የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ትርፍ!!
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2017 የመጀመሪያ ሩብ አመት 1.2 ቢሊዮን ትርፍ ማግኘቱን ገለፀ።
ይህም ካለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ258 በመቶ ብልጫ አለው ተብሏል።
የሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ያካሄደው ባንኩ በግብርና፣ ማዕድንና ኢነርጂ ዘርፍ የብድር አሰጣጡን በማሳደግ የብድር አሰባሰብ ሂደቱ ተሻሽሏል ብሏል።
የባንኩ የቦንድ ሽያጭ 19 በመቶ ማደጉ የባንኩ ቁልፍ ስኬት ማሳያ መሆኑም ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት ዶ/ር እመቤት ባንኩ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ጋር ራሱን በማጣጣም እና በተሻሻሉ የምርምር ችሎታዎች በመጠቀም ትርፋማነቱን እንዳሳደገ ተናግረዋል።
Condoaddis.com
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2017 የመጀመሪያ ሩብ አመት 1.2 ቢሊዮን ትርፍ ማግኘቱን ገለፀ።
ይህም ካለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ258 በመቶ ብልጫ አለው ተብሏል።
የሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ያካሄደው ባንኩ በግብርና፣ ማዕድንና ኢነርጂ ዘርፍ የብድር አሰጣጡን በማሳደግ የብድር አሰባሰብ ሂደቱ ተሻሽሏል ብሏል።
የባንኩ የቦንድ ሽያጭ 19 በመቶ ማደጉ የባንኩ ቁልፍ ስኬት ማሳያ መሆኑም ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት ዶ/ር እመቤት ባንኩ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ጋር ራሱን በማጣጣም እና በተሻሻሉ የምርምር ችሎታዎች በመጠቀም ትርፋማነቱን እንዳሳደገ ተናግረዋል።
Condoaddis.com
ዓባይ ባንክ ከወለድ ነፃ አገልግሎት ከ 3 ቢሊዮን ብር በላይ ማግኘት መቻሉን አስታውቋል
በ2016 ሂሳብ ዓመት 8 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት መቻሉን የገለፀው ዓባይ ባንክ ከወለድ ነፃ አገልግሎት ዘርፍ 3 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር እንዳገኘም አመልክቷል።
ዓመታዊ ሪፖርቱን ከሰሞኑ ያቀረበዉ ባንኩ ተቀማጭ ገንዘቡን 52 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ማድረሱንም አስታዉቋል።
ዓባይ ባንክ አጠቃላይ የሃብት መጠኑ 66 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ እና የደንበኞቹን ቁጥርም 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ማድረስ እንደቻለም ገልጿል።
ዓባይ ባንክ በሀገር አቀፍ ደረጃ 548 ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን፤ ከዘጠኝ ሺህ በላይ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞችን በስሩ ይዞ እንደሚገኝ ለካፒታል በላከው ሪፖርት መረዳት ተችሏል።
የባንኩ 15ኛው የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንደተገለጸው በሂሳብ አመቱ ከግብር በፊት 1 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን እና የዲጂታል ግብይቶች ደግሞ ከጠቅላላው ግብይቶች 54% እንደሚሸፍኑ አስታውቋል።
Source: capitalethiopia
@ETstocks
በ2016 ሂሳብ ዓመት 8 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት መቻሉን የገለፀው ዓባይ ባንክ ከወለድ ነፃ አገልግሎት ዘርፍ 3 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር እንዳገኘም አመልክቷል።
ዓመታዊ ሪፖርቱን ከሰሞኑ ያቀረበዉ ባንኩ ተቀማጭ ገንዘቡን 52 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ማድረሱንም አስታዉቋል።
ዓባይ ባንክ አጠቃላይ የሃብት መጠኑ 66 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ እና የደንበኞቹን ቁጥርም 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ማድረስ እንደቻለም ገልጿል።
ዓባይ ባንክ በሀገር አቀፍ ደረጃ 548 ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን፤ ከዘጠኝ ሺህ በላይ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞችን በስሩ ይዞ እንደሚገኝ ለካፒታል በላከው ሪፖርት መረዳት ተችሏል።
የባንኩ 15ኛው የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንደተገለጸው በሂሳብ አመቱ ከግብር በፊት 1 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን እና የዲጂታል ግብይቶች ደግሞ ከጠቅላላው ግብይቶች 54% እንደሚሸፍኑ አስታውቋል።
Source: capitalethiopia
@ETstocks
በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ስነ-ምህዳርን ለማሳደግ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ የተነገረለት መመሪያ ተግባራዊ መደረጉን ባለስልጣኑ አስታወቀ
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ሲጠበቅ የነበረዉን መመሪያ መፅደቁን ያስታወቀ ሲሆን ይህም የባለስልጣኑን የተወሰኑትን ስልጣን እና ኃላፊነት በዉክልና ለመስጠት እንደሚያስችለዉ ተገልጿል ።
"ራሳቸውን በራሳቸው የሚቆጣጠሩ ድርጅቶች እዉቅና አሰጣጥ እና ቁጥጥር" የተሰኘዉ መመሪያ ቁጥር 1031/2017 ከባለስጣኑ ኃላፊነቶቹ ውስጥ እንዳስፈላጊነቱ የተወሰኑትን ስልጣን እና ሀላፊነትን በውክልና እውቅና ለሚሰጠው ራሱን በራሱ ለሚቆጣጠር ድርጅት የሚያስተላልፍበትን ስርዐት እንደሆነም ተነግሯል ።
