የማሸነፍ ምስጢር— ጽናት
‹‹እኔ ጉዳት ላይ ሰለከረምኩ እንደማንኛውም ሰው የኔም ግምት ሰለሞን ያሸንፋል ነበር፡፡ ወደ ውድድሩ ስንገባ ‹እኔ ሁለት ዙር ከፊት ሆኜ አግዛችኋለሁ፤ ከዛ እናንተ ትወጣላችሁ› ብዬ ነበር የገባሁት፡፡ የተወሰነ ርቀት ሲቀረን ሰለሞንን ሲያልፉት ደንግጬ ወጣሁ፡፡ መጨረሻ አካባቢ ይሄን ውድድር አሸንፌ በዊልቸርም ሊሄድ ብዬ ወሰንኩና ወደፊት ገፋሁ!››
ሙክታር ለ BBC አማርኛ
ሙክታር - ጀግና‼
‹‹እኔ ጉዳት ላይ ሰለከረምኩ እንደማንኛውም ሰው የኔም ግምት ሰለሞን ያሸንፋል ነበር፡፡ ወደ ውድድሩ ስንገባ ‹እኔ ሁለት ዙር ከፊት ሆኜ አግዛችኋለሁ፤ ከዛ እናንተ ትወጣላችሁ› ብዬ ነበር የገባሁት፡፡ የተወሰነ ርቀት ሲቀረን ሰለሞንን ሲያልፉት ደንግጬ ወጣሁ፡፡ መጨረሻ አካባቢ ይሄን ውድድር አሸንፌ በዊልቸርም ሊሄድ ብዬ ወሰንኩና ወደፊት ገፋሁ!››
ሙክታር ለ BBC አማርኛ
ሙክታር - ጀግና‼
Special Monthly Mobile Bundle Package Offer Re-launched
Click on the link below to see the details about the offer!
https://bit.ly/2nI7f5u
Click on the link below to see the details about the offer!
https://bit.ly/2nI7f5u
www.ethiotelecom.et
Mobile Bundle Package -
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን ለመቀጠር ያወጣው ማስታወቂያ አይነበብም ላላችሁና ዝርዝር ማብራሪያ ለጠየቃችሁ በድጋሚ ፖስት የተደረገ
የምዝገባ ቀን
የፊደል ተራ /Alphabet/
26/01/2012 ዓ.ም A,B,C,D፣
27/1/2012 ዓ.ም E, F, G&H
28/1/2012 ዓ.ም J, K & L
29/1/2012 ዓ.ም M, N,O & P
30/1/2012 ዓ.ም Q, R,S & I
01/02/2012 ዓ.ም U, V, W, X, Y & Z
ማሳሰቢያ:-
1. ለደረጃ 6 እና 7 ተመዝጋቢዎች የ2010 እና የ2011 ዓ.ም ምሩቃን መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተመዝጋቢዎች የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡ ደረጃ 6 (V) እና ደረጃ 7 (V) ለምትመዘገቡ አመልካቾች በማንኛውም ጊዜ የስራ ልምድ የማንይዝ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3 አመልካቾች ምዝገባው ከሚጀምርበት ከ26/01/2012 ዓ.ም አንስቶ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት ከ7፡30-1፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ | 4. በመጀመሪያ ዲግሪና በላይ የት/ት ደረጃ ለሚጠይቁ መደቦች የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.7 እና በላይ
ያለው/ያላት እንዲሁም በሌቭል ወይም በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በዲፕሎማ የተመረቀ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
5. ማንኛውም የስራ ልምድ የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ አመልካቾች ከምትሰሩበት መ/ቤት በስነ-ምግባር ጉድለት ነፃ መሆኑን
የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና ከግል መስሪያ ቤት ለተገኘ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ
ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
6. የመመዝገቢያ ቦታ ለዋና መ/ቤት ከደረጃ 1-5 ተብሎ የተገለጸው እና ደረጃ 6 እና 7 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ወደ ቡልጋሪያ መሄጃ ሲሆን ቀሪው ከደረጃ 1-5 በተገለፀው የስራ ቦታ መሰረት የ15ቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምዝገባ በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ከደረጃ 1-5 ለምትመዘገቡ አመልካቾች በተጠቀሰው የስራ ቦታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ ላይ ብቻ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን አንድ አመልካች አንድ የስራ መደብና አንድ ቅ/ጽ/ቤት ላይ ብቻ መመዝገብ አለበት፡፡ ከአንድ ቅ/ጽ/ቤት የስራ መደብ በላይ ተመዝግቦ የተገኘ ተመዝጋቢ ምዝገባው የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ በመጀመሪያ ስም መጠሪያ ፊደል ተራ [Alphabet/ በማየት መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
( በሰንጠረዡ መሠረት ከተቀመጠው የስራ ዝርዝር Alphabet/ ውጭ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 05575732/08332266 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት 04704744፣ አዲስ አበባ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስልክ ቁጥር ቁ 1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01
55776፣ አዲስ አበባ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት ou 558 1802፣ መርካቶ ቁ.1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 126 4592፣ መርካቶ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 276 9950፣ አዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 827 8943፣ አራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 167106፣አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 888 9424፣ ቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 639 497፣ ቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 553 034 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 03 692975/ ou3 69 2270፣ ንፋስ ስልክ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 369 88 96 ጉለሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት on 867 7687፣ ልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 86 0453፣ የካ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን የሪከርድ ሥራ አመራር
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን ለመቀጠር ያወጣው ማስታወቂያ አይነበብም ላላችሁና ዝርዝር ማብራሪያ ለጠየቃችሁ በድጋሚ ፖስት የተደረገ
የምዝገባ ቀን
የፊደል ተራ /Alphabet/
26/01/2012 ዓ.ም A,B,C,D፣
27/1/2012 ዓ.ም E, F, G&H
28/1/2012 ዓ.ም J, K & L
29/1/2012 ዓ.ም M, N,O & P
30/1/2012 ዓ.ም Q, R,S & I
01/02/2012 ዓ.ም U, V, W, X, Y & Z
ማሳሰቢያ:-
1. ለደረጃ 6 እና 7 ተመዝጋቢዎች የ2010 እና የ2011 ዓ.ም ምሩቃን መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተመዝጋቢዎች የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡ ደረጃ 6 (V) እና ደረጃ 7 (V) ለምትመዘገቡ አመልካቾች በማንኛውም ጊዜ የስራ ልምድ የማንይዝ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3 አመልካቾች ምዝገባው ከሚጀምርበት ከ26/01/2012 ዓ.ም አንስቶ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት ከ7፡30-1፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ | 4. በመጀመሪያ ዲግሪና በላይ የት/ት ደረጃ ለሚጠይቁ መደቦች የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.7 እና በላይ
