ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን ለመቀጠር ያወጣው ማስታወቂያ አይነበብም ላላችሁና ዝርዝር ማብራሪያ ለጠየቃችሁ በድጋሚ ፖስት የተደረገ
የምዝገባ ቀን
የፊደል ተራ /Alphabet/
26/01/2012 ዓ.ም A,B,C,D፣
27/1/2012 ዓ.ም E, F, G&H
28/1/2012 ዓ.ም J, K & L
29/1/2012 ዓ.ም M, N,O & P
30/1/2012 ዓ.ም Q, R,S & I
01/02/2012 ዓ.ም U, V, W, X, Y & Z
ማሳሰቢያ:-
1. ለደረጃ 6 እና 7 ተመዝጋቢዎች የ2010 እና የ2011 ዓ.ም ምሩቃን መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተመዝጋቢዎች የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡ ደረጃ 6 (V) እና ደረጃ 7 (V) ለምትመዘገቡ አመልካቾች በማንኛውም ጊዜ የስራ ልምድ የማንይዝ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3 አመልካቾች ምዝገባው ከሚጀምርበት ከ26/01/2012 ዓ.ም አንስቶ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት ከ7፡30-1፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ | 4. በመጀመሪያ ዲግሪና በላይ የት/ት ደረጃ ለሚጠይቁ መደቦች የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.7 እና በላይ
ያለው/ያላት እንዲሁም በሌቭል ወይም በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በዲፕሎማ የተመረቀ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
5. ማንኛውም የስራ ልምድ የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ አመልካቾች ከምትሰሩበት መ/ቤት በስነ-ምግባር ጉድለት ነፃ መሆኑን
የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና ከግል መስሪያ ቤት ለተገኘ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ
ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
6. የመመዝገቢያ ቦታ ለዋና መ/ቤት ከደረጃ 1-5 ተብሎ የተገለጸው እና ደረጃ 6 እና 7 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ወደ ቡልጋሪያ መሄጃ ሲሆን ቀሪው ከደረጃ 1-5 በተገለፀው የስራ ቦታ መሰረት የ15ቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምዝገባ በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ከደረጃ 1-5 ለምትመዘገቡ አመልካቾች በተጠቀሰው የስራ ቦታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ ላይ ብቻ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን አንድ አመልካች አንድ የስራ መደብና አንድ ቅ/ጽ/ቤት ላይ ብቻ መመዝገብ አለበት፡፡ ከአንድ ቅ/ጽ/ቤት የስራ መደብ በላይ ተመዝግቦ የተገኘ ተመዝጋቢ ምዝገባው የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ በመጀመሪያ ስም መጠሪያ ፊደል ተራ [Alphabet/ በማየት መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
( በሰንጠረዡ መሠረት ከተቀመጠው የስራ ዝርዝር Alphabet/ ውጭ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 05575732/08332266 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት 04704744፣ አዲስ አበባ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስልክ ቁጥር ቁ 1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01
55776፣ አዲስ አበባ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት ou 558 1802፣ መርካቶ ቁ.1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 126 4592፣ መርካቶ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 276 9950፣ አዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 827 8943፣ አራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 167106፣አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 888 9424፣ ቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 639 497፣ ቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 553 034 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 03 692975/ ou3 69 2270፣ ንፋስ ስልክ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 369 88 96 ጉለሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት on 867 7687፣ ልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 86 0453፣ የካ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን የሪከርድ ሥራ አመራር
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን ለመቀጠር ያወጣው ማስታወቂያ አይነበብም ላላችሁና ዝርዝር ማብራሪያ ለጠየቃችሁ በድጋሚ ፖስት የተደረገ
የምዝገባ ቀን
የፊደል ተራ /Alphabet/
26/01/2012 ዓ.ም A,B,C,D፣
27/1/2012 ዓ.ም E, F, G&H
28/1/2012 ዓ.ም J, K & L
29/1/2012 ዓ.ም M, N,O & P
30/1/2012 ዓ.ም Q, R,S & I
01/02/2012 ዓ.ም U, V, W, X, Y & Z
ማሳሰቢያ:-