በካፒታል ገበያ አዋጅ 1248/2021 መሠረት ይህን ራሳቸውን በራሳቸው የሚቆጣጠሩ ድርጅቶች እውቅና አሰጣጥ መመሪያ በፍትህ ሚኒስቴር መፅደቁን እና 1031/2017 ሆኖ መመዝገቡን ባለስልጣኑ አስታዉቋል ።
ይህ ምእራፍ በኢትዮጵያ በሚገባ የተስተካከለ የካፒታል ገበያ ስነ-ምህዳርን ለማሳደግ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ የተሰማ ሲሆን ይህ አዲሱ መመሪያ ፍትሃዊ ውድድርን በማጎልበት እና የባለስልጣኑን የቁጥጥር ሀላፊነት ጫና በመቀነስ ረገድ ጠቃሚ ሚና እንደሚጫወቱ ለመረዳት ተችሏል።
Source: capitalethiopia
@Etstocks
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ሲጠበቅ የነበረዉን መመሪያ መፅደቁን ያስታወቀ ሲሆን ይህም የባለስልጣኑን የተወሰኑትን ስልጣን እና ኃላፊነት በዉክልና ለመስጠት እንደሚያስችለዉ ተገልጿል ።
"ራሳቸውን በራሳቸው የሚቆጣጠሩ ድርጅቶች እዉቅና አሰጣጥ እና ቁጥጥር" የተሰኘዉ መመሪያ ቁጥር 1031/2017 ከባለስጣኑ ኃላፊነቶቹ ውስጥ እንዳስፈላጊነቱ የተወሰኑትን ስልጣን እና ሀላፊነትን በውክልና እውቅና ለሚሰጠው ራሱን በራሱ ለሚቆጣጠር ድርጅት የሚያስተላልፍበትን ስርዐት እንደሆነም ተነግሯል ።
በካፒታል ገበያ አዋጅ 1248/2021 መሠረት ይህን ራሳቸውን በራሳቸው የሚቆጣጠሩ ድርጅቶች እውቅና አሰጣጥ መመሪያ በፍትህ ሚኒስቴር መፅደቁን እና 1031/2017 ሆኖ መመዝገቡን ባለስልጣኑ አስታዉቋል ።
ይህ ምእራፍ በኢትዮጵያ በሚገባ የተስተካከለ የካፒታል ገበያ ስነ-ምህዳርን ለማሳደግ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ የተሰማ ሲሆን ይህ አዲሱ መመሪያ ፍትሃዊ ውድድርን በማጎልበት እና የባለስልጣኑን የቁጥጥር ሀላፊነት ጫና በመቀነስ ረገድ ጠቃሚ ሚና እንደሚጫወቱ ለመረዳት ተችሏል።
Source: capitalethiopia
@Etstocks
IMF ለኢትዮጵያ የ251 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሊያፀድቅ ነው!!
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በመተግበሯ እያስመዘገበች ያለችውን እድገት በማድነቅ የ251 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሊፈቅድ መሆኑን ፎርቹን ዘግቧል።
IMF ለኢትዮጵያ በአራት አመታት ውስጥ በተራዘመ ብድር ለመስጠት ከፈቀደው የ3.4 ቢሊየን ዶላር ውስጥ ሁለተኛውን የ251 ሚሊየን ዶላር ብድር ለመልቀቅ መስማማቱ ተሰምቷል።
በኢትዮጵያ የ IMF ልዑክ መሪ አልቫሮ ፒሪስ “የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም በጥሩ ሁኔታ መሄዱን ቀጥሏል” ብለዋል።
ወደ ወለድ መር የገንዘብ ፖሊሲ በሚደረግ ሽግግር ወቅት የዋጋ ግሽበትን ዝቅተኛ ለማድረግ ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲዎች መተግበርን መክረዋል።
በባንክ እና በጥቁር ገበያው መካከል ያለውን የምንዛሪ ተመን ልዩነት ከ10 በመቶ በታች መውረዱ እና የውጭ ምንዛሬ እጥረት መቀነሱ እንደ ስኬት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እስካሁን ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ባያውለውም የፋይናንስ ሥርዓት ውህደትንና የሒሳብ አያያዝን ለማሻሻል የአገር ውስጥ ባንኮች የገንዘብ ግብይትን ማስጀመሩ ይታወሳል።
የIMF ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ሁለተኛውን ግምገማ ሲያጠናቅቅ ብድር በሚቀጥሉት ሳምንታት እንደሚለቀቅ ተጠቅሷል።
https://www.condoaddis.com/20241128-1
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በመተግበሯ እያስመዘገበች ያለችውን እድገት በማድነቅ የ251 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሊፈቅድ መሆኑን ፎርቹን ዘግቧል።
IMF ለኢትዮጵያ በአራት አመታት ውስጥ በተራዘመ ብድር ለመስጠት ከፈቀደው የ3.4 ቢሊየን ዶላር ውስጥ ሁለተኛውን የ251 ሚሊየን ዶላር ብድር ለመልቀቅ መስማማቱ ተሰምቷል።
በኢትዮጵያ የ IMF ልዑክ መሪ አልቫሮ ፒሪስ “የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም በጥሩ ሁኔታ መሄዱን ቀጥሏል” ብለዋል።
ወደ ወለድ መር የገንዘብ ፖሊሲ በሚደረግ ሽግግር ወቅት የዋጋ ግሽበትን ዝቅተኛ ለማድረግ ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲዎች መተግበርን መክረዋል።
በባንክ እና በጥቁር ገበያው መካከል ያለውን የምንዛሪ ተመን ልዩነት ከ10 በመቶ በታች መውረዱ እና የውጭ ምንዛሬ እጥረት መቀነሱ እንደ ስኬት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እስካሁን ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ባያውለውም የፋይናንስ ሥርዓት ውህደትንና የሒሳብ አያያዝን ለማሻሻል የአገር ውስጥ ባንኮች የገንዘብ ግብይትን ማስጀመሩ ይታወሳል።
የIMF ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ሁለተኛውን ግምገማ ሲያጠናቅቅ ብድር በሚቀጥሉት ሳምንታት እንደሚለቀቅ ተጠቅሷል።
https://www.condoaddis.com/20241128-1
🚨 Special Edition Webinar Alert! 🚨
Dive into the future of broker technology with Brokerage 104 – Special Edition, happening virtually on November 29, 2024, from 9:00 AM to 11:00 AM. 💻
Highlights:
✔️ Exclusive demo of the Broker Back Office System
✔️ Lessons and best practices to empower brokers
✔️ Engaging Q&A session
📢 This is an invitation-only webinar!
