የገንዘብ ፖሊሲዎችን ለሀገሪቷ እንደሚያቀርብ አቶ ማሞ አስረድተዋል። በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ምጣኔን 15 በመቶ አስቀምጧል።
ሌላው በአዲሱ አዋጅ የተቋቋመው አዲስ ክፍል የፋይናንስ መረጋጋት ኮሚቴ ነው። ይህ ኮሚቴ ለቦርዱ የውሳኔ አሰጣጥ ማክሮ እና ማይክሮ ፕራክቲካል ፖሊሲዎችን ያቀርባል እና በየወሩ በሚያደርጋቸው ስብሰባዎች የፋይናንስ ስርዓቱን በየጊዜው ይገመግማል፣ ይተነትናል እና የስርዓት ስጋቶችን ይለያል።
ቦርዱ የመጨረሻ አማራጭ አበዳሪን እና ሌሎች የችግር ጊዜ መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን በተመለከተ ከኮሚቴው በሚሰጠው ጥቆማ መሰረት ለብሔራዊ ባንክ የሚቀርቡ ፖሊሲዎችን በተመለከተ ውሳኔ ተብሏል።
የሚንስትሮች ምክር ቤት ተጨማሪ 581.9 ቢልዮን ብር በጀት በማፅደቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስተላልፏል::
ዛሬ በተደርገው የሚንስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ከዚህ በፊት ከፀደቀው 1 ትሪልዮን ብር በተጨማሪ 581.9 ቢሊዮን ብር አፅድቋል።
የተጨማሪ በጀት እና የወጪ አሸፋፈን ማስተካከያው የተሻሻለውን የ2017-2021 የመካከለኛ ዘመን የማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊስካል ማዕቀፍ ማስፈጸም በሚያስችል መልኩ የመንግስት የፋይናንስ አቅምና ተጠባቂ ገቢዎችን ታሳቢ በማድረግ፣ የተጨማሪ በጀት ታሳቢዎችንና የወጭ ታሳቢዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ተዘጋጅቷል ብሏል ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ በመግለጫው፡፡
ምክር ቤቱ በሌላ በኩል የሂሣብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ የተወያየ ሲሆን ኢንስቲትዩቱ ብቁ እና ብዛት ያላቸውን ባለሙያዎች በማፍራት በመንግስት እና በግል ተቋማት የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ ሥርዓት በመዘርጋት ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ የሚኖረው ነው ተብሏል፡፡
ምክር ቤቱም በረቂቅ አዋጁ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ ግብዓቶችን በማከል ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
Website
LinkedIn | YouTube | X | Facebook | TikTok
ዛሬ በተደርገው የሚንስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ከዚህ በፊት ከፀደቀው 1 ትሪልዮን ብር በተጨማሪ 581.9 ቢሊዮን ብር አፅድቋል።
የተጨማሪ በጀት እና የወጪ አሸፋፈን ማስተካከያው የተሻሻለውን የ2017-2021 የመካከለኛ ዘመን የማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊስካል ማዕቀፍ ማስፈጸም በሚያስችል መልኩ የመንግስት የፋይናንስ አቅምና ተጠባቂ ገቢዎችን ታሳቢ በማድረግ፣ የተጨማሪ በጀት ታሳቢዎችንና የወጭ ታሳቢዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ተዘጋጅቷል ብሏል ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ በመግለጫው፡፡
ምክር ቤቱ በሌላ በኩል የሂሣብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ የተወያየ ሲሆን ኢንስቲትዩቱ ብቁ እና ብዛት ያላቸውን ባለሙያዎች በማፍራት በመንግስት እና በግል ተቋማት የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ ሥርዓት በመዘርጋት ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ የሚኖረው ነው ተብሏል፡፡
ምክር ቤቱም በረቂቅ አዋጁ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ ግብዓቶችን በማከል ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
Website
LinkedIn | YouTube | X | Facebook | TikTok
YouTube
ET Securities
At Et securities our aim is in creating condusive space concerning capital markets and financial markets so as to enable learning and awareness creation to the society.
Moreover, we will bringing up-to-date news and information and exchange ideas on issues…
Moreover, we will bringing up-to-date news and information and exchange ideas on issues…
Tilahun Kassahun, CEO of the Ethiopian Securities Exchange, underlined the essence of inclusivity in the market, envisioning listings from startups, SMEs, family-owned businesses, state-owned companies and financial institutions. He warned that without diversity, the Exchange could face stagnation and called for domestic banks to take on roles as investment banks and corporate issuers.