1. ለደረጃ 6 እና 7 ተመዝጋቢዎች የ2010 እና የ2011 ዓ.ም ምሩቃን መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተመዝጋቢዎች የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡ ደረጃ 6 (V) እና ደረጃ 7 (V) ለምትመዘገቡ አመልካቾች በማንኛውም ጊዜ የስራ ልምድ የማንይዝ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3 አመልካቾች ምዝገባው ከሚጀምርበት ከ26/01/2012 ዓ.ም አንስቶ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት ከ7፡30-1፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ | 4. በመጀመሪያ ዲግሪና በላይ የት/ት ደረጃ ለሚጠይቁ መደቦች የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.7 እና በላይ
ያለው/ያላት እንዲሁም በሌቭል ወይም በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በዲፕሎማ የተመረቀ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
5. ማንኛውም የስራ ልምድ የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ አመልካቾች ከምትሰሩበት መ/ቤት በስነ-ምግባር ጉድለት ነፃ መሆኑን
የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና ከግል መስሪያ ቤት ለተገኘ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ
ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
6. የመመዝገቢያ ቦታ ለዋና መ/ቤት ከደረጃ 1-5 ተብሎ የተገለጸው እና ደረጃ 6 እና 7 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ወደ ቡልጋሪያ መሄጃ ሲሆን ቀሪው ከደረጃ 1-5 በተገለፀው የስራ ቦታ መሰረት የ15ቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምዝገባ በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ከደረጃ 1-5 ለምትመዘገቡ አመልካቾች በተጠቀሰው የስራ ቦታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ ላይ ብቻ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን አንድ አመልካች አንድ የስራ መደብና አንድ ቅ/ጽ/ቤት ላይ ብቻ መመዝገብ አለበት፡፡ ከአንድ ቅ/ጽ/ቤት የስራ መደብ በላይ ተመዝግቦ የተገኘ ተመዝጋቢ ምዝገባው የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ በመጀመሪያ ስም መጠሪያ ፊደል ተራ [Alphabet/ በማየት መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
( በሰንጠረዡ መሠረት ከተቀመጠው የስራ ዝርዝር Alphabet/ ውጭ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 05575732/08332266 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት 04704744፣ አዲስ አበባ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስልክ ቁጥር ቁ 1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01
55776፣ አዲስ አበባ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት ou 558 1802፣ መርካቶ ቁ.1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 126 4592፣ መርካቶ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 276 9950፣ አዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 827 8943፣ አራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 167106፣አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 888 9424፣ ቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 639 497፣ ቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 553 034 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 03 692975/ ou3 69 2270፣ ንፋስ ስልክ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 369 88 96 ጉለሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት on 867 7687፣ ልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 86 0453፣ የካ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን የሪከርድ ሥራ አመራር
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን መስከረም 18 ቀን 2012 ዓ.ም
External Vacancy Announcement
Addis Ababa University Invites Committed Experienced &Competent Applicants for the following Position.
Interested Applicants.
• Should submit their letter of application stating the position they are apply, original and one copy of their credentials including transcripts and degrees.
• Registration date: with in 7 working days after the date of this advertisement.
• Place of registration; Addis Ababa University, main campus Human Resource & Development Director Office number one.
• Work place: Addis Ababa University, Aklilu lemma pathobiology
• For more information Tel. 0111- 22-59- 55
Addis Ababa University
External Vacancy Announcement