Participants will be selected from those who register. Don’t miss your chance to secure a spot—register NOW using the link below! ⏳
Register Here- https://forms.office.com/Pages/DesignPageV2.aspx?subpage=design&FormId=knfrikdTVkKLp6Azyr6Mhp2MAH1y0ypJmxTeOr5sbptUQTJCQVRZSlFEWExRUjBVTzhPWUdENTQ1OC4u&Token=4b44e494e3c8473296b15230995ca1d9
Hurry, limited slots available! 🕒
Dive into the future of broker technology with Brokerage 104 – Special Edition, happening virtually on November 29, 2024, from 9:00 AM to 11:00 AM. 💻
Highlights:
✔️ Exclusive demo of the Broker Back Office System
✔️ Lessons and best practices to empower brokers
✔️ Engaging Q&A session
📢 This is an invitation-only webinar!
Participants will be selected from those who register. Don’t miss your chance to secure a spot—register NOW using the link below! ⏳
Register Here- https://forms.office.com/Pages/DesignPageV2.aspx?subpage=design&FormId=knfrikdTVkKLp6Azyr6Mhp2MAH1y0ypJmxTeOr5sbptUQTJCQVRZSlFEWExRUjBVTzhPWUdENTQ1OC4u&Token=4b44e494e3c8473296b15230995ca1d9
Hurry, limited slots available! 🕒
ሕብረት ባንክ 3.08 ቢሊየን ብር ትርፍ አገኘ!!
ሕብረት ባንክ 27ኛ የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት አጠቃላይ ተቀማጭ የገንዘብ መጠኑ 74.65 ቢሊየን ብር መድረሱን ገልጿል።
ካለፈው አመት ከነበረው መጠን ጋር ሲነፃፀር የ10.11 ቢሊየን ብር ጭማሪ አሳይቷል ብሏል።
ባንኩ ከግብር በፊት 3.08 ቢሊየን ብር ትርፍ ያስመዘገበ ሲሆን ካለፈው አመት የ22.5 ሚሊየን ብር ጭማሪ መኖሩን አስታውቋል።
ከወለድ ነፃ ፋይናንስን ጨምሮ የባንኩ አጠቃላይ የብድር መጠን 68.89 ቢሊየን ብር ደርሷል።
ብሔራዊ ባንክ ለንግድ ባንኮች የሚሰጠው የአስቸኳይ ጊዜ ብድር የወለድ ምጣኔ ከፍ ማለት እና የልማት ባንክ ቦንድ ግዢ ግዴታ መሆን ካጋጠማቸው ችግሮች መሀል መሆናቸው ተጠቅሷል።
Website| https://www.condoaddis.com/category/etstocks
Facebook| https://www.fb.me/etstocks
LinkedIn| https://www.linkedin.com/company/etstocks
|X| https://www.x.com/@etstocks1
TikTok| https://www.tiktok.com/@etstocks
YouTube| https://www.youtube.com/@etstocks
ሕብረት ባንክ 27ኛ የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት አጠቃላይ ተቀማጭ የገንዘብ መጠኑ 74.65 ቢሊየን ብር መድረሱን ገልጿል።
ካለፈው አመት ከነበረው መጠን ጋር ሲነፃፀር የ10.11 ቢሊየን ብር ጭማሪ አሳይቷል ብሏል።
ባንኩ ከግብር በፊት 3.08 ቢሊየን ብር ትርፍ ያስመዘገበ ሲሆን ካለፈው አመት የ22.5 ሚሊየን ብር ጭማሪ መኖሩን አስታውቋል።
ከወለድ ነፃ ፋይናንስን ጨምሮ የባንኩ አጠቃላይ የብድር መጠን 68.89 ቢሊየን ብር ደርሷል።
ብሔራዊ ባንክ ለንግድ ባንኮች የሚሰጠው የአስቸኳይ ጊዜ ብድር የወለድ ምጣኔ ከፍ ማለት እና የልማት ባንክ ቦንድ ግዢ ግዴታ መሆን ካጋጠማቸው ችግሮች መሀል መሆናቸው ተጠቅሷል።
Website| https://www.condoaddis.com/category/etstocks
Facebook| https://www.fb.me/etstocks
LinkedIn| https://www.linkedin.com/company/etstocks
|X| https://www.x.com/@etstocks1
TikTok| https://www.tiktok.com/@etstocks
YouTube| https://www.youtube.com/@etstocks
በመንግስት የተጨመረው 282 ቢልዮን የግብር ጭማሪ በኢኮኖሚው ላይ ምን ዓይነት ተፅኖ ይኖረዋል ብለው ያስባሉ?
Anonymous Poll
13%
አዎንታዊ
79%
አሉታዊ
9%
ምንም ለውጥ አያመጣም
Ethio Telecom has announced that its TeleBirr mobile payment system has processed over 3.25 trillion birr since its launch on May 17, 2021. With more than 51.3 million users, the app has become a leading platform for digital money transfers in Ethiopia.
CEO Frehiwot Tamiru highlighted the app’s pivotal role in expanding financial services, offering a wide range of features, and gaining widespread popularity among customers. Ethio Telecom is also working closely with stakeholders to advance the goals of the Digital Ethiopia 2025 Strategy.
Source: linkupbusiness
@Etstocks
CEO Frehiwot Tamiru highlighted the app’s pivotal role in expanding financial services, offering a wide range of features, and gaining widespread popularity among customers. Ethio Telecom is also working closely with stakeholders to advance the goals of the Digital Ethiopia 2025 Strategy.
Source: linkupbusiness
@Etstocks
አዲስ የሰነደ ሙዓለንዋይ ኢንቨስትመንት አማካሪነት ፈቃድ!!
የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ለአይ ካፒታል ኢንስቲትዩት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሰነደ ሙዓለንዋይ ኢንቨስትመንት አማካሪነት ፈቃድ መስጠቱን አስታውቋል።
ተጨማሪ አገልግሎት ሰጪ ወደ ገበያው መምጣቱ ለካፒታል ገበያው እድገት አንድ በጎ እርምጃ ሲሆን ለኢንቨስተሮች፣ ለሰነድ አውጪ ተቋማትና ለሌሎችም የገበያው ተሳታፊዎች ተጨማሪ የአገልግሎት አማራጭ በመሆን የካፒታል ገበያውን እድገት እንደሚያግዝ ይጠበቃል ብሏል ባለሥልጣኑ በመግለጫው።
በካፒታል ገበያ አገልግሎት ዘርፍ ለመሰማራት ያለው ፍላጎት እያደገና ተጨማሪ አገልግሎት ሰጪዎች ወደገበያው ለመምጣት በሂደት ላይ መሆናቸውን
ገልጸው ይህም በገበያው ውስጥ ተወዳዳሪነትና ፈጠራ እንዲኖር የሚያበረታታ መሆኑን ነው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ የገለፀው።
ይህ አዲስ ፈቃድ በባለስልጣኑ ፈቃድ ያገኙ የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ኢንቨስትመንት አማካሪዎችን ቁጥር ሶስት የሚያደርሰው ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ ህብረተሰቡ የኢንቨስትመንት ምከር አገልግሎትን የባለስልጣኑ ፈቃድ ካላቸው አገልግሎት ሰጪዎች ብቻ እንዲያገኝ ባለስልጣኑ በአጽንዖት አሳስቧል።
የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ለአይ ካፒታል ኢንስቲትዩት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሰነደ ሙዓለንዋይ ኢንቨስትመንት አማካሪነት ፈቃድ መስጠቱን አስታውቋል።
ተጨማሪ አገልግሎት ሰጪ ወደ ገበያው መምጣቱ ለካፒታል ገበያው እድገት አንድ በጎ እርምጃ ሲሆን ለኢንቨስተሮች፣ ለሰነድ አውጪ ተቋማትና ለሌሎችም የገበያው ተሳታፊዎች ተጨማሪ የአገልግሎት አማራጭ በመሆን የካፒታል ገበያውን እድገት እንደሚያግዝ ይጠበቃል ብሏል ባለሥልጣኑ በመግለጫው።
በካፒታል ገበያ አገልግሎት ዘርፍ ለመሰማራት ያለው ፍላጎት እያደገና ተጨማሪ አገልግሎት ሰጪዎች ወደገበያው ለመምጣት በሂደት ላይ መሆናቸውን
ገልጸው ይህም በገበያው ውስጥ ተወዳዳሪነትና ፈጠራ እንዲኖር የሚያበረታታ መሆኑን ነው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ የገለፀው።
ይህ አዲስ ፈቃድ በባለስልጣኑ ፈቃድ ያገኙ የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ኢንቨስትመንት አማካሪዎችን ቁጥር ሶስት የሚያደርሰው ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ ህብረተሰቡ የኢንቨስትመንት ምከር አገልግሎትን የባለስልጣኑ ፈቃድ ካላቸው አገልግሎት ሰጪዎች ብቻ እንዲያገኝ ባለስልጣኑ በአጽንዖት አሳስቧል።
Financial-Stability-Report_NOV2024.pdf
7.3 MB
ብሄራዊ ባንክ ሁለተኛውን የፋይናንስ መረጋጋት ሪፖርት ይፋ አድርጓል።
ሪፖርቱ ስለ ሃገር ውስጥ ምርት እድገት(GDP) ምን ይላል?
አይ.ኤም.ኤፍ የ2024 የሃገር ውስጥ ምርት እድገት 6.2% እንደሚሆን ከዚህ ቀደም አስታውቆ ነበር። በዚህ ሪፖርት የልማትና እቅድ ሚኒስቴር ቁጥሩን በማሻሻል የ 2024/2025 የGDP እድገት 8.4% እንደሚሆን አስታውቋል።
የዋጋ ንረትን በተመለከተ፡
- የዋጋ ንረት በ 2015 ታህሳስ ወር ከነበረበት 33.8% በሰኔ 2016 ወደ 19.9% እንዲሁም በመስከረም 2017 ደግሞ ወደ 17.5% መቀነሱን ሪፖርቱ ይገልጻል። በ2019 ሰኔ ወር ደግሞ የውጭ ምንዛሬ ሪፎርሙን ተከትሎ ወደ 12% እንደሚቀንስ ያብራራል።
የባንክ ዘርፍ መረጋጋት
- ባንኮች በሰኔ 2016 ከ96% በላይ የፋይናንስ ንብረቶችን እንደያዙ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ የተወሰነው ውሳኔ እንደ ትልቅ ዕድገት ተገልጿል።
- በ 2024 መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ የሰነደመዋለንዋይ ገበያም ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል።
በሪፖርቱ አዲስ የተተገበሩት ፖሊሲዎችም ተዳሰዋል። ምን ምን ፖሊሲዎች ተተገበሩ?
1. ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ፖሊሲ
2. አጠቃላይ የገንዘብ ፖሊሲ(Monetary policy): የወለድ መጠን ላይ የተመሰረተ የገንዘብ ፖሊሲ።
የሚታዩ አደጋዎች፡
- የክሬዲት ስጋት፡ የውስጥ ግጭቶች እና ውጫዊ ተጋላጭነቶች እንደ ስጋቶች ተጠቁመዋል።
- የፈሳሽ ስጋት (Liquidity Risk)፡ መጠነኛ ግን እየጨመረ ያለ፣ ከተቀማጭ ሂሳብ ጋር የተያያዘ ስጋት ነው።
- የገበያ ስጋት፡ በአገር ውስጥ የወለድ ጭማሪ እና የምንዛሪ ዋጋ መቀነስ ምክንያት የገበያ ስጋት መጠነኛ ጭማሪ አሳይቷል።
| YouTube.com/@etstocks📱 | X.com/@etstocks1
📱| Facebook 📱| TikTok📱
ሪፖርቱ ስለ ሃገር ውስጥ ምርት እድገት(GDP) ምን ይላል?
