🛑"ወደ ቅኔ አትሒዱ" እጅግ ድንቅ ስብከት በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ ቆሞስ አባ ገብረኪዳን ግርማ/🛑Must…
<< እንግዲህ ወደ ቅኔ አትሂዱ::>>
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
👉በዩቱብ ለምትከታተሉhttps://youtu.be/Dg73KBGY_yw
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
👉በዩቱብ ለምትከታተሉhttps://youtu.be/Dg73KBGY_yw
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
💠💠💠💠ጾምሰ ሕገ ፍቅር ይእቲ💠💠
✟ጾም የፍቅር ሕግ ናት።
ጾም ማለት ሐይው ከመ መላእክት ፦ የመላእክት ኑሮ ናት። ቅዱሳን መላእክት ከዚህ ዓለም ምንም ምን የሚሹት ገር የላቸውም። ለምን ቢሉ ለልብሳቸው ብርሃኑን ለምግባቸው ምስጋናውን ገንዘብ አድርገው ይኖራሉና። ስለዚህም ከዚህ ዓለም አንዳች አያስፈልጋቸውሞ። አይርባቸውም ገጸ እግዚአብሔርን በማየት ይጠግባሉና። አይጠሙም ውኂዘ ስብሐቱን ያንቆረቁራሉና። አይራቡም ሕብስተ አኮቴቱን ይመገባሉና። አይራቆቱም በጽርየተ ክብር ሸልሟቸዋልና። አይጨልምባቸውም መብረቀ መለኮቱ ያበራላቸዋልና። አይደክሙም ኃይለ መዊዖቱን ታጥቀዋልና። አይሞቱም ሠራዊተ ሕያው እግዚአብሔር ናቸውና።
ይህን ሕይወት እኛ በክርስቶስ የተዋጀን ክርስቲያኖት በትንሣኤ ዘጉባኤ የምንቀላቀለው ሲሆን እስከዚያው ድረስ ግን በጾምና በቅዳሴ በምናኔ በንጽሕና በአረቦንነት እንለማመዳለን። "አስመ ሐይው ከመ መላእክት ይሬስዮ ለብእሲ ከመ ኢይፍቅድ ምንተኒ በዲበ ምድር - ሰው የመላእክትን ኑሮ ልኑር ባለ ጊዜ ከዓለም ምንም ምን አይሻም"። እንዳለ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
ስለዚህ አዘወትሮ የሚበላ እንስሳዊት ኑሮን እየተለማመደ ተስፋ መንግሥተ ሰማያትን እየካደ ነው ማለት ነው። ለምን ቢሉ መብላት የእንስሳት ነውና፤ እንስሳትም የትንሣኤ ተስፋ የላቸውምና። ስለዚህ ወዳጄ መላክ መሆን ብትሻ ጹም እንስሳ መሆን ብትሻ ብላ! ተስፋ የለስሽ መሆን ከፈለግህ ብላ፤ ባለትስፋ መሆን ብትወድ ጹም።
ከቤተክርስቲያን አባቶች አንዱም ወግሪስ " በቀን ሦስት ጊዜ የሚበላ እንስሳ ነው፤ ሁለት ጊዜ የሚበላ ሰው ነው፣ አንድ ጊዜ የሚበላ ደግሞ መልአክ ነው" ብሏል።
ሁለተኛ ጾም ምንድን ናት ብትለኝ ሕገ የፍቅር ናት። አዳም በለስን የተከለከለው ከበለሷ ይልቅ እግዚአብሔርን መውደዱ እንዲታወቅ እንጅ ሌላ ምንድን ነው? በለሷን ሲበሏት ግን በፍቅረ እግዚአብሔርን አፈረሱ። ፍቅርን ሲያፈርሱም አካላቸው መፍረስ (ሞት) ተፈረደባቸው ይላል ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ።
ወዳጇቼ አስተዋላችሁን? በለሷን መብላት ፍቅርን ማፍረስ እንደሆነ ፥ ፍቅርን ማፍረስም ሞትን እንዳመጣ! እንዲሁ ጾምን ማፍረስ ለእግዚአብሔር ያለንን የፍቅር ማፍረስ ነው። ጾምን ማፍረስም የሞት ምንጭ ነው። ስለዚህ በሀገራችን ሞት እየነገሠ ያለው
ጾምንና ፍቅርን እያፈረስ እንደሆነ እናስተውል።
በጾም የፍቅር ሕግ ነው ማለትስ ምን ማለት ነው?
