#የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ተጀመረ።
ሰመራ-መጋቢት 12፣ 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ.)
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ተጀመረ።
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 6ተኛው የክልል ምክር ቤት 1ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ጀምሯል።
በተጀመረው ጉባኤውም የመንግስት ምስረታ ቃለ ጉባኤ ለምክር ቤቱ ቀርቦ ፀድቋል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ የ2014 ዓ.ም የ6ወር እቅድ የአፈፃፀም ሪፖርት ማቅረብ ጀምረዋል ምክር ቤቱም በቀረበው የአፈፃፀም ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።
ምክር ቤቱ በሌሎች ቀሪ አጀንዳዎች ጉባኤውን ማካሄዱን ይቀጥላል ።
ሰመራ-መጋቢት 12፣ 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ.)
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ተጀመረ።
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 6ተኛው የክልል ምክር ቤት 1ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ጀምሯል።
በተጀመረው ጉባኤውም የመንግስት ምስረታ ቃለ ጉባኤ ለምክር ቤቱ ቀርቦ ፀድቋል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ የ2014 ዓ.ም የ6ወር እቅድ የአፈፃፀም ሪፖርት ማቅረብ ጀምረዋል ምክር ቤቱም በቀረበው የአፈፃፀም ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።
ምክር ቤቱ በሌሎች ቀሪ አጀንዳዎች ጉባኤውን ማካሄዱን ይቀጥላል ።
#Juntâ Qarkakisa Qafár Baaxot Abteeh, Abak Geytinta Warara Wagittaamal Ratteemal Abne Giclo Kaxxa Doori Digirtem Naharí Saqal Massakaxxa Le Cajji Awwal Qarba Diggoyse
Samara-Qado dirrik 12, 2014 (AFMMA)
Juntâ Qarkakisa Qafár Baaxot Abteeh, Abak Geytinta Warara Wagittaamal Ratteemal Abne Giclo Kaxxa Doori Digirtem Naharí Saqal Massakaxxa Le Cajji Awwal Qarba Diggoyse
Massakaxxa le Awwal Qarba tamah iyyem acarra qimmiseh yan Rakaakay Mijlisih Koboxul laca Alsal tekke taamah gabbaaqu xayyoose waka.
Gifta Awwal Rakaakay Mijlisih Xayyoosak geytima Taamâ gabbaaqul Juntâ Qarkakisa Qafár baaxot abte wararal Qafár Ummatta abte ugutuuy, ittin-xaqut sooliyya Kee Idooluuy, Sayyoo Kee Qunxaaneyta raaqekal aben angoyyi aydaadul habbal sinni agiirinna tuybulleem nummayse. Baxsaluk Agat Caddol takkay Baad caddol Qafár Ummatta abte giclo kee mekelte fida kee tuybullee baaxô kacanu Yaybulleenimil ratteema kaxxa doori digirtem yiysixxige.
Baadak Kaxxa Ratteemaami raaqekal Qafár ummatta isi baaxol mekelta fida gitah tan fida kinnim kee marin baaxok inki mitri aaqitekal cakki bagul taniimil baad ratteemaami inkih sumaaqitak temeetem diggoyseek lakal 'inkih tan Ityoppiyah ummatta numtin-amô caddol takkay doolat keskesitteh gubat anuk Qafár Ummatta sissin gital qokleenim' nummayse.
Naharsí Saqal Cajji Awwal Qarba Rakaakay Caddol Laca alsih addal tekke taamoomi wagittaamal Mijlis adoytiitih gabbaaqu Xayyoysak geytima.
#QafárTV
Samara-Qado dirrik 12, 2014 (AFMMA)
Juntâ Qarkakisa Qafár Baaxot Abteeh, Abak Geytinta Warara Wagittaamal Ratteemal Abne Giclo Kaxxa Doori Digirtem Naharí Saqal Massakaxxa Le Cajji Awwal Qarba Diggoyse
Massakaxxa le Awwal Qarba tamah iyyem acarra qimmiseh yan Rakaakay Mijlisih Koboxul laca Alsal tekke taamah gabbaaqu xayyoose waka.
Gifta Awwal Rakaakay Mijlisih Xayyoosak geytima Taamâ gabbaaqul Juntâ Qarkakisa Qafár baaxot abte wararal Qafár Ummatta abte ugutuuy, ittin-xaqut sooliyya Kee Idooluuy, Sayyoo Kee Qunxaaneyta raaqekal aben angoyyi aydaadul habbal sinni agiirinna tuybulleem nummayse. Baxsaluk Agat Caddol takkay Baad caddol Qafár Ummatta abte giclo kee mekelte fida kee tuybullee baaxô kacanu Yaybulleenimil ratteema kaxxa doori digirtem yiysixxige.