ያለው/ያላት እንዲሁም በሌቭል ወይም በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በዲፕሎማ የተመረቀ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
5. ማንኛውም የስራ ልምድ የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ አመልካቾች ከምትሰሩበት መ/ቤት በስነ-ምግባር ጉድለት ነፃ መሆኑን
የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና ከግል መስሪያ ቤት ለተገኘ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ
ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
6. የመመዝገቢያ ቦታ ለዋና መ/ቤት ከደረጃ 1-5 ተብሎ የተገለጸው እና ደረጃ 6 እና 7 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ወደ ቡልጋሪያ መሄጃ ሲሆን ቀሪው ከደረጃ 1-5 በተገለፀው የስራ ቦታ መሰረት የ15ቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምዝገባ በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ከደረጃ 1-5 ለምትመዘገቡ አመልካቾች በተጠቀሰው የስራ ቦታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ ላይ ብቻ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን አንድ አመልካች አንድ የስራ መደብና አንድ ቅ/ጽ/ቤት ላይ ብቻ መመዝገብ አለበት፡፡ ከአንድ ቅ/ጽ/ቤት የስራ መደብ በላይ ተመዝግቦ የተገኘ ተመዝጋቢ ምዝገባው የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ በመጀመሪያ ስም መጠሪያ ፊደል ተራ [Alphabet/ በማየት መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
( በሰንጠረዡ መሠረት ከተቀመጠው የስራ ዝርዝር Alphabet/ ውጭ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 05575732/08332266 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት 04704744፣ አዲስ አበባ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስልክ ቁጥር ቁ 1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01
55776፣ አዲስ አበባ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት ou 558 1802፣ መርካቶ ቁ.1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 126 4592፣ መርካቶ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 276 9950፣ አዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 827 8943፣ አራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 167106፣አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 888 9424፣ ቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 639 497፣ ቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 553 034 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 03 692975/ ou3 69 2270፣ ንፋስ ስልክ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 369 88 96 ጉለሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት on 867 7687፣ ልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 86 0453፣ የካ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን የሪከርድ ሥራ አመራር
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
Construction 🚧 of bridge foundation
Where is our technology in the construction sector?
Grasp new and modern technology from others.
Where is our technology in the construction sector?
Grasp new and modern technology from others.
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን መስከረም 18 ቀን 2012 ዓ.ም
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Salale University Academic Staffs and Academic Support Staff Recrutiment for the 2012 E.C Academic Year (Second
Round Announcement)
Additional Notes for application
Recruitement creteria is according to the new and revised guideline published on Hidar 2011 EC. Female Applicants are highly encouraged.
Interested and eligible candidates are requested to submit their detailed CV, original and copies of the relevant documents to Salale University
(General Tadesse Birru Campus) in person or by their delegate, Fiche at the office of Human resource management. Building No. 008 (First
floor) or send the soft copies at email: tekalgnbalemi2009@gmail.com. For more information (if any) call at Tel. 0118737396
Application is only acceptable within 5 working days from the day of annoucement
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Salale University Academic Staffs and Academic Support Staff Recrutiment for the 2012 E.C Academic Year (Second
Round Announcement)
Additional Notes for application
Recruitement creteria is according to the new and revised guideline published on Hidar 2011 EC. Female Applicants are highly encouraged.
Interested and eligible candidates are requested to submit their detailed CV, original and copies of the relevant documents to Salale University
(General Tadesse Birru Campus) in person or by their delegate, Fiche at the office of Human resource management. Building No. 008 (First
floor) or send the soft copies at email: tekalgnbalemi2009@gmail.com. For more information (if any) call at Tel. 0118737396
Application is only acceptable within 5 working days from the day of annoucement
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