Forwarded from ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ ፬ መጻሕፍተ ጉባኤ ሚዲያ Fewus Menfesawi / ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ / Aba Gebrekidan Girma
“አቤቱ ድውይ ነኝና ፈውሰኝ” መዝ ፮፥፪
በሚል መሪ ቃል
ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ
በአይነቱ ልዩ የሆነ አጠቃላይ ሆስፒታል ለመገንባት ተነስተናል። እርሶም ለዚህ ፕሮጀክት ከታች በተቀመጡት የባንክ አማራጮች አበርክቶ በማድረግ አሻራዎትን ያሳርፉ።
ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶች እና የእናቶች አንድነት ገዳም የአራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምሥክር ጉባኤ ቤት
TANA KIDUS KIRKOS YE-ABATOCH ENA YE-ENATOCH ANDNET GEDAM YE-ARATU GUBAYAT METSAHIFT MISKIR GUBAE BET
1000680619488 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
219553568 አቢሲኒያ ባንክ
2011111181981013 አባይ ባንክ
0068829811701 አሐዱ ባንክ
5020827358011 ዳሸን ባንክ
ለበለጠ መረጃ በስልከ ቁጥር
+251 982333444
+251 983333444
+251 984333444 ይደውሉ።
በሚል መሪ ቃል
ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ
በአይነቱ ልዩ የሆነ አጠቃላይ ሆስፒታል ለመገንባት ተነስተናል። እርሶም ለዚህ ፕሮጀክት ከታች በተቀመጡት የባንክ አማራጮች አበርክቶ በማድረግ አሻራዎትን ያሳርፉ።
ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶች እና የእናቶች አንድነት ገዳም የአራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምሥክር ጉባኤ ቤት
TANA KIDUS KIRKOS YE-ABATOCH ENA YE-ENATOCH ANDNET GEDAM YE-ARATU GUBAYAT METSAHIFT MISKIR GUBAE BET
1000680619488 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
219553568 አቢሲኒያ ባንክ
2011111181981013 አባይ ባንክ
0068829811701 አሐዱ ባንክ
5020827358011 ዳሸን ባንክ
ለበለጠ መረጃ በስልከ ቁጥር
+251 982333444
+251 983333444
+251 984333444 ይደውሉ።
Forwarded from ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ ፬ መጻሕፍተ ጉባኤ ሚዲያ Fewus Menfesawi / ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ / Aba Gebrekidan Girma
ቤተ ክርስቲያንና ሆስፒታልን ምን አገናኛቸው?
ሕሙማንን በአንድ ቦታ አስቀምጦ ማስታመምና ማከም ከቅዱስ ባስልዮስ ከተማ ቀመስ ገዳማዊ ሆስፒታል ከባዚልያድ የተገኘ ፅንሰ ሃሳብ ነው:: ገዳማውያንም ከዓለም አይደሉም እንጂ በዓለም ውስጥ ናቸው:: ለማኅበረሰቡ የማይገዳቸው የራሳቸውን ደሴት ፈጥረው የሚኖሩም አይደሉም:: በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ብዙ ቅዱሳን አበው መነኮሳት በወረርሽኝ ዘመን ሕሙማንን ሲያስታምሙ በሽታውን ተጋርተው እንደ ሰማዕታት ሆነው ያረፉ አሉ::
ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳንና ጉባኤ ቤታቸው ይህንን የአበው አሠረ ፍኖት የተከተለ የሆስፒታል ግንባታ ዕቅድ ይፋ አድርገዋል:: ቤተ ክርስቲያን የሕሙማን መጠጊያ የድሆች ማረፊያና የአረጋውያን መጦሪያ የሆነች የማኅበራዊ አገልግሎቶች ሁሉ እመቤት ናት:: ይህንን በዘመናዊ መንገድ የማሳየት ታሪካዊ ዕቅድ ላይ ሁላችንም እንሳተፍ::
መምህር ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ እንደጻፈው
“አቤቱ ድውይ ነኝና ፈውሰኝ”መዝ ፮፥፪ በሚል መሪ ቃል ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ በዓይነቱ ልዩ የሆነ አጠቃላይ ሆስፒታል ለመገንባት ተነስተናል። እርሶም ለዚህ ፕሮጀክት ከታች በተቀመጡት የባንክ አማራጮች አበርክቶ በማድረግ አሻራዎትን ያሳርፉ።
ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶች እና የእናቶች አንድነት ገዳም የአራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምሥክር ጉባኤ ቤት
1000680619488 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
219553568 አቢሲኒያ ባንክ
2011111181981013 አባይ ባንክ
0068829811701 አሐዱ ባንክ
5020827358011 ዳሸን ባንክ
ለበለጠ መረጃ በስልከ ቁጥር
+251 982333444
+251 983333444
+251 984333444 ይደውሉ።
ሕሙማንን በአንድ ቦታ አስቀምጦ ማስታመምና ማከም ከቅዱስ ባስልዮስ ከተማ ቀመስ ገዳማዊ ሆስፒታል ከባዚልያድ የተገኘ ፅንሰ ሃሳብ ነው:: ገዳማውያንም ከዓለም አይደሉም እንጂ በዓለም ውስጥ ናቸው:: ለማኅበረሰቡ የማይገዳቸው የራሳቸውን ደሴት ፈጥረው የሚኖሩም አይደሉም:: በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ብዙ ቅዱሳን አበው መነኮሳት በወረርሽኝ ዘመን ሕሙማንን ሲያስታምሙ በሽታውን ተጋርተው እንደ ሰማዕታት ሆነው ያረፉ አሉ::
ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳንና ጉባኤ ቤታቸው ይህንን የአበው አሠረ ፍኖት የተከተለ የሆስፒታል ግንባታ ዕቅድ ይፋ አድርገዋል:: ቤተ ክርስቲያን የሕሙማን መጠጊያ የድሆች ማረፊያና የአረጋውያን መጦሪያ የሆነች የማኅበራዊ አገልግሎቶች ሁሉ እመቤት ናት:: ይህንን በዘመናዊ መንገድ የማሳየት ታሪካዊ ዕቅድ ላይ ሁላችንም እንሳተፍ::
መምህር ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ እንደጻፈው
“አቤቱ ድውይ ነኝና ፈውሰኝ”መዝ ፮፥፪ በሚል መሪ ቃል ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ በዓይነቱ ልዩ የሆነ አጠቃላይ ሆስፒታል ለመገንባት ተነስተናል። እርሶም ለዚህ ፕሮጀክት ከታች በተቀመጡት የባንክ አማራጮች አበርክቶ በማድረግ አሻራዎትን ያሳርፉ።
ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶች እና የእናቶች አንድነት ገዳም የአራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምሥክር ጉባኤ ቤት
1000680619488 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
219553568 አቢሲኒያ ባንክ
2011111181981013 አባይ ባንክ
0068829811701 አሐዱ ባንክ
5020827358011 ዳሸን ባንክ
ለበለጠ መረጃ በስልከ ቁጥር
+251 982333444
+251 983333444
+251 984333444 ይደውሉ።