አንደኛው የፍቅር ሕግ እግዚአብሔር እኛን ወዶ ሁሉን ትቶ እንደወረደ ( ከክብር መንግሥቱ ሳይጎድል ዕብራውያን ፲፫፥፰) እኛም የምንወደውን ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ብለን ስንተው መሥዋዕት ፍቅር ይባላል። እግዚአብሔርን ለመውደድ የግድ ትልቅ መሆን አይጠበቅም። ባለንባት ሁኔታ ውስጥ ሆነን ያለችንና የምንወዳትን ትንሽ ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ብለን ቆርጠን ስንተዋት ባለችን ምንንት ሀብት እግዚአብሔርን መውደዳችን የታወቀ ተረዳ ማለት ነው።
እግዚአብሔር ከእንቅልፋችሁ ቀንሳችሁ ጸሎዩ፥ ከምግባችሁ ተለይታችሁ ጹም፥ ከገንዘባችሁ ቀንሳችሁ ስጡ የሚለን በእኛ መሰቃየት ደስ ስለሚለው አይደለም። ይልቁንም ያችን ነገር መሥዋዕት አድርጎ ስለሚቀበልልንና ለእርሱ ያለንን የመታመንና የፍቅር ሕግ ስለምንገልጥ ነው እንጅ።
አያችሁ ወዳጆቼ ! ጾም እንቀንስ ባልን ጊዜ ለእግዚአብሔር ያለንን የፍቅር እንቀንስ ማለታችን ነው። ወይም ከእግዚአብሔር ፍቅር ይልቅ የመብል ፍቅር ይበልጥብናል ማለታችን ነዋ!
ሁልጊዜም ማድረግ ቢገባንም አብዝን በጾም ወቅት ግን፦ ጉሯችን በጽምዕ ፥ ከርሣችንን በረሃብ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ሕዋሳታችን የሚወዱትን ኃጢአት እግዚአብሔርን ስለመውደድ መተው አለባቸው። የምንወደውን መብልና መጠጥ እግዚአብሔርን ስለመውደድ እንደተከለከልን የምንወዳቸውን ኃጣውእ የሠራናቸው በመናዘዝ ፥ ያልሠራናቸውን በመታቀብ ከተውናቸው በትክክል ጾማችን ሕገ ፍቅር ሆነችልን ማለት ነው።
ሁለተኛው ጾምን ሕገ ፍቅር ያሰኘው ምን ነው ቢሉ በአንድ ጊዜ ሁለት የድኅነት መሠረቶችን መፈጸም ነው። ስለ እግዚአብሔር ብለን ከምግምብ እንደተከለከልን ስለ በፍቅረ በጽ ደግሞ በመጾማችን ያልተመገብናቸውን ምግቻችን ለወንድሞቻችን ለእኅቶቻን መስጠት ነው። የጾሙን ሕግ ስናከብር ፍቅረ እግዚአብሔርን እንፈጽማለን። ከምንበላው ቆርሰን ስናጎርስ፤ ከምንለብሰው ቀደን ስናለብስ ደግሞ ፍቅረ ቢጽን ፈጸምን ማለት ነው። ስለዚህ የብሉያት የሐዲሳት ሕገጋት ምሰሶዎች የሚባሉትን ፍቅረ ቢጽና ፍቅረ እግዚአብሔርን በጾም ስለምንፈጽባት ጾም ሕገ ፍቅር ተባለች።
... ይቀጥላል.... ይቆየን!
ጹመን እንድንድን ምክንያት ሁና ጌታን የወለደችልንን እመቤታችንን መርጦ ከእርስዋ በሥጋ ተገልጦ ጹሞ ያዳነን ቡሩክ መድኃኔአለም ይመስገን!