አይ.ኤም.ኤፍ የ2024 የሃገር ውስጥ ምርት እድገት 6.2% እንደሚሆን ከዚህ ቀደም አስታውቆ ነበር። በዚህ ሪፖርት የልማትና እቅድ ሚኒስቴር ቁጥሩን በማሻሻል የ 2024/2025 የGDP እድገት 8.4% እንደሚሆን አስታውቋል።
የዋጋ ንረትን በተመለከተ፡
- የዋጋ ንረት በ 2015 ታህሳስ ወር ከነበረበት 33.8% በሰኔ 2016 ወደ 19.9% እንዲሁም በመስከረም 2017 ደግሞ ወደ 17.5% መቀነሱን ሪፖርቱ ይገልጻል። በ2019 ሰኔ ወር ደግሞ የውጭ ምንዛሬ ሪፎርሙን ተከትሎ ወደ 12% እንደሚቀንስ ያብራራል።
የባንክ ዘርፍ መረጋጋት
- ባንኮች በሰኔ 2016 ከ96% በላይ የፋይናንስ ንብረቶችን እንደያዙ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ የተወሰነው ውሳኔ እንደ ትልቅ ዕድገት ተገልጿል።
- በ 2024 መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ የሰነደመዋለንዋይ ገበያም ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል።
በሪፖርቱ አዲስ የተተገበሩት ፖሊሲዎችም ተዳሰዋል። ምን ምን ፖሊሲዎች ተተገበሩ?
1. ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ፖሊሲ
2. አጠቃላይ የገንዘብ ፖሊሲ(Monetary policy): የወለድ መጠን ላይ የተመሰረተ የገንዘብ ፖሊሲ።
የሚታዩ አደጋዎች፡
- የክሬዲት ስጋት፡ የውስጥ ግጭቶች እና ውጫዊ ተጋላጭነቶች እንደ ስጋቶች ተጠቁመዋል።
- የፈሳሽ ስጋት (Liquidity Risk)፡ መጠነኛ ግን እየጨመረ ያለ፣ ከተቀማጭ ሂሳብ ጋር የተያያዘ ስጋት ነው።
- የገበያ ስጋት፡ በአገር ውስጥ የወለድ ጭማሪ እና የምንዛሪ ዋጋ መቀነስ ምክንያት የገበያ ስጋት መጠነኛ ጭማሪ አሳይቷል።
| YouTube.com/@etstocks📱 | X.com/@etstocks1
📱| Facebook 📱| TikTok📱
ባንኮች በሚሰጡት ዓመታዊ ብድር ላይ የተጣለው ገደብ ሊሻሻል ነው
ባንኮች የሚያቀርቡት ዓመታዊ የብድር መጠን ከ14 በመቶ እንዳይበልጥ ገደብ የሚጥለውና ከአንድ ዓመት በላይ ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ሊሻሻል መሆኑ ተሰማ፡፡
አቶ ሀብታሙ ወርቅነ
በበርካታ ባንኮች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑ በተደጋጋሚ ሲነገርለት የቆየው ይህ መመርያ፣ ገደቡን እስከ ማንሳት የሚያስችል ማሻሻያ የሚደረግበት ስለመሆኑ ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሐሙስ ኅዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ኢኮኖሚ ትንተናና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ወርቅነህ፣ መመርያውን ለማሻሻል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንና ማሻሻያውም ገደቡን እስከ ማንሳት ድረስ እንደሚዘልቅ ጠቁመዋል፡፡
የብድር ገደቡ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዲያጋጥማቸው ካደረጉ ምክንያቶች መካከል አንዱ ነው የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄዎች መቅረባቸው፣ ብሔራዊ ባንክ መመርያውን ለማሻሻል ገፊ ምክንያት እንደሆነበት ለማወቅ ተችሏል፡፡
በተለይ ዓመታዊ የብድር ምጣኔያቸው አነስተኛ የሆኑ ባንኮች ‹‹በዚህ መመርያ እየተነገደ ነው›› በማለት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አቤት ቢሉም መልስ ሳያገኙ መቅረታቸውን ሲናገሩ ነበር፡፡ አሁን ብሔራዊ ባንክ የብድር ገደቡን የማንሳቱ መረጃ መልካም መሆኑን እየገለጹ ነው፡፡
በተጨማሪ መረጃ ብሔራዊ ባንክ በቀጣይ ሳምንታት በዚህ መመርያ ላይ ውሳኔውን ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ‹‹መመርያው ለባንኮች የገንዘብ እጥረት ምክንያት ጭምር ሆኗል›› የሚል ትችት የሚቀርብበት ቢሆንም፣ ዳይሬክተሩ አቶ ሀብታሙ ግን በዚህ እንደማይስማሙ ገልጸዋል፡፡
አቶ ሀብታሙ በሰጡት ተጨማሪ አስተያየት ብሔራዊ ባንክ የጣለው 14 በመቶ የብድር ገደብ ለባንኮች የገንዘብ እጥረትም ሆነ የብድር አቅርቦት እክል ምክንያት አይደለም ብለዋል፡፡ በተለይ የ14 በመቶ የብድር ደገብን በቅርቡ ከተካሄደው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም፣ በተለይም የውጭ ምንዛሪ ግብይት ማሻሻያ ጋር ማገናኘት ተገቢ እንዳልሆነም ሳይጠቅሱ አላለፉም፡፡
የ14 በመቶ የብድር ገደብ መመርያ ሥራ ላይ የዋለው ከሪፎርሙ በፊት መሆኑን የጠቀሱት አቶ ሀብታሙ፣ ከባንኮች አካባቢ ብዙ ጊዜ ሲነሳ የሚሰማውም መመርያው ገዳቢ አለመሆኑን ነው ብለዋል፡፡ ባንኮች በዓመቱ መጨረሻ ላይ ከነበራቸው የብድር ክምችት ተነስተው በ14 በመቶ ማሳደግ እንደሚችሉ፣ ነገር ግን ከዚያ በላይ እንዳየልፉ ገደብ ተቀመጠ እንጂ የብድር ክልከላ አልተደረገም ብለዋል፡፡
ችግሩ ያለው ከመመርያው ሳይሆን ከባንኮች የሊኪውዲቲ ማኔጅመንት (ከራሳቸው ጥሬ ገንዘብ አስተዳደር) ጋር የተያያዘ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በየሁለት ሳምንቱ የሚደረገው የዳሰሳ ጥናት የሚያሳየው፣ ኢኮኖሚው የጥሬ ገንዘብ ችግር እንደሌለበት መሆኑን አጽንኦት የሰጡት ዳይሬክተሩ፣ አለ የሚባለውን ችግር ከባንኮች የጥሬ ንዘብ አስተዳደርና ከብድር አሰጣጣቸው ጋር አያይዘውታል፡፡
የባንኮች የብድር አፈቃቀድ ሒደቶችና ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ማስባት እንዳለባቸውም አመልክተዋል፡፡ ይህም ቢሆን ግን የብድር ገደቡ በብሔራዊ ባንክ ላይ ብዙ ጫና እያመጣ ስለሆነ እየታየ መሆኑን፣ በጉዳዩ ላይ ለውጥ ይደረጋል ተብሎ እየተጠበቀ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡
