Afar Mass Media Agency (AFMMA)
1.09K subscribers
3.65K photos
161 videos
2 files
655 links
This channel is an official channel of Afar Mass Media Agency (AFMMA).
AFMMA is an autonomous government organization accountable to the regional Council of the Afar region.
Download Telegram
#በዓለማችን ላይ የብልጽግና ራዕይ ማሳካት የቻሉት በታሪክ አጋጣሚ የተገኘውን ዕድል በጊዜ፣ በአግባቡና በብልሃት መጠቀም የቻሉ ናቸው።

እንደዚህ አይነት ሽርፍራፍ ዕድሎችን ለመጠቀምም ህዝቡን በተሻለ ሆኔታ መነቅነቅና መቀስቀስ የሚችል አቅም ያለው አመራር እና የስነልቦና አንድነት ያለው ጠንካራ ህዝብ ያስፈልጋል።
ያኔ ነው የሚናልመውን የብልጽግና ራዕይን የሚናሳካው።

ያኔ ነው ከገባንበት የድህነትና የኋላቀርነት አረንቋ ተላቀን ወደ እድገት ጎዳና የሚንገሰግሰው።

በአንድነት በመደማመጥ፣ በመመከከርና፣ በመታራራም ካልሆነ በስተቀር፣ በመከፋፈል፣ በብሽሽቅና በስድብ የበለጸገ ሀገር በጭራሽ ተፈልጎ አይገኝም።

የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ
#Leedâ Missoyna Inik heele Amok radâ Kobox Gexisak geytinta

Samara-Naharsí kudok 30, 2015 (AFMMA)

Leedâ Missoyna Inik heele Amok radâ Kobox Gexisak geytinta

Asaakih ayro Sixaamâ Rakaakayak Hawaasâ magaalal qimmiseh yan tama koboxut Leedâ Missoynak Perezxentih yan Dr. Abiy Acmad edde anuk Leedâ Missoynak Taama selta makaadoh adoytiitiiy, Fantí makaadoh adoyyiitit kee Missoynak sissin caddoodal geytima miraaciini edde angaluk geytima.


Á kobox amokradah kah abaanam kak yemeeteenim Agatak 6hattô Doorol teyseh yan Leedâ Missoyna xisne abte uddur makibbiiminna kak axcuk Doorô Borxi xayyoyse ximmooma missoosoonu kinnim warsan.

Tonna leemiik, asaaku qimmiseh yan koboxul Doorô Borxi daffeesee afkanitte fanteena abak missoosoonuh caagiida wagitta dogorti elle geytinteh tanim tescesseh tan Leedâ Missoyna "Doorô Borxi daffeesee afkan assakaxxuk missos abaanam Leedâ missoyna Ximokraasî gexsitil taaminem kee ummattâ ruugul faxximma iyya qokol geytuh gulguluh tanim tascasse abtoy gersí missoynaanih ceelallo takke" kinnim Leedâ missoyna tascasse.

#Raceena: Leedâ Missoyna

#QafárTV
#Qusbaamah,

Abar Ityoppiyah Loowok 1:30 (7:30 PM) Xabba haanam Qafár TVil Amcarí afih Xaagitte Kee Porograamitte tatrele.

#Ciggiilele

#QafárTV
#የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ745 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ፈቀደ

ሰመራ-ታኅሣሥ 5/2015 (አፋ.ብ.መ.ድ)

የዓለምን ባንክ ለኢትዮጵያ ለጤና አገልግሎትና ለጎርፍ አደጋ መከላከል ሥራዎች የሚውል የ745 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ፈቀደ።

ባንኩ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን በኮቪድ 19፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በግጭት ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል።

ይህ ቀውስ ተገቢ የሆነ የጤና አገልግሎት እንዳይሰጥ ከማድረጉም በላይ ላለፉት አስርት አመታት ኢትዮጵያ በጤናው መስክ ባስመዘገበችውን መሻሻል ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል።

ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች እስከ 24 ሚሊዮን የሚደርስ ህዝብ በቂ የሆነ የጤና አገልግሎት እያገኘ እንዳልሆነ የጠቀሰው ባንኩ፤ የጎርፍ አደጋም በተመሳሳይ እስከ 300 ሺህ ሠዎችን ማፈናቀሉን 288 ሞት ማስከተሉንም ገልጿል።

ባንኩ ባደረገው ጥናትም በጎርፍ አደጋ እስከ 358 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጉዳት ደርሷል። ከእነዚህ ጉዳቶች በመነሳት የባንኩ ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ችግሩን ለመቋቋም ያግዝ ዘንድ ሁለት ፕሮጀክቶችን ማጽደቁን አስታውቋል።

በመጀመሪያው ፕሮጀክቱ የአንደኛ ደረጃ የጤና ተቋማት አገልግሎትን ለማጠናከር ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር (አይዲኤ) 400 ሚሊዮን ዶላር፣ ከዓለም አቀፉ ፋይናንስ ፋሲሊቲ (ጂኤፍኤፍ) 45 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ መወሰኑን ገልጿል።

ሀለተኛው ለጎርፍ አደጋ መከላከል ሥራ የሚውልና ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር (አይዲኤ) የተገኘ የ300 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ መፈቀዱን ነው ባንኩ የገለጸው።

#Walta