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደረግ ነው‼️
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚያደርግበት ወቅት ለደንበኞቹ ቀደም ብሎ እንደሚያሳውቅ ገልጿል፡፡
ይህን ተከትሎም ባንኩ በሚሰጣቸው የብድር፣ የቅርንጫፍ እና የዲጂታል እንዲሁም በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶች ላይ በቅርቡ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል።
ባንኩ በቅርቡ ለሰራተኞቹ የደመወዝ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል።
https://www.condoaddis.com/category/etstocks
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚያደርግበት ወቅት ለደንበኞቹ ቀደም ብሎ እንደሚያሳውቅ ገልጿል፡፡
ይህን ተከትሎም ባንኩ በሚሰጣቸው የብድር፣ የቅርንጫፍ እና የዲጂታል እንዲሁም በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶች ላይ በቅርቡ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል።
ባንኩ በቅርቡ ለሰራተኞቹ የደመወዝ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል።
https://www.condoaddis.com/category/etstocks
የአዋሽ ባንክ ትርፍ!!
አዋሽ ባንክ 10 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ከግብር በፊት ማትረፉ በ29ኛው የባለአሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተገልጿል፡፡
በ2016 ዓ.ም 45 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰቡን ያስታወቀው ባንኩ የተቀማጭ ገንዘቡ ከባላፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ20 በመቶ እድገት ማሳየቱንና በፈረንጆቹ ጁን 30፣ 2024 የባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ 232 ነጥብ 4 ቢሊዮን መድረሱም ተገልጿል፡፡
ባንኩ ዘንድሮ ያገኘው ትርፍ ደግሞ በሰኔ 30፣ 2024 ያገኘው ትርፍ የ11 በመቶ እድገትን ያሳየ ነው ተብሏል፡፡
በተጠናቀቀው የሂሳብ ዓመት የባንኩ የብድር መጠን ካለፈው ዓመት በ21 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወይም በ13 ነጥብ 3 በመቶ እድገት ያሳየ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ የብድር መጠንም 183 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገልጿል፡፡
በሌላም በኩል ከውጭ ይገባሉ በተባሉትና በሀገር ውስጥ በቅርቡ በተመሰረቱት ባንኮች የተነሳ ከፍተኛ ውድድር ይኖራል ይሄንንም በቁርጠኝነት ለመወጣት ባንኩ ዝግጁ ነው ተብሏል፡፡
የውጭ ምንዛሬ ግኝትን በተመለከተ ባንኩ በሂሳብ ዓመቱ 1 ነጥብ 52 ቢሊዮን ዶላር መሰብሰቡንም የባንኩ ዳይሬክተሮች የቦርድ ሊቀመንበር ጉሬ ኩምሳ አክለው ገልጸዋል።
አዋሽ ባንክ 10 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ከግብር በፊት ማትረፉ በ29ኛው የባለአሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተገልጿል፡፡
በ2016 ዓ.ም 45 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰቡን ያስታወቀው ባንኩ የተቀማጭ ገንዘቡ ከባላፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ20 በመቶ እድገት ማሳየቱንና በፈረንጆቹ ጁን 30፣ 2024 የባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ 232 ነጥብ 4 ቢሊዮን መድረሱም ተገልጿል፡፡
ባንኩ ዘንድሮ ያገኘው ትርፍ ደግሞ በሰኔ 30፣ 2024 ያገኘው ትርፍ የ11 በመቶ እድገትን ያሳየ ነው ተብሏል፡፡
በተጠናቀቀው የሂሳብ ዓመት የባንኩ የብድር መጠን ካለፈው ዓመት በ21 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወይም በ13 ነጥብ 3 በመቶ እድገት ያሳየ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ የብድር መጠንም 183 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገልጿል፡፡
በሌላም በኩል ከውጭ ይገባሉ በተባሉትና በሀገር ውስጥ በቅርቡ በተመሰረቱት ባንኮች የተነሳ ከፍተኛ ውድድር ይኖራል ይሄንንም በቁርጠኝነት ለመወጣት ባንኩ ዝግጁ ነው ተብሏል፡፡
የውጭ ምንዛሬ ግኝትን በተመለከተ ባንኩ በሂሳብ ዓመቱ 1 ነጥብ 52 ቢሊዮን ዶላር መሰብሰቡንም የባንኩ ዳይሬክተሮች የቦርድ ሊቀመንበር ጉሬ ኩምሳ አክለው ገልጸዋል።
Wegagen Bank has made monumental strides in its operations to provide value to its shareholders, including optimising fund management for ensured liquidity and focusing on loan collections. Analysts see these moves as crucial, particularly in light of regulatory credit caps imposed by the National Bank of Ethiopia (NBE). The Bank has also seen a surge in income by 40pc to 9.8 billion Br, indicating its strategy's effectiveness.
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks
Read More
Source: addisfortune
@Etstocks