በጉዳዩ ላይ አስተያየት የሰጡ አንዳንድ የባንክ የሥራ ኃላፊዎች ግን፣ ከ14 በመቶው የብድር ገደብ በበለጠ ባንኮች የተቸገሩት የዓመታዊ ብድራቸውን 20 በመቶ በንድ እንዲገዙ በሚያስገድደው የብሔራዊ ባንክ መመርያ እንደሆነ በመጥቀስ ይህ መመርያ ቢነሳ የተሻለ ትርጉም እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡ ይህ ቢሆን በባንኮች አካባቢ የሚታየውን የጥሬ ገንዘብ እጥረት ለማስታገስ ትልቅ ጠቀሜታ እንደሚኖረውም አክለዋል፡፡
አቶ ሀብታሙ ግን አሁን ባለው ሁኔታ ኢኮኖሚ ውስጥ የጥሬ ገንዘብ እጥረት አለመኖሩን፣ ብሔራዊ ባንክም በየጊዜው በሚያደርገው ክትትል ያለው መረጃ የሚያሳየው ችግር አለመኖሩን ነው ብለዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በዘንድሮው በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ በባንኮች ላይ የተጣለው አስገዳጁ የ20 በመቶ ቦንድ ግዥ እንደሚሳ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ጋር ያደረገው የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ያስረዳል፡፡
ሪፖርተር
@etstocks
ባንኮች የሚያቀርቡት ዓመታዊ የብድር መጠን ከ14 በመቶ እንዳይበልጥ ገደብ የሚጥለውና ከአንድ ዓመት በላይ ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ሊሻሻል መሆኑ ተሰማ፡፡
አቶ ሀብታሙ ወርቅነ
በበርካታ ባንኮች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑ በተደጋጋሚ ሲነገርለት የቆየው ይህ መመርያ፣ ገደቡን እስከ ማንሳት የሚያስችል ማሻሻያ የሚደረግበት ስለመሆኑ ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሐሙስ ኅዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ኢኮኖሚ ትንተናና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ወርቅነህ፣ መመርያውን ለማሻሻል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንና ማሻሻያውም ገደቡን እስከ ማንሳት ድረስ እንደሚዘልቅ ጠቁመዋል፡፡
የብድር ገደቡ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዲያጋጥማቸው ካደረጉ ምክንያቶች መካከል አንዱ ነው የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄዎች መቅረባቸው፣ ብሔራዊ ባንክ መመርያውን ለማሻሻል ገፊ ምክንያት እንደሆነበት ለማወቅ ተችሏል፡፡
በተለይ ዓመታዊ የብድር ምጣኔያቸው አነስተኛ የሆኑ ባንኮች ‹‹በዚህ መመርያ እየተነገደ ነው›› በማለት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አቤት ቢሉም መልስ ሳያገኙ መቅረታቸውን ሲናገሩ ነበር፡፡ አሁን ብሔራዊ ባንክ የብድር ገደቡን የማንሳቱ መረጃ መልካም መሆኑን እየገለጹ ነው፡፡
በተጨማሪ መረጃ ብሔራዊ ባንክ በቀጣይ ሳምንታት በዚህ መመርያ ላይ ውሳኔውን ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ‹‹መመርያው ለባንኮች የገንዘብ እጥረት ምክንያት ጭምር ሆኗል›› የሚል ትችት የሚቀርብበት ቢሆንም፣ ዳይሬክተሩ አቶ ሀብታሙ ግን በዚህ እንደማይስማሙ ገልጸዋል፡፡
አቶ ሀብታሙ በሰጡት ተጨማሪ አስተያየት ብሔራዊ ባንክ የጣለው 14 በመቶ የብድር ገደብ ለባንኮች የገንዘብ እጥረትም ሆነ የብድር አቅርቦት እክል ምክንያት አይደለም ብለዋል፡፡ በተለይ የ14 በመቶ የብድር ደገብን በቅርቡ ከተካሄደው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም፣ በተለይም የውጭ ምንዛሪ ግብይት ማሻሻያ ጋር ማገናኘት ተገቢ እንዳልሆነም ሳይጠቅሱ አላለፉም፡፡
የ14 በመቶ የብድር ገደብ መመርያ ሥራ ላይ የዋለው ከሪፎርሙ በፊት መሆኑን የጠቀሱት አቶ ሀብታሙ፣ ከባንኮች አካባቢ ብዙ ጊዜ ሲነሳ የሚሰማውም መመርያው ገዳቢ አለመሆኑን ነው ብለዋል፡፡ ባንኮች በዓመቱ መጨረሻ ላይ ከነበራቸው የብድር ክምችት ተነስተው በ14 በመቶ ማሳደግ እንደሚችሉ፣ ነገር ግን ከዚያ በላይ እንዳየልፉ ገደብ ተቀመጠ እንጂ የብድር ክልከላ አልተደረገም ብለዋል፡፡
ችግሩ ያለው ከመመርያው ሳይሆን ከባንኮች የሊኪውዲቲ ማኔጅመንት (ከራሳቸው ጥሬ ገንዘብ አስተዳደር) ጋር የተያያዘ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በየሁለት ሳምንቱ የሚደረገው የዳሰሳ ጥናት የሚያሳየው፣ ኢኮኖሚው የጥሬ ገንዘብ ችግር እንደሌለበት መሆኑን አጽንኦት የሰጡት ዳይሬክተሩ፣ አለ የሚባለውን ችግር ከባንኮች የጥሬ ንዘብ አስተዳደርና ከብድር አሰጣጣቸው ጋር አያይዘውታል፡፡
የባንኮች የብድር አፈቃቀድ ሒደቶችና ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ማስባት እንዳለባቸውም አመልክተዋል፡፡ ይህም ቢሆን ግን የብድር ገደቡ በብሔራዊ ባንክ ላይ ብዙ ጫና እያመጣ ስለሆነ እየታየ መሆኑን፣ በጉዳዩ ላይ ለውጥ ይደረጋል ተብሎ እየተጠበቀ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡
በጉዳዩ ላይ አስተያየት የሰጡ አንዳንድ የባንክ የሥራ ኃላፊዎች ግን፣ ከ14 በመቶው የብድር ገደብ በበለጠ ባንኮች የተቸገሩት የዓመታዊ ብድራቸውን 20 በመቶ በንድ እንዲገዙ በሚያስገድደው የብሔራዊ ባንክ መመርያ እንደሆነ በመጥቀስ ይህ መመርያ ቢነሳ የተሻለ ትርጉም እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡ ይህ ቢሆን በባንኮች አካባቢ የሚታየውን የጥሬ ገንዘብ እጥረት ለማስታገስ ትልቅ ጠቀሜታ እንደሚኖረውም አክለዋል፡፡