አባ ገብረ ኪዳን ገብራ ለኪዳነ ምሕረት።
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
✟ጾም የፍቅር ሕግ ናት።
ጾም ማለት ሐይው ከመ መላእክት ፦ የመላእክት ኑሮ ናት። ቅዱሳን መላእክት ከዚህ ዓለም ምንም ምን የሚሹት ገር የላቸውም። ለምን ቢሉ ለልብሳቸው ብርሃኑን ለምግባቸው ምስጋናውን ገንዘብ አድርገው ይኖራሉና። ስለዚህም ከዚህ ዓለም አንዳች አያስፈልጋቸውሞ። አይርባቸውም ገጸ እግዚአብሔርን በማየት ይጠግባሉና። አይጠሙም ውኂዘ ስብሐቱን ያንቆረቁራሉና። አይራቡም ሕብስተ አኮቴቱን ይመገባሉና። አይራቆቱም በጽርየተ ክብር ሸልሟቸዋልና። አይጨልምባቸውም መብረቀ መለኮቱ ያበራላቸዋልና። አይደክሙም ኃይለ መዊዖቱን ታጥቀዋልና። አይሞቱም ሠራዊተ ሕያው እግዚአብሔር ናቸውና።
ይህን ሕይወት እኛ በክርስቶስ የተዋጀን ክርስቲያኖት በትንሣኤ ዘጉባኤ የምንቀላቀለው ሲሆን እስከዚያው ድረስ ግን በጾምና በቅዳሴ በምናኔ በንጽሕና በአረቦንነት እንለማመዳለን። "አስመ ሐይው ከመ መላእክት ይሬስዮ ለብእሲ ከመ ኢይፍቅድ ምንተኒ በዲበ ምድር - ሰው የመላእክትን ኑሮ ልኑር ባለ ጊዜ ከዓለም ምንም ምን አይሻም"። እንዳለ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
ስለዚህ አዘወትሮ የሚበላ እንስሳዊት ኑሮን እየተለማመደ ተስፋ መንግሥተ ሰማያትን እየካደ ነው ማለት ነው። ለምን ቢሉ መብላት የእንስሳት ነውና፤ እንስሳትም የትንሣኤ ተስፋ የላቸውምና። ስለዚህ ወዳጄ መላክ መሆን ብትሻ ጹም እንስሳ መሆን ብትሻ ብላ! ተስፋ የለስሽ መሆን ከፈለግህ ብላ፤ ባለትስፋ መሆን ብትወድ ጹም።
ከቤተክርስቲያን አባቶች አንዱም ወግሪስ " በቀን ሦስት ጊዜ የሚበላ እንስሳ ነው፤ ሁለት ጊዜ የሚበላ ሰው ነው፣ አንድ ጊዜ የሚበላ ደግሞ መልአክ ነው" ብሏል።
ሁለተኛ ጾም ምንድን ናት ብትለኝ ሕገ የፍቅር ናት። አዳም በለስን የተከለከለው ከበለሷ ይልቅ እግዚአብሔርን መውደዱ እንዲታወቅ እንጅ ሌላ ምንድን ነው? በለሷን ሲበሏት ግን በፍቅረ እግዚአብሔርን አፈረሱ። ፍቅርን ሲያፈርሱም አካላቸው መፍረስ (ሞት) ተፈረደባቸው ይላል ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ።
ወዳጇቼ አስተዋላችሁን? በለሷን መብላት ፍቅርን ማፍረስ እንደሆነ ፥ ፍቅርን ማፍረስም ሞትን እንዳመጣ! እንዲሁ ጾምን ማፍረስ ለእግዚአብሔር ያለንን የፍቅር ማፍረስ ነው። ጾምን ማፍረስም የሞት ምንጭ ነው። ስለዚህ በሀገራችን ሞት እየነገሠ ያለው
ጾምንና ፍቅርን እያፈረስ እንደሆነ እናስተውል።
በጾም የፍቅር ሕግ ነው ማለትስ ምን ማለት ነው?