Addis Ababa University Invites Committed Experienced &Competent Applicants for the following Position.
Interested Applicants.
• Should submit their letter of application stating the position they are apply, original and one copy of their credentials including transcripts and degrees.
• Registration date: with in 7 working days after the date of this advertisement.
• Place of registration; Addis Ababa University, main campus Human Resource & Development Director Office number one.
• Work place: Addis Ababa University, Aklilu lemma pathobiology
• For more information Tel. 0111- 22-59- 55
Addis Ababa University
ዲስ ዘመን ቅዳሜ መስከረም 17 ቀን 2012 ዓ.ም
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከታች በተገለፁት የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት
ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ ፡-
1. የቅጥር ሁኔታ:- በቋሚነት
2. ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
3. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ብሔራዊ ቲያትር ወይም አዋሽ ባንክ ዋናው መ/ቤት ጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ዋናው
መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ሰራተኛ ምደባ ቢሮ ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ በመቅረብ ይህ
ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከታች በተገለፁት የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት
ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ ፡-
1. የቅጥር ሁኔታ:- በቋሚነት
2. ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
3. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ብሔራዊ ቲያትር ወይም አዋሽ ባንክ ዋናው መ/ቤት ጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ዋናው
መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ሰራተኛ ምደባ ቢሮ ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ በመቅረብ ይህ
ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ጤናማ ለምኖ አዳሪዎች Vs ጎዳና አዳሪዎች - [ገመና ]
#ETHIOPIA | • በልመና የሚተዳደሩ ሰዎች ሦስተኛ ዲግሪ ካላቸው መምህራን እኩል ገቢ ያገኛሉ
• በአዲስ አበባ ልመና የሚተዳደሩ ሰዎች በቀን እስከ 700 ብር ገቢ ያገኛሉ
• መምህር - አብዱሰላም ከማል Vs አቶ ጥላዬ ዘላለም
በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የስነልቦና መምህርና በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማህበራዊ ስነልቦና የሦስተኛ ዲግሪ የመመረቂያ ጽሁፋቸውን በአዲስ አበባ በአስሩ ክፍለ ከተሞች “በጤናማ ለምኖ አዳሪዎች” ላይ እየሰሩ ያሉት አቶ አብዱሰላም ከማል፤ ስለለማኞች የገቢ መጠን ባደረጉት ጥናት ከዩኒቨርሲቲ መምህራን ዶክተሮችና ሚኒስቴሮች እኩል ወርሃዊ ገቢ እደሚያገኙ ተገንዝበዋል።
አንድ ጤነኛ ለማኝ ምንም ስራ አልሰራም ከተባለ በቀን ከ100 እስከ 200 ብር ያገኛል። ይህም አንድ ለማኝ በወር ምንም አልሰራም ከተባለ ዝቅተኛ ገቢው 3ሺ ብር መሆኑን ያሳያል። ጤነኛ ለማኞች የሚያገኙት ዝቅተኛ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ካለው የመንግስት ተቋም ጀማሪ ባለሙያ ይበልጣል።
ለማኞቹ ጥሩ ሰሩ ሲባል በቀን ከ600 እስከ 700 ብር ያገኛሉ። በወር ውስጥ ከፍተኛ የሚባል ገቢያቸው 12ሺ ብር ይደርሳል ማለት ነው።
መምህሩ “እኔ ሁለተኛ ዲግሪ ያለኝ የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ። ተቆራርጦ የሚደርሰኝ ወርሃዊ ደመወዝ 8ሺ ብር አካባቢ ነው። በጥናት እንዳረጋገጥኩት በርካታ ለማኞች በደመወዝ እኔን ይበልጡኛል። ከፍተኛ ገቢ የሚያገኙ ለማኞች ሦስተኛ ዲግሪ ካላቸው የዩኒቨርሲቲ መምህራን የተጣራ ወርሃዊ ገቢ ጋር የሚስተካከል ደመወዝ ያገኛሉ” ማለት ነው። ይህን ሁኔታ ማስተካካያ ካልተደረገበት በርካታ ለማኞችን ወደ ጎዳና ይጠራል ሲሉም አስጠንቅቀዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሶሻል አንትሮፖሎጂ ሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሁፋቸውን “በጎዳና አዳሪዎች” ላይ መሰረት በማድረግ እየሰሩ ያሉት ተመራማሪ አቶ ጥላዬ ዘላለም ‹‹ ጎዳና አዳሪነት በዓለም ላይ የኑሮ ዘይቤ ሆኖ መጥቷል ፡፡ ጎዳና ተዳዳሪዎች የእራሳቸው ባህልና ወግ እየያዙ መኖር ጀምረዋል። የህይወትን ፈተናና የሚያልፉበትና የዕለት ጎርሳቸውን የሚያገኙበት ሆኗል።
#ETHIOPIA | • በልመና የሚተዳደሩ ሰዎች ሦስተኛ ዲግሪ ካላቸው መምህራን እኩል ገቢ ያገኛሉ
• በአዲስ አበባ ልመና የሚተዳደሩ ሰዎች በቀን እስከ 700 ብር ገቢ ያገኛሉ
• መምህር - አብዱሰላም ከማል Vs አቶ ጥላዬ ዘላለም
በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የስነልቦና መምህርና በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማህበራዊ ስነልቦና የሦስተኛ ዲግሪ የመመረቂያ ጽሁፋቸውን በአዲስ አበባ በአስሩ ክፍለ ከተሞች “በጤናማ ለምኖ አዳሪዎች” ላይ እየሰሩ ያሉት አቶ አብዱሰላም ከማል፤ ስለለማኞች የገቢ መጠን ባደረጉት ጥናት ከዩኒቨርሲቲ መምህራን ዶክተሮችና ሚኒስቴሮች እኩል ወርሃዊ ገቢ እደሚያገኙ ተገንዝበዋል።