Baadak Kaxxa Ratteemaami raaqekal Qafár ummatta isi baaxol mekelta fida gitah tan fida kinnim kee marin baaxok inki mitri aaqitekal cakki bagul taniimil baad ratteemaami inkih sumaaqitak temeetem diggoyseek lakal 'inkih tan Ityoppiyah ummatta numtin-amô caddol takkay doolat keskesitteh gubat anuk Qafár Ummatta sissin gital qokleenim' nummayse.
Naharsí Saqal Cajji Awwal Qarba Rakaakay Caddol Laca alsih addal tekke taamoomi wagittaamal Mijlis adoytiitih gabbaaqu Xayyoysak geytima.
#QafárTV
“ሕወሓት ለትግራይ ሕዝብ የሚላከውን እርዳታ ታጣቂውን እየቀለበበትና ለነጋዴዎች እየሸጠው ነው” - የትግራይ ወጣቶች
ሰመራ-መጋቢት 14, 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ)
“ሕወሓት ለትግራይ ሕዝብ የሚላከውን እርዳታ ታጣቂውን እየቀለበበትና ለነጋዴዎች እየሸጠው ነው” - የትግራይ ወጣቶች
አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ወደ ትግራይ የሚገባውን የእርዳታ ምግብ ታጣቂ ሀይሉን እየቀለበበትና የተረፈውን ለነጋዴዎች እየሸጠ የትግራይ ሕዝብን በረሃብ እየቀጣ ይገኛል ሲሉ የቡድኑን ግፍ በመሸሽ ወደ አማራ ክልል የገቡ የትግራይ ወጣቶች ገለጹ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያነጋገራቸው ወጣቶች፣ የእርዳታ ምግብና መድኃኒቶች በአውሮፕላንና በመኪና ወደ ትግራይ እየገቡ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሚገባው እርዳታ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች ከመስጠት ይልቅ ለግለሰብ ድርጅቶች እየተሸጡና ታጣቂ ሀይሉን እየቀለበበት መሆኑን አስረድተዋል።
የሀገር መከላከያ ሠራዊት ትግራይ ውስጥ በነበረበት ጊዜ የትግራይ ሕዝብ ወደ ክልሉ በሚገባ እርዳታ ተጠቃሚ ነበር የሚለው ከአዲግራት ከተማ ተሰዶ ወደ አማራ ክልል የገባው መሓሪ አብራሓ፤አሁን ግን እንኳን እርዳታ ሊሰጥ ይቅርና ሕዝቡ እህልና ገንዘብ አምጣ እየተባለ በሕወሓት የሽብር ቡድን ግፍና መከራ እየደረሰበት ይገኛል ብሏል።
"አውሮፕላን የእርዳታ ቁሳቁሶችን ይዞ በቀን ሁለት ጊዜ ወደ ትግራይ ይመላለሳል፤ መኪኖች በአፋር በኩል ብዙ የእርዳታ ምግብ ጭነው ወደ ትግራይ ገብተዋል" የሚለው ወጣት መሓሪ፤ ነገር ግን የትግራይ ሕዝብ እነዚህን የእርዳታ ምግብና መድኃኒት የት እንደሚገቡ እንደማያውቅ ገልጿል።
በፊት ልጆቹን ወደ ጦርነት ለሚልክ ወላጅ ብቻ እርዳታ አሁን ግን የሚገባው እህል ለግለሰብ መጋዘኖች እየተሸጠ ነው፤ የተረፈው ደግሞ ለቡድኑ ተዋጊዎች የቀለብ ፍጆታ ይውላል ሲል ያለውን ሁኔታ አብራርቷል። በሕዝብ የጤና ተቋማት መድኃኒት የሚባል ነገር እንደሌለና በእርዳታ የሚገቡ መድኃኒቶችና የሕክምና ቁሳቁሶች ለግል መድኃኒት ቤቶች እየተሸጡ መሆኑን ተናግሯል።
በጣም የሚገርመው ነገር በዶክተር ቴድሮስ አድኃኖም መሪነት የዓለም መንግሥታት የእርዳታ ምግብና መድኃኒት ወደ ትግራይ እየገባ አይደለም ሲሉ እየጮሁ ነው የሚለው ወጣት መሓሪ፤ ከመጮሃቸው በፊት ወደ ክልሉ የሚገቡ የእርዳታ ምግብና መድኃኒቶች የት እየገቡ ነው ብለው መጠየቅ አለባቸው ሲል የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሚዛናዊነት የጎደለው ወቀሳን ኮንኗል።
የትግራይን ሕዝብ በረሃብ እየጨረሰ ያለው የሕወሓት የጥፋት ቡድን መሆኑን ሊገነዘብ ይገባል ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።
"የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ለትግራይ ሕዝብ ያለውን በጎ አመለካከት በትክክል እያየነው ነው፤ ከትግራይ ተሰዶ የሚመጣውን ሕዝብ እየተንከባከበ ያለው በሕወሓት እንደ ጠላት የሚታየው የአማራ ሕዝብ ነው" ብሏል። በሚኖርበት አካባቢ ከሦስት ጊዜ በላይ ለእርዳታ ተመዝግቦ አንዴም እንዳላገኘ የሚናገረው ደግሞ የአዲ ጉዶም ከተማ ነዋሪው ቢንያም አርአያ ነው።
እሱ ብቻ ሳይሆን አብዛኛው ህዝብ እርዳታ እንደማያገኝ የገለጸው ቢንያም፤ "ወደ ትግራይ የሚገባው እርዳታ ወደ የት ነው የሚሄደው የሚለው ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው" ሲል ተናግሯል። መኪኖችና አውሮፕላኖች የእርዳታ መድኃኒትና ምግብ ይዘው ወደ ክልሉ እንደሚገቡ ገልጾ፤ የትግራይ ሕዝብ የዚህ እርዳታ ተጠቃሚ አለመሆኑን ጠቁሟል።
ሕወሓት ወደ ክልሉ የሚገባውን እርዳታ ለጦርነት ማዋሉ አልበቃ ብሎት ከገበሬ እህል እየቀማ ይገኛል የምትለው የአዲግራት ከተማ ነዋሪዋና ለቤተሰቦቿ ደህንነት ሲባል ስሟ እንዲጠቀስ ያልፈለገችው ወጣት፤ሀገርና ሕዝብን የሚጠብቅ መከላከያ ሠራዊትን በተኛበት ያረደና የጎተተ ጨካኝ ቡድን ከዚህም በላይ ነገር ቢያደርግ አይገርምም ስትል የሽብር ቡድኑን የጭካኔ ደረጃ አስረድታለች።
ኢ.ፕ.ድ
ሰመራ-መጋቢት 14, 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ)
“ሕወሓት ለትግራይ ሕዝብ የሚላከውን እርዳታ ታጣቂውን እየቀለበበትና ለነጋዴዎች እየሸጠው ነው” - የትግራይ ወጣቶች
አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ወደ ትግራይ የሚገባውን የእርዳታ ምግብ ታጣቂ ሀይሉን እየቀለበበትና የተረፈውን ለነጋዴዎች እየሸጠ የትግራይ ሕዝብን በረሃብ እየቀጣ ይገኛል ሲሉ የቡድኑን ግፍ በመሸሽ ወደ አማራ ክልል የገቡ የትግራይ ወጣቶች ገለጹ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያነጋገራቸው ወጣቶች፣ የእርዳታ ምግብና መድኃኒቶች በአውሮፕላንና በመኪና ወደ ትግራይ እየገቡ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሚገባው እርዳታ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች ከመስጠት ይልቅ ለግለሰብ ድርጅቶች እየተሸጡና ታጣቂ ሀይሉን እየቀለበበት መሆኑን አስረድተዋል።
የሀገር መከላከያ ሠራዊት ትግራይ ውስጥ በነበረበት ጊዜ የትግራይ ሕዝብ ወደ ክልሉ በሚገባ እርዳታ ተጠቃሚ ነበር የሚለው ከአዲግራት ከተማ ተሰዶ ወደ አማራ ክልል የገባው መሓሪ አብራሓ፤አሁን ግን እንኳን እርዳታ ሊሰጥ ይቅርና ሕዝቡ እህልና ገንዘብ አምጣ እየተባለ በሕወሓት የሽብር ቡድን ግፍና መከራ እየደረሰበት ይገኛል ብሏል።
"አውሮፕላን የእርዳታ ቁሳቁሶችን ይዞ በቀን ሁለት ጊዜ ወደ ትግራይ ይመላለሳል፤ መኪኖች በአፋር በኩል ብዙ የእርዳታ ምግብ ጭነው ወደ ትግራይ ገብተዋል" የሚለው ወጣት መሓሪ፤ ነገር ግን የትግራይ ሕዝብ እነዚህን የእርዳታ ምግብና መድኃኒት የት እንደሚገቡ እንደማያውቅ ገልጿል።
በፊት ልጆቹን ወደ ጦርነት ለሚልክ ወላጅ ብቻ እርዳታ አሁን ግን የሚገባው እህል ለግለሰብ መጋዘኖች እየተሸጠ ነው፤ የተረፈው ደግሞ ለቡድኑ ተዋጊዎች የቀለብ ፍጆታ ይውላል ሲል ያለውን ሁኔታ አብራርቷል። በሕዝብ የጤና ተቋማት መድኃኒት የሚባል ነገር እንደሌለና በእርዳታ የሚገቡ መድኃኒቶችና የሕክምና ቁሳቁሶች ለግል መድኃኒት ቤቶች እየተሸጡ መሆኑን ተናግሯል።
በጣም የሚገርመው ነገር በዶክተር ቴድሮስ አድኃኖም መሪነት የዓለም መንግሥታት የእርዳታ ምግብና መድኃኒት ወደ ትግራይ እየገባ አይደለም ሲሉ እየጮሁ ነው የሚለው ወጣት መሓሪ፤ ከመጮሃቸው በፊት ወደ ክልሉ የሚገቡ የእርዳታ ምግብና መድኃኒቶች የት እየገቡ ነው ብለው መጠየቅ አለባቸው ሲል የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሚዛናዊነት የጎደለው ወቀሳን ኮንኗል።