አንደኛው የፍቅር ሕግ እግዚአብሔር እኛን ወዶ ሁሉን ትቶ እንደወረደ ( ከክብር መንግሥቱ ሳይጎድል ዕብራውያን ፲፫፥፰) እኛም የምንወደውን ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ብለን ስንተው መሥዋዕት ፍቅር ይባላል። እግዚአብሔርን ለመውደድ የግድ ትልቅ መሆን አይጠበቅም። ባለንባት ሁኔታ ውስጥ ሆነን ያለችንና የምንወዳትን ትንሽ ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ብለን ቆርጠን ስንተዋት ባለችን ምንንት ሀብት እግዚአብሔርን መውደዳችን የታወቀ ተረዳ ማለት ነው።
እግዚአብሔር ከእንቅልፋችሁ ቀንሳችሁ ጸሎዩ፥ ከምግባችሁ ተለይታችሁ ጹም፥ ከገንዘባችሁ ቀንሳችሁ ስጡ የሚለን በእኛ መሰቃየት ደስ ስለሚለው አይደለም። ይልቁንም ያችን ነገር መሥዋዕት አድርጎ ስለሚቀበልልንና ለእርሱ ያለንን የመታመንና የፍቅር ሕግ ስለምንገልጥ ነው እንጅ።
አያችሁ ወዳጆቼ ! ጾም እንቀንስ ባልን ጊዜ ለእግዚአብሔር ያለንን የፍቅር እንቀንስ ማለታችን ነው። ወይም ከእግዚአብሔር ፍቅር ይልቅ የመብል ፍቅር ይበልጥብናል ማለታችን ነዋ!
ሁልጊዜም ማድረግ ቢገባንም አብዝን በጾም ወቅት ግን፦ ጉሯችን በጽምዕ ፥ ከርሣችንን በረሃብ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ሕዋሳታችን የሚወዱትን ኃጢአት እግዚአብሔርን ስለመውደድ መተው አለባቸው። የምንወደውን መብልና መጠጥ እግዚአብሔርን ስለመውደድ እንደተከለከልን የምንወዳቸውን ኃጣውእ የሠራናቸው በመናዘዝ ፥ ያልሠራናቸውን በመታቀብ ከተውናቸው በትክክል ጾማችን ሕገ ፍቅር ሆነችልን ማለት ነው።
ሁለተኛው ጾምን ሕገ ፍቅር ያሰኘው ምን ነው ቢሉ በአንድ ጊዜ ሁለት የድኅነት መሠረቶችን መፈጸም ነው። ስለ እግዚአብሔር ብለን ከምግምብ እንደተከለከልን ስለ በፍቅረ በጽ ደግሞ በመጾማችን ያልተመገብናቸውን ምግቻችን ለወንድሞቻችን ለእኅቶቻን መስጠት ነው። የጾሙን ሕግ ስናከብር ፍቅረ እግዚአብሔርን እንፈጽማለን። ከምንበላው ቆርሰን ስናጎርስ፤ ከምንለብሰው ቀደን ስናለብስ ደግሞ ፍቅረ ቢጽን ፈጸምን ማለት ነው። ስለዚህ የብሉያት የሐዲሳት ሕገጋት ምሰሶዎች የሚባሉትን ፍቅረ ቢጽና ፍቅረ እግዚአብሔርን በጾም ስለምንፈጽባት ጾም ሕገ ፍቅር ተባለች።
... ይቀጥላል.... ይቆየን!
ጹመን እንድንድን ምክንያት ሁና ጌታን የወለደችልንን እመቤታችንን መርጦ ከእርስዋ በሥጋ ተገልጦ ጹሞ ያዳነን ቡሩክ መድኃኔአለም ይመስገን!