አንድ ጤነኛ ለማኝ ምንም ስራ አልሰራም ከተባለ በቀን ከ100 እስከ 200 ብር ያገኛል። ይህም አንድ ለማኝ በወር ምንም አልሰራም ከተባለ ዝቅተኛ ገቢው 3ሺ ብር መሆኑን ያሳያል። ጤነኛ ለማኞች የሚያገኙት ዝቅተኛ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ካለው የመንግስት ተቋም ጀማሪ ባለሙያ ይበልጣል።
ለማኞቹ ጥሩ ሰሩ ሲባል በቀን ከ600 እስከ 700 ብር ያገኛሉ። በወር ውስጥ ከፍተኛ የሚባል ገቢያቸው 12ሺ ብር ይደርሳል ማለት ነው።
መምህሩ “እኔ ሁለተኛ ዲግሪ ያለኝ የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ። ተቆራርጦ የሚደርሰኝ ወርሃዊ ደመወዝ 8ሺ ብር አካባቢ ነው። በጥናት እንዳረጋገጥኩት በርካታ ለማኞች በደመወዝ እኔን ይበልጡኛል። ከፍተኛ ገቢ የሚያገኙ ለማኞች ሦስተኛ ዲግሪ ካላቸው የዩኒቨርሲቲ መምህራን የተጣራ ወርሃዊ ገቢ ጋር የሚስተካከል ደመወዝ ያገኛሉ” ማለት ነው። ይህን ሁኔታ ማስተካካያ ካልተደረገበት በርካታ ለማኞችን ወደ ጎዳና ይጠራል ሲሉም አስጠንቅቀዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሶሻል አንትሮፖሎጂ ሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሁፋቸውን “በጎዳና አዳሪዎች” ላይ መሰረት በማድረግ እየሰሩ ያሉት ተመራማሪ አቶ ጥላዬ ዘላለም ‹‹ ጎዳና አዳሪነት በዓለም ላይ የኑሮ ዘይቤ ሆኖ መጥቷል ፡፡ ጎዳና ተዳዳሪዎች የእራሳቸው ባህልና ወግ እየያዙ መኖር ጀምረዋል። የህይወትን ፈተናና የሚያልፉበትና የዕለት ጎርሳቸውን የሚያገኙበት ሆኗል።
Fake News Alert
የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት የአካዳሚክ ሠራተኞች የዕድገት መሠላልና የደሞዝ ስኬል ማሻሻያ ተደረገ በሚል በማኅበራዊ "ሚዲያ" የሚሠራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት የአካዳሚክ ሠራተኞች የዕድገት መሠላልና የደሞዝ ስኬል ማሻሻያ ተደረገ በሚል በማኅበራዊ "ሚዲያ" የሚሠራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
ለሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎች፦
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በቅድሚያ ለመላው ተማሪዎቹ እንኳን ለ2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ! አደረሰን እያለ ተማሪዎቹን የመግቢያ ጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ያሳውቃል፡፡
1ኛ/ ለዋናው ወይም የሚዛን ግቢ ተማሪዎች የነባር ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ መስከረም 26 እና 27/2012 ሲሆን ለአዲስ ገቢ /ፍሬሽ/ የሚዛን ግቢ ተማሪዎች መግቢያ በተመለከተ ደግሞ መስከረም 30 እና ጥቅምት 1 ቀን 2012ዓ/ም መሆኑን ይገልጻል፡፡
2ኛ/ ለቴፒ ግቢ ነባር ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ በሚመለከት ነባር ተማሪዎች መስከረም 30 እና ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ/ም ሲሆን የቴፒ ግቢ አዲስ ገቢ /ፍሬሽ ተማሪዎች ደግሞ ጥቅምት 3 እና 4 ቀን 2012 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን ከዚህ ጊዜ ውጭ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፍትን መግለጫዎች በማየት ትክክለኛው የመግቢያ ጊዜ ባለመለየት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ በመምጣት ከሚደርስባችሁ መጉላላት ራሳችሁን እንድትጠብቁ እናሳስባለን፡፡
በመጨረሻም ዩኒቨርሲቲው ከመላው የአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን ሊቀበላችሁ ዝግጅቱን ሁሉ አጠናቆ የእናንተን መምጣት በጉጉትና በናፍቆት እየጠበቀ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መልካም የትምህርት ጊዜ!
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በቅድሚያ ለመላው ተማሪዎቹ እንኳን ለ2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ! አደረሰን እያለ ተማሪዎቹን የመግቢያ ጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ያሳውቃል፡፡
1ኛ/ ለዋናው ወይም የሚዛን ግቢ ተማሪዎች የነባር ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ መስከረም 26 እና 27/2012 ሲሆን ለአዲስ ገቢ /ፍሬሽ/ የሚዛን ግቢ ተማሪዎች መግቢያ በተመለከተ ደግሞ መስከረም 30 እና ጥቅምት 1 ቀን 2012ዓ/ም መሆኑን ይገልጻል፡፡
2ኛ/ ለቴፒ ግቢ ነባር ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ በሚመለከት ነባር ተማሪዎች መስከረም 30 እና ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ/ም ሲሆን የቴፒ ግቢ አዲስ ገቢ /ፍሬሽ ተማሪዎች ደግሞ ጥቅምት 3 እና 4 ቀን 2012 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን ከዚህ ጊዜ ውጭ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፍትን መግለጫዎች በማየት ትክክለኛው የመግቢያ ጊዜ ባለመለየት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ በመምጣት ከሚደርስባችሁ መጉላላት ራሳችሁን እንድትጠብቁ እናሳስባለን፡፡
በመጨረሻም ዩኒቨርሲቲው ከመላው የአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን ሊቀበላችሁ ዝግጅቱን ሁሉ አጠናቆ የእናንተን መምጣት በጉጉትና በናፍቆት እየጠበቀ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መልካም የትምህርት ጊዜ!
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