የትግራይን ሕዝብ በረሃብ እየጨረሰ ያለው የሕወሓት የጥፋት ቡድን መሆኑን ሊገነዘብ ይገባል ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።
"የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ለትግራይ ሕዝብ ያለውን በጎ አመለካከት በትክክል እያየነው ነው፤ ከትግራይ ተሰዶ የሚመጣውን ሕዝብ እየተንከባከበ ያለው በሕወሓት እንደ ጠላት የሚታየው የአማራ ሕዝብ ነው" ብሏል። በሚኖርበት አካባቢ ከሦስት ጊዜ በላይ ለእርዳታ ተመዝግቦ አንዴም እንዳላገኘ የሚናገረው ደግሞ የአዲ ጉዶም ከተማ ነዋሪው ቢንያም አርአያ ነው።
እሱ ብቻ ሳይሆን አብዛኛው ህዝብ እርዳታ እንደማያገኝ የገለጸው ቢንያም፤ "ወደ ትግራይ የሚገባው እርዳታ ወደ የት ነው የሚሄደው የሚለው ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው" ሲል ተናግሯል። መኪኖችና አውሮፕላኖች የእርዳታ መድኃኒትና ምግብ ይዘው ወደ ክልሉ እንደሚገቡ ገልጾ፤ የትግራይ ሕዝብ የዚህ እርዳታ ተጠቃሚ አለመሆኑን ጠቁሟል።
ሕወሓት ወደ ክልሉ የሚገባውን እርዳታ ለጦርነት ማዋሉ አልበቃ ብሎት ከገበሬ እህል እየቀማ ይገኛል የምትለው የአዲግራት ከተማ ነዋሪዋና ለቤተሰቦቿ ደህንነት ሲባል ስሟ እንዲጠቀስ ያልፈለገችው ወጣት፤ሀገርና ሕዝብን የሚጠብቅ መከላከያ ሠራዊትን በተኛበት ያረደና የጎተተ ጨካኝ ቡድን ከዚህም በላይ ነገር ቢያደርግ አይገርምም ስትል የሽብር ቡድኑን የጭካኔ ደረጃ አስረድታለች።
ኢ.ፕ.ድ
#Naharsí Saqal Massakaxxa Le Awwal Qarba Kee Federaal Doolatak Maaliyyah Malaak Gifta Acmad Shide Dubtel Akkuk Geytinta Sirray Buqret Gufne Aben
Samara-Qado dirrik 16, 2014 (AFMMA)
Naharsí Saqal Massakaxxa Le Awwal Qarba Kee Federaal Doolatak Maaliyyah Malaak Gifta Acmad Shide Dubtel Akkuk Geytinta Sirray Buqret Gufne Aben
Tama gufnel Qafár rakaakayih caddol ikraaroh yibbixeenim 10 alfih hektaar kinnih tanim kee tahak abinal 7 alfik daga yakke hektaar abqaruk 76% gaba yubqureenim yasseleeleqoonu xiqen.
Tah tannal anuk, Awaash Weeqayti Kataasah Yan Qawwalayla Daggoysak Yayse Tuxxiiqil Asisoonuh 300 Milyoon Birri Tayyaaqe Cuggayso Taama Qimbiselem Timixxige.
Edited
#QafárTV
Samara-Qado dirrik 16, 2014 (AFMMA)
Naharsí Saqal Massakaxxa Le Awwal Qarba Kee Federaal Doolatak Maaliyyah Malaak Gifta Acmad Shide Dubtel Akkuk Geytinta Sirray Buqret Gufne Aben
Tama gufnel Qafár rakaakayih caddol ikraaroh yibbixeenim 10 alfih hektaar kinnih tanim kee tahak abinal 7 alfik daga yakke hektaar abqaruk 76% gaba yubqureenim yasseleeleqoonu xiqen.
Tah tannal anuk, Awaash Weeqayti Kataasah Yan Qawwalayla Daggoysak Yayse Tuxxiiqil Asisoonuh 300 Milyoon Birri Tayyaaqe Cuggayso Taama Qimbiselem Timixxige.
Edited
#QafárTV