አባ ገብረ ኪዳን ገብራ ለኪዳነ ምሕረት።
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
👍1
"አቤቱ በጽድቅህ ምራኝ ስለጠላቶቼም መንገዴን በፊትህ አቅና" የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ጥናት ክፍል 29…
✝<<" አቤቱ በጽድቅህ ምራኝ ሰለጠላቶቼም መንገዴን በፊትህ አቅና::">>✝
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
✝የብሉይ ኪዳን ጉባኤ ተዘክሮ::✝
✝የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ጥናት::✝
👉✝ ክፍል 29
👉በዩቱብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/ksdlTp8lp6k
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
✝በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
✝የብሉይ ኪዳን ጉባኤ ተዘክሮ::✝
✝የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ጥናት::✝
👉✝ ክፍል 29
👉በዩቱብ ለምትከታተሉ https://youtu.be/ksdlTp8lp6k
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት Aba Gebrekidan sibket pinned «https://youtu.be/uF-d6Jj43WE»
የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት Aba Gebrekidan sibket pinned «https://youtu.be/Dg73KBGY_yw»
Audio
✝የንስሐ እንቅፋቶች እና መፍትሔዎቻቸው❓✝
ትምህርተ ንሰሃ ክፍል ፲(10)
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/uF-d6Jj43WE
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
ትምህርተ ንሰሃ ክፍል ፲(10)
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/uF-d6Jj43WE
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
🛑የቤተክርስቲያን ወቅታዊ ጉዳይ ✝"መመለስ ወይስ መደራጀት ❓
✝ካልተመለሳችሁ ሰይፉን ይመዛል"
እጅግ ድንቅ ትምህርት
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/X_lOfMrMQxM
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
✝ካልተመለሳችሁ ሰይፉን ይመዛል"
እጅግ ድንቅ ትምህርት
✝መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ
ገብረኪዳን
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/X_lOfMrMQxM
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
🛑 እጅግ ወቅታዊ እና ድንቅ ስብከት "ሻጮች እና ለዋጮች"ዮሐ 2፥14
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ/Aba Gebrekidan new sbket 2021
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/g2lTRW4-9_8
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ/Aba Gebrekidan new sbket 2021
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉https://youtu.be/g2lTRW4-9_8
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
🛑የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ጥናት / የብሉይ ኪዳን ጉባኤ ተዘክሮ ማውጫ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ
ክፍል ፩ (1)
👉 https://youtu.be/efDLWFXIYOE
ክፍል ፪ (2)
👉 https://youtu.be/scQ_bVF9oYw
ክፍል ፫ (3)
👉 https://youtu.be/KgR1QA7Wgw4
ክፍል ፬ (4)
