#የ6ኛው ሀገር አቀፍ የምርጫ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው
ሰመራ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኣፋ.ብ.መ.ድ)የ6ኛው ሀገር አቀፍ የምርጫ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው
በዚህም ውጤት መሰረት አዲስ አበባ 10 ክልል ብልፅግና አሸንፏል።
ያሸነፈው መቀመጫ 138
አፋር ብልፅግና 17 ምርጫ ክልሎችን፣ አርጎባ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 1 ምርጫ ክልል አሸንፏል።
አማራ ብልፅግና 114 ምርጫ ክልል፣ አብን 6 ምርጫ ክልል አሸንፈዋል።
ቤኒሻንጉል ብልፅግና 4 የምርጫ ክልሎችን አሸንፏል።
ድሬዳዋ ብልፅግና 47 የምርጫ ክልሎችን አሸንፏል።
ጋምቤላ ብልፅግና 13፡ ጋህነን 2 የምርጫ ክልሎችን አሸንፏል።
#FBC
ሰመራ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኣፋ.ብ.መ.ድ)የ6ኛው ሀገር አቀፍ የምርጫ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው
በዚህም ውጤት መሰረት አዲስ አበባ 10 ክልል ብልፅግና አሸንፏል።
ያሸነፈው መቀመጫ 138
አፋር ብልፅግና 17 ምርጫ ክልሎችን፣ አርጎባ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 1 ምርጫ ክልል አሸንፏል።
አማራ ብልፅግና 114 ምርጫ ክልል፣ አብን 6 ምርጫ ክልል አሸንፈዋል።
ቤኒሻንጉል ብልፅግና 4 የምርጫ ክልሎችን አሸንፏል።
ድሬዳዋ ብልፅግና 47 የምርጫ ክልሎችን አሸንፏል።
ጋምቤላ ብልፅግና 13፡ ጋህነን 2 የምርጫ ክልሎችን አሸንፏል።
#FBC