This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አዲሱ የሚመሰረተው መንግሰት ከነበረው በተሻለ ሙህራንን እና ሴቶችን ሊያካትት ይገባል ተባለ።
#አዲሱ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አቶ ከድር ጁሃር ኢብራሂምን ከንቲባ አድርጎ ሾመ፣፣
ሰመራ-መስከረም 19, 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ)
አዲሱ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አቶ ከድር ጁሃር ኢብራሂምን ከንቲባ አድርጎ ሾመ፣፣
በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የድሬዳዋ ህዝብን ይሁንታ ያገኙ ተወካዮች ባካሄዱት የምስረታ ጉባዔ አሸናፊው ብልፅግና ፓርቲ ያቀረባቸውን ዕጩ አመራሮች ተቀብሎ ሾሟል::
በዚህም አቶ ከድር ጁሃር የድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ ሆነው ተሾመዋል::
ለመጪዎቹ 5 ዓመታት ከተማዋን እንዲመሩም በምክር ቤቱ ይሁንታ አግኝተዋል::
አዲሱ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ከከንቲባው ሹመት በተጨማሪም ወ/ሮ ፈቲያ አደም ዑመርን የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ እንዲሁም ወ/ሮ ከሪማ አሊን ምክትል አፈ ጉባዔ አድርጎ በሙሉ ድምፅ ሾሟል::
ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አባልነት በተካሄደው ምርጫ ብልፅግና ፓርቲ ሁሉንም 186 መቀመጫዎች ማሸነፉ ይታወሳል::
ቀሪ 3 የምክር ቤቱ መቀመጫዎችም መስከረም 24 በሚደረግ ምርጫ የሚሟሉ ይሆናል::
#AMN
ሰመራ-መስከረም 19, 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ)
አዲሱ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አቶ ከድር ጁሃር ኢብራሂምን ከንቲባ አድርጎ ሾመ፣፣
በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የድሬዳዋ ህዝብን ይሁንታ ያገኙ ተወካዮች ባካሄዱት የምስረታ ጉባዔ አሸናፊው ብልፅግና ፓርቲ ያቀረባቸውን ዕጩ አመራሮች ተቀብሎ ሾሟል::
በዚህም አቶ ከድር ጁሃር የድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ ሆነው ተሾመዋል::
ለመጪዎቹ 5 ዓመታት ከተማዋን እንዲመሩም በምክር ቤቱ ይሁንታ አግኝተዋል::
አዲሱ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ከከንቲባው ሹመት በተጨማሪም ወ/ሮ ፈቲያ አደም ዑመርን የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ እንዲሁም ወ/ሮ ከሪማ አሊን ምክትል አፈ ጉባዔ አድርጎ በሙሉ ድምፅ ሾሟል::
ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አባልነት በተካሄደው ምርጫ ብልፅግና ፓርቲ ሁሉንም 186 መቀመጫዎች ማሸነፉ ይታወሳል::
ቀሪ 3 የምክር ቤቱ መቀመጫዎችም መስከረም 24 በሚደረግ ምርጫ የሚሟሉ ይሆናል::
#AMN