አቶ ሀብታሙ ግን አሁን ባለው ሁኔታ ኢኮኖሚ ውስጥ የጥሬ ገንዘብ እጥረት አለመኖሩን፣ ብሔራዊ ባንክም በየጊዜው በሚያደርገው ክትትል ያለው መረጃ የሚያሳየው ችግር አለመኖሩን ነው ብለዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በዘንድሮው በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ በባንኮች ላይ የተጣለው አስገዳጁ የ20 በመቶ ቦንድ ግዥ እንደሚሳ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ጋር ያደረገው የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ያስረዳል፡፡
ሪፖርተር
@etstocks
መንግስታዊዉ ባንክ የሆነዉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢንዱስትሪው ያለዉ የገበያ ድርሻ ቀነሰ
ግዙፉ የፋይናንስ ተቋም የሆነዉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ ያለዉ የገበያ ድርሻ ካለፈዉ ዓመት አኳያ ቅናሽ ማሳየቱ አዲሱ የብሔራዊ ባንክ ሪፖርት አመላክቷል።
ባንኩ በ 2016 ሂሳብ ዓመት አጠቃላይ ሀብቱ እና የተቀማጭ ገንዘብ ከጠቅላላው የባንክ ዘርፍ ከግማሽ በታች ማለትም 47.9 በመቶ እና 47.1 በመቶ በቅደም ተከተል መሆኑን ተመላክቷል።
ይህም ባንኩ በ 2015 የነበረዉ ድርሻ ከባንክ ኢንዱስትሪው አጠቃላይ ሀብቱ 49.5 በመቶ የነበረ ሲሆን ተቀማጭ ገንዘብ ደግሞ 48.7 በመቶ መሆኑ ይታወቃል።
ብሔራዊ ባንክ በተጠናቀቀዉ ሂሳብ ዓመት የባንክ ኢንዱስትሪ የገበያ ድርሻ በሚመለከት ትልቅ ፣ መካከለኛ እና አነስተኛ በሚል በአፈፃፀማቸዉ ልክ አስቀምጧል።
በዓመቱ የገበያ ድርሻዉ ምንም እንኳን ዝቅተኛ ቢሆንም አሁንም በሀገሪቱ ከሚገኙ ባንኮች ትልቁን ድርሻ የያዘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነዉ።
እንደ ብሔራዊ ባንክ መረጃ አዋሽ ፣ አቢሲኒያ ፣ ዳሽን ፣ ኦሮሚያ እና ህብረት ባንክ መካከለኛ ባንኮች ተብለዉ ከተለዩ አምስቱ ተቋማቶች ሲሆኑ አጠቃላይ ሀብታቸው 28.9 በመቶ እና ተቀማጭ ገንዘባቸው ደግሞ 30.3 በመቶ መሆኑ ተገልጿል።
የተቀሩት 25 አነስተኛ ባንኮች ጥምር ንብረቶች እና ተቀማጭ ገንዘብ 23.3 በመቶ እና 22.7 በመቶ ድርሻ የያዙ ሲሆን ይህም ከአጠቃላይ የባንክ ዘርፍ እያንዳንዳቸው 0.8 በመቶ ጭማሪ ማሳየታቸውን ካፒታል ከሪፖርቱ ተመልክቷል።
Source: capitalethiopia
@ETstocks
ግዙፉ የፋይናንስ ተቋም የሆነዉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ ያለዉ የገበያ ድርሻ ካለፈዉ ዓመት አኳያ ቅናሽ ማሳየቱ አዲሱ የብሔራዊ ባንክ ሪፖርት አመላክቷል።
ባንኩ በ 2016 ሂሳብ ዓመት አጠቃላይ ሀብቱ እና የተቀማጭ ገንዘብ ከጠቅላላው የባንክ ዘርፍ ከግማሽ በታች ማለትም 47.9 በመቶ እና 47.1 በመቶ በቅደም ተከተል መሆኑን ተመላክቷል።
ይህም ባንኩ በ 2015 የነበረዉ ድርሻ ከባንክ ኢንዱስትሪው አጠቃላይ ሀብቱ 49.5 በመቶ የነበረ ሲሆን ተቀማጭ ገንዘብ ደግሞ 48.7 በመቶ መሆኑ ይታወቃል።
ብሔራዊ ባንክ በተጠናቀቀዉ ሂሳብ ዓመት የባንክ ኢንዱስትሪ የገበያ ድርሻ በሚመለከት ትልቅ ፣ መካከለኛ እና አነስተኛ በሚል በአፈፃፀማቸዉ ልክ አስቀምጧል።
በዓመቱ የገበያ ድርሻዉ ምንም እንኳን ዝቅተኛ ቢሆንም አሁንም በሀገሪቱ ከሚገኙ ባንኮች ትልቁን ድርሻ የያዘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነዉ።
እንደ ብሔራዊ ባንክ መረጃ አዋሽ ፣ አቢሲኒያ ፣ ዳሽን ፣ ኦሮሚያ እና ህብረት ባንክ መካከለኛ ባንኮች ተብለዉ ከተለዩ አምስቱ ተቋማቶች ሲሆኑ አጠቃላይ ሀብታቸው 28.9 በመቶ እና ተቀማጭ ገንዘባቸው ደግሞ 30.3 በመቶ መሆኑ ተገልጿል።
የተቀሩት 25 አነስተኛ ባንኮች ጥምር ንብረቶች እና ተቀማጭ ገንዘብ 23.3 በመቶ እና 22.7 በመቶ ድርሻ የያዙ ሲሆን ይህም ከአጠቃላይ የባንክ ዘርፍ እያንዳንዳቸው 0.8 በመቶ ጭማሪ ማሳየታቸውን ካፒታል ከሪፖርቱ ተመልክቷል።
Source: capitalethiopia
@ETstocks
28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸው ተሰምቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡
📌የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡
📌ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው፤ 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል፡፡
📌የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት፤ በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡
📌በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
📌በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም ሲል አል-ዐይን ዘግቧል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡
📌የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡
📌ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው፤ 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል፡፡
📌የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት፤ በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡
📌በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
📌በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም ሲል አል-ዐይን ዘግቧል፡፡
ንብ ባንክ በዘንድሮ ዓመት ሊከፋፈል የሚገባው የትርፍ ክፍያ ገንዘብ እንደማይኖር አሳወቀ!!