👉 https://youtu.be/cnHMS-jbkQ4
ክፍል ፭ (5)
👉 https://youtu.be/YK5I56RCTlM
ክፍል ፮ (6)
👉 https://youtu.be/HiVB3RNas8k
ክፍል ፯ (7)
👉 https://youtu.be/nNU7GPQ2e88
ክፍል ፰ (8)
👉 https://youtu.be/3HYhNEMgzSM
ክፍል ፱ (9)
👉 https://youtu.be/_dRURfr_1xg
ክፍል ፲ (10)
👉https://youtu.be/M1DOVXOMt6M
ክፍል ፲፩ (11)
👉 https://youtu.be/rV1rk_E-FOs
ክፍል ፲፪ (12)
👉 https://youtu.be/L7-s2Q9h1UU
ክፍል ፲፫ (13)
👉 https://youtu.be/DS-72Aa-020
ክፍል ፲፬ (14)
👉 https://youtu.be/sNRH6GUKCZg
ክፍል ፲፭ (15)
👉 https://youtu.be/FazHjzw18Mo
ክፍል ፲፮ (16)
👉 https://youtu.be/NZQF6skQPMg
ክፍል ፲፯ (17)
👉 https://youtu.be/YYGRhNqxPGg
ክፍል ፲፰ (18)
👉 https://youtu.be/9nnhoSXLcUo
ክፍል ፲፱ (19)
👉 https://youtu.be/kTlz2FbD1ig
ክፍል ፳ (20)
👉 https://youtu.be/vlmVDevWgA8
ክፍል ፳፩ (21)
👉 https://youtu.be/fxiSgmzal2s
ክፍል ፳፪ (22)
👉 https://youtu.be/Mqy4q9XAGaI
ክፍል ፳፫ (23)
👉 https://youtu.be/6ebb1H0EKCw
ክፍል ፳፬ (24)
👉 https://youtu.be/-sdJoGNL6N8
ክፍል ፳፭ (25)
👉 https://youtu.be/x4XrM81qvvA
ክፍል ፳፮ (26)
👉 https://youtu.be/D1SKByX8ipg
ክፍል ፳፯ (27)
👉 https://youtu.be/QQhVLrV-gF4
ክፍል ፳፰ (28)
👉 https://youtu.be/DXqeBaOPxGI
ክፍል ፳፱ (29)
👉 https://youtu.be/ksdlTp8lp6k
ክፍል ፩ (1)
👉 https://youtu.be/efDLWFXIYOE
ክፍል ፪ (2)
👉 https://youtu.be/scQ_bVF9oYw
ክፍል ፫ (3)
👉 https://youtu.be/KgR1QA7Wgw4
ክፍል ፬ (4)
👉 https://youtu.be/cnHMS-jbkQ4
ክፍል ፭ (5)
👉 https://youtu.be/YK5I56RCTlM
ክፍል ፮ (6)
👉 https://youtu.be/HiVB3RNas8k
ክፍል ፯ (7)
👉 https://youtu.be/nNU7GPQ2e88
ክፍል ፰ (8)
👉 https://youtu.be/3HYhNEMgzSM
ክፍል ፱ (9)
👉 https://youtu.be/_dRURfr_1xg
ክፍል ፲ (10)
👉https://youtu.be/M1DOVXOMt6M
ክፍል ፲፩ (11)
👉 https://youtu.be/rV1rk_E-FOs
ክፍል ፲፪ (12)
👉 https://youtu.be/L7-s2Q9h1UU
ክፍል ፲፫ (13)
👉 https://youtu.be/DS-72Aa-020
ክፍል ፲፬ (14)
👉 https://youtu.be/sNRH6GUKCZg
ክፍል ፲፭ (15)
👉 https://youtu.be/FazHjzw18Mo
ክፍል ፲፮ (16)
👉 https://youtu.be/NZQF6skQPMg
ክፍል ፲፯ (17)
👉 https://youtu.be/YYGRhNqxPGg
ክፍል ፲፰ (18)
👉 https://youtu.be/9nnhoSXLcUo
ክፍል ፲፱ (19)
👉 https://youtu.be/kTlz2FbD1ig
ክፍል ፳ (20)
👉 https://youtu.be/vlmVDevWgA8
ክፍል ፳፩ (21)
👉 https://youtu.be/fxiSgmzal2s
ክፍል ፳፪ (22)
👉 https://youtu.be/Mqy4q9XAGaI
ክፍል ፳፫ (23)
👉 https://youtu.be/6ebb1H0EKCw
ክፍል ፳፬ (24)
👉 https://youtu.be/-sdJoGNL6N8
ክፍል ፳፭ (25)
👉 https://youtu.be/x4XrM81qvvA
ክፍል ፳፮ (26)
👉 https://youtu.be/D1SKByX8ipg
ክፍል ፳፯ (27)
👉 https://youtu.be/QQhVLrV-gF4
ክፍል ፳፰ (28)
👉 https://youtu.be/DXqeBaOPxGI
ክፍል ፳፱ (29)
👉 https://youtu.be/ksdlTp8lp6k
👍1
እግዚአብሔር የረሳን ለምን ይመስለናል?
