በዛሬዉ ነሐሴ 1፣ 2016 የውጭ ምንዛሬ ገበያ
ለዋናዎቹ የውጭ ገንዘቦች የቀረበውን ከፍተኛ የባንኮች የመግዣ እና ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ተመልከቱ
ለአንድ የአሜሪካ ዶላር 🇺🇸 💵
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ 107.3307 * ገዳ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ 99.3676 * ግሎባል ባንክ
ለአንድ ፓውንድ 🇬🇧 💷
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 100.6943 * ህብረት ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 118.0187 *ኮፐሬቲቭ ባንክ
ለአንድ ዮሮ🇪🇺 💶
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 112.5636 * ፀሐይ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 108.1216 * ግሎባል ባንክ
~~
Today, August 07, 2024, the foreign exchange market
Look at the high bank bid and low bid rates for major foreign currencies
For one US dollar 🇺🇸 💵
Maximum purchase price ETB 107.3307 * Geda Bank
Minimum selling price ETB 99.3676 * Global Bank
For one Pound 🇬🇧 💷
Maximum purchase price ETB 100.6943 * Hibret Bank
Minimum selling price ETB 118.0187 *Cooperative Bank
For one Euro🇪🇺 💶
Maximum purchase price ETB 112.5636 * Tsehay Bank
Minimum selling price ETB 108.1216 * Global Bank
www.condoaddis.com/240807-2
ለዋናዎቹ የውጭ ገንዘቦች የቀረበውን ከፍተኛ የባንኮች የመግዣ እና ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ተመልከቱ
ለአንድ የአሜሪካ ዶላር 🇺🇸 💵
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ 107.3307 * ገዳ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ 99.3676 * ግሎባል ባንክ
ለአንድ ፓውንድ 🇬🇧 💷
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 100.6943 * ህብረት ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 118.0187 *ኮፐሬቲቭ ባንክ
ለአንድ ዮሮ🇪🇺 💶
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 112.5636 * ፀሐይ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 108.1216 * ግሎባል ባንክ
Look at the high bank bid and low bid rates for major foreign currencies
For one US dollar 🇺🇸 💵
Maximum purchase price ETB 107.3307 * Geda Bank
Minimum selling price ETB 99.3676 * Global Bank
For one Pound 🇬🇧 💷
Maximum purchase price ETB 100.6943 * Hibret Bank
Minimum selling price ETB 118.0187 *Cooperative Bank
For one Euro🇪🇺 💶
Maximum purchase price ETB 112.5636 * Tsehay Bank
Minimum selling price ETB 108.1216 * Global Bank
www.condoaddis.com/240807-2
#News የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የልዩ የዉጭ ምንዛሪ ጨረታን በአማካይ ዋጋ በዶላር 107.9 ብር መሆኑን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ነሐሴ 1 ቀን 2016 ዓ.ም. የተካሄደውን የልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አድርጓል።
27 ባንኮች ተሳትፎዉበታል በተባለዉ በዚህ ልዩ ጨረታ አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች አማካይ ዋጋ በአንድ ዶላር 107.9 ብር እንደሆነ ብሔራዊ ባንክ ገልጿል። ይህም ነገ ከነሐሴ 2፤2016 ዓ.ም. ጀምሮ በዉጪ ምንዛሪ ተመን ላይ ተግባራዊ ይደረጋሉ ።
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ዉጤቱን ተከትሎ እንደተናገሩት "ተግባራዊ የተደረገዉን በባንክ ምንዛሪ ዋጋ እና በትይዩ የገበያ ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት እና እንዲሁም የምንዛሪ ተመን መረጋጋት ትርጉም ያለው እድገት ሆኖ በማየታችን ደስተኞች" ነን ብለዋል።
የዉጪ ምንዛሪ ግብይት አብዛኛው እንቅስቃሴ ወደ ባንክ ሥርዓት እንዲሸጋገር የሚያደርግ ሲሆን በዚህም የውጭ ምንዛሪ የሚያመጡትን ላኪዎች እንዲሁም ብዙ ኩባንያዎችን እና የውጭ ምንዛሪ ለሚፈልጉ ሥራ ፈጣሪዎች አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተመልክቷል ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የዉጪ ምንዛሪ ጨረታዉን ከዛሬ ጀምሮ ሊያካሄድ መሆኑን መግለፁ የሚታወስ ሲሆን ቢዘህም ፍላጎቱ ያላቸዉ ባንኮች በጨረታው መሳተፍ እንደሚችሉ አስታዉቆ ነበር።
#News The National Bank of Ethiopia has announced a special foreign currency auction with an average price of 107.9 Birr per dollar.