ንብ ባንክ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት ከግብር በፊት 1.2 ቢሊዮን ብር ማትረፉን እና ከግብር በኋላ ደግሞ 957.97 ሚሊዮን ብር እንዳተረፈ አሳውቋል።
ነገር ግን ለባለአክሲዮኖች ሊከፈል የሚገባው የትርፍ ድርሻ ቀደም ባሉ ዓመታት ለተሠሩ ስህተቶች የሒሳብ ማስተካከያ ሥራዎች እንዲውል ተወስኗል፡፡
ንብ ባንክ የT24 ሲስተም ለውጥ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የፋይናንስ ችግር በተለይም የጥሬ ገንዘብ እጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ይምጣ እንጂ መነሻው ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ መሆኑ ተገልጿል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኩ አጠቃላይ ዕዳ 56.7 ቢሊዮን ብር መሆኑ ታውቋል፡፡
በሒሳብ ዓመቱ የባንኩ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን 45.1 ቢሊዮን ብር ነው። ይህም ካለፈው ዓመት አንፃር የ14.3 ቢሊዮን ብር ወይም የ24.1 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል፡፡
የባንኩ አጠቃላይ ካፒታል 10.4 ቢሊዮን ብር ሲሆን ካለፈው ዓመት የ1.5 ቢሊዮን ብር ወይም የ16.8 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
የተከፈለ ካፒታሉም በ26.3 በመቶ አድጎ 7.6 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
የንብ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 67.0 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ባንኩ የሰጠው ብድር ክምችት መጠንም ከአጠቃላይ ሀብቱ 72.3 በመቶ ነው፡፡
ባንኩ በ2016 የሰጠው አጠቃላይ ብድርና የቅድሚያ ክፍያዎች 49.2 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡ ካለፈው ዓመት የ4.6 ቢሊዮን ብር ቅናሽ አሳይቷል፡፡
የባንኩ ዓመታዊ ገቢ 10.8 ቢሊዮን ብር ሲሆን ካለፈው ዓመት የ1.9 ቢሊዮን ብር ዕድገት ማሳየቱን ተገልጿል።
የባንኩ አጠቃላይ ወጪው ደግሞ በ38 በመቶ ጨምሮ 9.6 ቢሊዮን ብር ሆኖ ተመዝግቧል
YouTube
TikTok
ንብ ባንክ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት ከግብር በፊት 1.2 ቢሊዮን ብር ማትረፉን እና ከግብር በኋላ ደግሞ 957.97 ሚሊዮን ብር እንዳተረፈ አሳውቋል።
ነገር ግን ለባለአክሲዮኖች ሊከፈል የሚገባው የትርፍ ድርሻ ቀደም ባሉ ዓመታት ለተሠሩ ስህተቶች የሒሳብ ማስተካከያ ሥራዎች እንዲውል ተወስኗል፡፡
ንብ ባንክ የT24 ሲስተም ለውጥ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የፋይናንስ ችግር በተለይም የጥሬ ገንዘብ እጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ይምጣ እንጂ መነሻው ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ መሆኑ ተገልጿል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኩ አጠቃላይ ዕዳ 56.7 ቢሊዮን ብር መሆኑ ታውቋል፡፡
በሒሳብ ዓመቱ የባንኩ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን 45.1 ቢሊዮን ብር ነው። ይህም ካለፈው ዓመት አንፃር የ14.3 ቢሊዮን ብር ወይም የ24.1 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል፡፡
የባንኩ አጠቃላይ ካፒታል 10.4 ቢሊዮን ብር ሲሆን ካለፈው ዓመት የ1.5 ቢሊዮን ብር ወይም የ16.8 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
የተከፈለ ካፒታሉም በ26.3 በመቶ አድጎ 7.6 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡
የንብ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 67.0 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ባንኩ የሰጠው ብድር ክምችት መጠንም ከአጠቃላይ ሀብቱ 72.3 በመቶ ነው፡፡
ባንኩ በ2016 የሰጠው አጠቃላይ ብድርና የቅድሚያ ክፍያዎች 49.2 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡ ካለፈው ዓመት የ4.6 ቢሊዮን ብር ቅናሽ አሳይቷል፡፡
የባንኩ ዓመታዊ ገቢ 10.8 ቢሊዮን ብር ሲሆን ካለፈው ዓመት የ1.9 ቢሊዮን ብር ዕድገት ማሳየቱን ተገልጿል።
የባንኩ አጠቃላይ ወጪው ደግሞ በ38 በመቶ ጨምሮ 9.6 ቢሊዮን ብር ሆኖ ተመዝግቧል
YouTube
TikTok