አርብ፡- ህዳር 13 ቀን 2017 ዓ.ም
የኮሌጁ የሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ!!
የኮሌጁ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የኮሌጁ ሰራተኞች በተገኙበት ዛሬ ህዳር 13 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ፡፡
በዕለቱ በዕቅድና በጀት ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ባለሙያዎች በኮሌጁ የተከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ሪፖርቶች ቀርበው ሀሳብ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
በቀረበው ሪፖርት መረጃ መሰረት በሩብ ዓመቱ ልዩ ልዩ ግብዓቶችን ከማሟላት አንፃር፣ የተቋሙን መሰረተ ልማት ከማስተካከል አኳያ፣ ነባርና አዳዲስ ሰልጣኞችን ተቀብሎ በአግባቡ ከማሰልጠን አንፃር እና ተጓዳኝ ስራዎችን ከመከወን ረገድ ያሉ እምርታዊ ለውጦች እና የነበሩ ክፍተቶች ለውይይት ቀርበው አቅጣጫ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
በእቅድ አፈፃፀም ግምገማው ላይ የተገኙት ተሳታፊዎችም በኮሌጁ ያሉ ጥንካሬ እና ክፍተቶችን ›አንስተው መድረኩ በቀጣይ የስራ አቅም እና ተነሳሽነት እንደሚፈጥርላቸው ተናግረዋል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
የኮሌጁ የሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ!!
የኮሌጁ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የኮሌጁ ሰራተኞች በተገኙበት ዛሬ ህዳር 13 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ፡፡
በዕለቱ በዕቅድና በጀት ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ባለሙያዎች በኮሌጁ የተከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ሪፖርቶች ቀርበው ሀሳብ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
በቀረበው ሪፖርት መረጃ መሰረት በሩብ ዓመቱ ልዩ ልዩ ግብዓቶችን ከማሟላት አንፃር፣ የተቋሙን መሰረተ ልማት ከማስተካከል አኳያ፣ ነባርና አዳዲስ ሰልጣኞችን ተቀብሎ በአግባቡ ከማሰልጠን አንፃር እና ተጓዳኝ ስራዎችን ከመከወን ረገድ ያሉ እምርታዊ ለውጦች እና የነበሩ ክፍተቶች ለውይይት ቀርበው አቅጣጫ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
በእቅድ አፈፃፀም ግምገማው ላይ የተገኙት ተሳታፊዎችም በኮሌጁ ያሉ ጥንካሬ እና ክፍተቶችን ›አንስተው መድረኩ በቀጣይ የስራ አቅም እና ተነሳሽነት እንደሚፈጥርላቸው ተናግረዋል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ICT Weekend.pdf
3 MB
ICT Weekend.pdf
ለኮሌጁ ሰራተኞች እና ሰልጣኞች
በኮሌጁ ግቢ ውስጥ ከ14/03/2017 ዓ.ም ጀምሮ የብሔራዊ መታወቅያ ምዝገባ እየተከናወነ ስለሆነ በፍጥነት በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ።
ቦታ በኮሌጁ ግቢ ፔፕሲ ሱቅ አጠገብ።
በኮሌጁ ግቢ ውስጥ ከ14/03/2017 ዓ.ም ጀምሮ የብሔራዊ መታወቅያ ምዝገባ እየተከናወነ ስለሆነ በፍጥነት በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ።
ቦታ በኮሌጁ ግቢ ፔፕሲ ሱቅ አጠገብ።
ሰኞ፡- ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በኮሌጁ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ!!
ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ምክኒያት በማድረግ እንደ ተቋም ዛሬ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም በኮሌጁ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ፡፡
በዓለም ለ21ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የፀረ ሙስና ቀን በኮሌጁ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት "ወጣቶችን ያማከለ የፀረሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል" በሚል መሪ ሀሳብ የኮሌጁ ሰራተኞችና ሰልጣኞች በተገኙበት ተከብሯል።
በዓሉ በፀረ ሙስና ትግሉ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን ለማስቀጠል፣ የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታን ለማጠናከር፣ የፀረ ሙስና ትግሉን ህዝባዊ መሰረት በማስያዝ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ታቅዶ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ሙስና በስነ ምግባር ውድቀት፣ በቢሮክራሲ መብዛት፣ በተጠያቂነት መጓደል፣ በዜጎች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማነስ፣ ባልተማከለ የአሰራር ስርዓት እና መሰል መንስኤዎች የሚከሰት ሲሆን አፈፃፀሙ በጊዜ ሂደት እየሰፋ እና እየረቀቀ በመምጣቱ የሀገርን ሀብት ከዚህ አስከፊ ጥፋት ለመታደግ ሁሉም አካላት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተብሏል፡፡
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
በኮሌጁ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ!!
ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ምክኒያት በማድረግ እንደ ተቋም ዛሬ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም በኮሌጁ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ፡፡
በዓለም ለ21ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የፀረ ሙስና ቀን በኮሌጁ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት "ወጣቶችን ያማከለ የፀረሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል" በሚል መሪ ሀሳብ የኮሌጁ ሰራተኞችና ሰልጣኞች በተገኙበት ተከብሯል።
በዓሉ በፀረ ሙስና ትግሉ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን ለማስቀጠል፣ የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታን ለማጠናከር፣ የፀረ ሙስና ትግሉን ህዝባዊ መሰረት በማስያዝ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ታቅዶ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ሙስና በስነ ምግባር ውድቀት፣ በቢሮክራሲ መብዛት፣ በተጠያቂነት መጓደል፣ በዜጎች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማነስ፣ ባልተማከለ የአሰራር ስርዓት እና መሰል መንስኤዎች የሚከሰት ሲሆን አፈፃፀሙ በጊዜ ሂደት እየሰፋ እና እየረቀቀ በመምጣቱ የሀገርን ሀብት ከዚህ አስከፊ ጥፋት ለመታደግ ሁሉም አካላት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተብሏል፡፡
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Pastry &Bakery school@Wingate
አርብ:- ህዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም
በድጋሜ የተለጠፈ ማስታወቂያ
ለ2017 ዓ.ም አዲስ ተመዝጋቢዎች
በኮሌጁ የ2017 አዲስ application form እስከ 22/02/2017 ዓ.ም ሞልታችሁ ያመለከታችሁ ሰልጣኞች አሁን ላይ የማጣራት (screening) ተሰርቶ ከ1 እስከ 3 ከመረጣቸኋቸው ሙያዎች ውስጥ የመጀመሪያ ምርጫችሁ message ደርሷችኋዋል።
በቅድምያ Registration ከመጀመራችሁ በፊት ይህንን ያዘጋጁ;-
1.ከ8ኛ -12ኛ ክፍል ያለውን ዶክሜንት scan (photo) አርጋችሁ መያዝ
2.ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ scan (photo) አርጋችሁ መያዝ
ከዚያም በኮሌጁ Registration website; https://gwptc.aatvetb.edu.et/ በመግባት registration form የሚለውን በመጫን Registration እንድታከናውኑ እያሳወቅን ፎርሙ ላይ Year of commencement የሚልበት 1ኛ ክፍል የገባችሁበትን ዓመተ ምህረት Payement method በሚልበት ደግሞ offline በማለት ምዝገባቹን እንታጠናቅቁ እናሳውቃለን።
ለበለጠ መረዳት ዌብሳይቱ ላይ Registration guide የሚለውን ይመልከቱ
ከ22/2/2017 ዓ.ም በኋላ የተመዘገባችሁ screening እስኪሰራ ድረስ በትዕግስት ጠብቁ
በድጋሜ የተለጠፈ ማስታወቂያ
ለ2017 ዓ.ም አዲስ ተመዝጋቢዎች
በኮሌጁ የ2017 አዲስ application form እስከ 22/02/2017 ዓ.ም ሞልታችሁ ያመለከታችሁ ሰልጣኞች አሁን ላይ የማጣራት (screening) ተሰርቶ ከ1 እስከ 3 ከመረጣቸኋቸው ሙያዎች ውስጥ የመጀመሪያ ምርጫችሁ message ደርሷችኋዋል።
በቅድምያ Registration ከመጀመራችሁ በፊት ይህንን ያዘጋጁ;-
1.ከ8ኛ -12ኛ ክፍል ያለውን ዶክሜንት scan (photo) አርጋችሁ መያዝ
2.ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ scan (photo) አርጋችሁ መያዝ
ከዚያም በኮሌጁ Registration website; https://gwptc.aatvetb.edu.et/ በመግባት registration form የሚለውን በመጫን Registration እንድታከናውኑ እያሳወቅን ፎርሙ ላይ Year of commencement የሚልበት 1ኛ ክፍል የገባችሁበትን ዓመተ ምህረት Payement method በሚልበት ደግሞ offline በማለት ምዝገባቹን እንታጠናቅቁ እናሳውቃለን።
ለበለጠ መረዳት ዌብሳይቱ ላይ Registration guide የሚለውን ይመልከቱ
ከ22/2/2017 ዓ.ም በኋላ የተመዘገባችሁ screening እስኪሰራ ድረስ በትዕግስት ጠብቁ