National Bank of Ethiopia today, August 1, 2016. He announced the results of the special foreign exchange auction.
According to the National Bank, the average price of the winning bidders in this special auction is 107.9 Birr per dollar. This is from tomorrow, August 2, 2016. They will be applied on the foreign exchange rate.
Following the results, National Bank Governor Mamo Mehretu said, "We are happy to see the difference between the bank exchange rate and the parallel market rate, as well as the stability of the exchange rate, as a meaningful development."
He observed that most of the foreign exchange trading activity is transferred to the banking system, thus contributing to the exporters who bring foreign currency as well as many companies and entrepreneurs who need foreign currency.
It should be remembered that the National Bank of Ethiopia announced that it will hold a special foreign exchange auction from today, and it announced that interested banks can participate in the auction.
www.condoaddis.com/240807-1
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ነሐሴ 1 ቀን 2016 ዓ.ም. የተካሄደውን የልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አድርጓል።
27 ባንኮች ተሳትፎዉበታል በተባለዉ በዚህ ልዩ ጨረታ አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች አማካይ ዋጋ በአንድ ዶላር 107.9 ብር እንደሆነ ብሔራዊ ባንክ ገልጿል። ይህም ነገ ከነሐሴ 2፤2016 ዓ.ም. ጀምሮ በዉጪ ምንዛሪ ተመን ላይ ተግባራዊ ይደረጋሉ ።
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ዉጤቱን ተከትሎ እንደተናገሩት "ተግባራዊ የተደረገዉን በባንክ ምንዛሪ ዋጋ እና በትይዩ የገበያ ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት እና እንዲሁም የምንዛሪ ተመን መረጋጋት ትርጉም ያለው እድገት ሆኖ በማየታችን ደስተኞች" ነን ብለዋል።
የዉጪ ምንዛሪ ግብይት አብዛኛው እንቅስቃሴ ወደ ባንክ ሥርዓት እንዲሸጋገር የሚያደርግ ሲሆን በዚህም የውጭ ምንዛሪ የሚያመጡትን ላኪዎች እንዲሁም ብዙ ኩባንያዎችን እና የውጭ ምንዛሪ ለሚፈልጉ ሥራ ፈጣሪዎች አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተመልክቷል ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የዉጪ ምንዛሪ ጨረታዉን ከዛሬ ጀምሮ ሊያካሄድ መሆኑን መግለፁ የሚታወስ ሲሆን ቢዘህም ፍላጎቱ ያላቸዉ ባንኮች በጨረታው መሳተፍ እንደሚችሉ አስታዉቆ ነበር።
#News The National Bank of Ethiopia has announced a special foreign currency auction with an average price of 107.9 Birr per dollar.
National Bank of Ethiopia today, August 1, 2016. He announced the results of the special foreign exchange auction.
According to the National Bank, the average price of the winning bidders in this special auction is 107.9 Birr per dollar. This is from tomorrow, August 2, 2016. They will be applied on the foreign exchange rate.
Following the results, National Bank Governor Mamo Mehretu said, "We are happy to see the difference between the bank exchange rate and the parallel market rate, as well as the stability of the exchange rate, as a meaningful development."
He observed that most of the foreign exchange trading activity is transferred to the banking system, thus contributing to the exporters who bring foreign currency as well as many companies and entrepreneurs who need foreign currency.
It should be remembered that the National Bank of Ethiopia announced that it will hold a special foreign exchange auction from today, and it announced that interested banks can participate in the auction.
www.condoaddis.com/240807-1