1. እኛ ስለምንረሳው
የመከራ ጽናት የዘመን ብዛት እግዚአብሔር ረስቶኛል ብቻ ሳይሆን (ሎቱ ስብሐት) እግዚአብሔር የለምም ያስብላል። የሰው ልጅ መከራው ጽኑ በሆነ ጊዜ፣ ዘመን በራቀበት ጊዜ፣ ለጥያቄው መልስ ባጣ ጊዜ በእነዚህ በሦስቱ በሃይማኖት እንቅፋት ይገጥመዋል። ስለዚህ እግዚአብሔር ረስቶኛል፣ አይወደኝም ይልና ቀቢጸ ተስፋ ላይ ሲደርስ ደግሞ እግዚአብሔር ባይኖር ነው እንጂ ቢኖርማ ማለት ይጀምራል። በመጨረሻም የለም ብሎ ይክዳል።
ሰይጣን ሰውን ወደ ምንፍቅና ወደ ክህደት የሚወስድባቸው 3ቱን መንገዶች መጠንቀቅ ይገባል። ይህንን ይበልጥ ለመረዳትም የሚከተሉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ሀሳቦችን እንመልከት:-
👉ሀ. "ስለምን ጦምን? አንተም አልተመለከትከንም? ሰውነታችንንስ ስለምን አዋረድን? አንተን አላወቅህም?" (ኢሳ58÷3)
እዚህ ላይ ጹመው ለጥያቄያቸው ምላሽ በማጣታቸው እግዚአብሔርን አልተመለከትከንም፣ አላወቅኸንም እስከማለት ደርሰው ነበር። "የእግዚአብሔር ዓይኖች ምን ሆነው አንመለከቱም?፣ አይወሰኑ ምሉዓን፣ አይሞቱ ሕያዋን፣ አያዳሉ ጻድቃን ናቸው። ታዲያ ለምን አልተመለከትከንም አሉ?" ብንል መልሱ "ጥያቄያቸው ባለመመለሱ እግዚአብሔር የተዋቸው የገፋቸው የረሳቸው መስሏቸዋል" የሚል ይሆናል።
የፈለጉትን በማጣታቸው በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት እግዚአብሔር የሌለ እየመሰላቸው ወዲያ ወዲህ የሚቅበዘበዙ ወገኖች በዚህ ዘመንም አይታጡም። ግን እግዚአብሔር አላይ ብሎ ሳይሆን እኛ አንታይም አትየን ብለነው ነው። "ገዳም ሄድኩ፣ ንስሐ ገባሁ፣ እጸልያለሁ፣ እጦማለሁ፣ በቅዱሳን አምናለሁ፣ እቆርባለሁ ነገር ግን እስከዛሬ ከነበርኩበት ነኝ ምን ይሻለኛል?" የሚሉ ብዙዎች ናቸው። መልሱን ለእነዚህ ጦመኞች የመለሰውን እንስማ!
"በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትቾላለችን? አዎ እርስዋ ትረሳ ይሆናል፣ እኔ ግን አልረሳሽም" ይላል (ኢሳ 49÷15)። እናት 9 ወር ፀንሳ፣ ኸደምዋ ተከፍሎ፣ በምጥ በፃዕር በጭንቅ የወለደችውን፣ 3 ዓመት ያጠባችውን፣ ሁሉን ታግሳ በንጽሕና ያሳደገችውን ልጇን ትረሳለችን? አትረሳም። ዳሩ ግን ቢያንስ ሙቶ እንኳን አልቅሳ አልቅሳ ስታንቀላፋ በዕለቱም ቢሆን ትረሳለች። እግዚአብሔር ግን ይህ ሁሉ በባሕርዩ የለበትምና አይረሳም። "እንግዲያውስ ስለምን አልተመለከትከንም ሰውነታችንንስ ስለምን አዋረድን? አንተም አላወቅኸንም?
ጥያቄ:- ስለምን ጦምን? አንተም አልተመለከትከንም ሰውነታችንንስ ስለምን አዋረድን? አንተም አላወቅኸንም?
መልስ.......
ይቀጥላል
ከጸያሔ ፍኖት (በአባ ገብረ ኪዳን) ከገጽ 68-69 የተወሰደ
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
1. እኛ ስለምንረሳው
የመከራ ጽናት የዘመን ብዛት እግዚአብሔር ረስቶኛል ብቻ ሳይሆን (ሎቱ ስብሐት) እግዚአብሔር የለምም ያስብላል። የሰው ልጅ መከራው ጽኑ በሆነ ጊዜ፣ ዘመን በራቀበት ጊዜ፣ ለጥያቄው መልስ ባጣ ጊዜ በእነዚህ በሦስቱ በሃይማኖት እንቅፋት ይገጥመዋል። ስለዚህ እግዚአብሔር ረስቶኛል፣ አይወደኝም ይልና ቀቢጸ ተስፋ ላይ ሲደርስ ደግሞ እግዚአብሔር ባይኖር ነው እንጂ ቢኖርማ ማለት ይጀምራል። በመጨረሻም የለም ብሎ ይክዳል።
ሰይጣን ሰውን ወደ ምንፍቅና ወደ ክህደት የሚወስድባቸው 3ቱን መንገዶች መጠንቀቅ ይገባል። ይህንን ይበልጥ ለመረዳትም የሚከተሉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ሀሳቦችን እንመልከት:-
👉ሀ. "ስለምን ጦምን? አንተም አልተመለከትከንም? ሰውነታችንንስ ስለምን አዋረድን? አንተን አላወቅህም?" (ኢሳ58÷3)
እዚህ ላይ ጹመው ለጥያቄያቸው ምላሽ በማጣታቸው እግዚአብሔርን አልተመለከትከንም፣ አላወቅኸንም እስከማለት ደርሰው ነበር። "የእግዚአብሔር ዓይኖች ምን ሆነው አንመለከቱም?፣ አይወሰኑ ምሉዓን፣ አይሞቱ ሕያዋን፣ አያዳሉ ጻድቃን ናቸው። ታዲያ ለምን አልተመለከትከንም አሉ?" ብንል መልሱ "ጥያቄያቸው ባለመመለሱ እግዚአብሔር የተዋቸው የገፋቸው የረሳቸው መስሏቸዋል" የሚል ይሆናል።
የፈለጉትን በማጣታቸው በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት እግዚአብሔር የሌለ እየመሰላቸው ወዲያ ወዲህ የሚቅበዘበዙ ወገኖች በዚህ ዘመንም አይታጡም። ግን እግዚአብሔር አላይ ብሎ ሳይሆን እኛ አንታይም አትየን ብለነው ነው። "ገዳም ሄድኩ፣ ንስሐ ገባሁ፣ እጸልያለሁ፣ እጦማለሁ፣ በቅዱሳን አምናለሁ፣ እቆርባለሁ ነገር ግን እስከዛሬ ከነበርኩበት ነኝ ምን ይሻለኛል?" የሚሉ ብዙዎች ናቸው። መልሱን ለእነዚህ ጦመኞች የመለሰውን እንስማ!
"በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትቾላለችን? አዎ እርስዋ ትረሳ ይሆናል፣ እኔ ግን አልረሳሽም" ይላል (ኢሳ 49÷15)። እናት 9 ወር ፀንሳ፣ ኸደምዋ ተከፍሎ፣ በምጥ በፃዕር በጭንቅ የወለደችውን፣ 3 ዓመት ያጠባችውን፣ ሁሉን ታግሳ በንጽሕና ያሳደገችውን ልጇን ትረሳለችን? አትረሳም። ዳሩ ግን ቢያንስ ሙቶ እንኳን አልቅሳ አልቅሳ ስታንቀላፋ በዕለቱም ቢሆን ትረሳለች። እግዚአብሔር ግን ይህ ሁሉ በባሕርዩ የለበትምና አይረሳም። "እንግዲያውስ ስለምን አልተመለከትከንም ሰውነታችንንስ ስለምን አዋረድን? አንተም አላወቅኸንም?
ጥያቄ:- ስለምን ጦምን? አንተም አልተመለከትከንም ሰውነታችንንስ ስለምን አዋረድን? አንተም አላወቅኸንም?
መልስ.......
ይቀጥላል
ከጸያሔ ፍኖት (በአባ ገብረ ኪዳን) ከገጽ 68-69 የተወሰደ
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
" እግዚአብሔር እሺ በሉት ጋኔንን እምቢ በሉት" ያዕ 4፥7
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ/Aba Gebrekidan new sbket 2021
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉 https://youtu.be/h_m4qi53wp0
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
✝ በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ/Aba Gebrekidan new sbket 2021
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉 https://youtu.be/h_m4qi53wp0
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
Audio
"ያዳነኝ ተሸከም ብሎኛል" 🛑እጅግ ወቅታዊ እና 🛑ድንቅ ትምህርት በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ/Aba Gebrekidan new sbket 2021
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉 https://youtu.be/bKYTyzksejo
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro
በዩቱብ ለምትከታተሉ
👉 https://youtu.be/bKYTyzksejo
✝የብሉያት እና የሐዲሳትን መጻሕፍት ከምንጩ ይማሩ።✝
http://t.me/AbaGebrekidangubaetezekro