Forwarded from General Wingate Polytechnic college-Official channel
ለሁሉም የቀን አዲስ ገቢ ሰልጣኞች
ከ16/03/2017 ዓ.ም ጀምሮ የስልጠና ልብስ(ጋወንና ቱታ) ሳይለብሱ ወደ ግቢም ሆነ ወደ ስልጠና ክፍል መግባት የማይቻል መሆኑን አውቃችሁ ከላይ በተገለፀው መሰረት አዘጋጅታችሁ በመልበስ የምትመጡ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ እናሳውቃለን።
ኮሌጁ
ከ16/03/2017 ዓ.ም ጀምሮ የስልጠና ልብስ(ጋወንና ቱታ) ሳይለብሱ ወደ ግቢም ሆነ ወደ ስልጠና ክፍል መግባት የማይቻል መሆኑን አውቃችሁ ከላይ በተገለፀው መሰረት አዘጋጅታችሁ በመልበስ የምትመጡ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ እናሳውቃለን።
ኮሌጁ
በዚህ ሳምንት
አርብ፡- ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም
ለአዲስ ገቢ የቀን ሰልጣኞች የ3 ቀናት የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ!!
ለአዲስ ገቢ የቀን ሰልጣኞች ከህዳር 4 እስከ ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ/ም የቆየ የ3 ቀናት የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ።
ሰልጣኞች ወደ መረጡት የሙያ መስክ ስልጠና ከመግባታቸው በፊት ራዕይ ነድፈው እና ዓላማ ቀርጸው የሙያ ክህሎታቸውን በብቃትና በትጋት ለማሳደግ የሚረዳቸውን አዎንታዊ ምልከታ ለማስረጽ ታቅዶ መሆኑን ከስልጠናና አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ዲን ቢሮ ሰምተናል።
ይህን መሰል ስልጠና ለአዲስ ገቢ ሰልጣኞች አስቀድሞ የመስጠት ልምድ በዚህ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገ ሲሆን ሰልጣኞች ሀገራዊና ዓለማቀፋዊ እይታቸው እንዲጎለብት፣ እንደ ተቋም ምልከታ ማህበራዊ እና ስነ ልቦናዊ ለውጥ ለማምጣት፣ የበቃና የነቃ ሙያተኛ ለመፈጠር እንደሚረዳ ተገልጿል።
ኮሌጁ በአሁኑ ሰዓት በሁሉም የሙያ መስኮችና የስልጠና እርከኖች በአጠቃላይ 4310 አዲስ ገቢ ሰልጣኞችን የተቀበለ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 1950ዎቹ በቀኑ የስልጠና መርሃ ግብር የሚሳተፉ ናቸው።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
አርብ፡- ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም
ለአዲስ ገቢ የቀን ሰልጣኞች የ3 ቀናት የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ!!
ለአዲስ ገቢ የቀን ሰልጣኞች ከህዳር 4 እስከ ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ/ም የቆየ የ3 ቀናት የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ።
ሰልጣኞች ወደ መረጡት የሙያ መስክ ስልጠና ከመግባታቸው በፊት ራዕይ ነድፈው እና ዓላማ ቀርጸው የሙያ ክህሎታቸውን በብቃትና በትጋት ለማሳደግ የሚረዳቸውን አዎንታዊ ምልከታ ለማስረጽ ታቅዶ መሆኑን ከስልጠናና አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ዲን ቢሮ ሰምተናል።
ይህን መሰል ስልጠና ለአዲስ ገቢ ሰልጣኞች አስቀድሞ የመስጠት ልምድ በዚህ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገ ሲሆን ሰልጣኞች ሀገራዊና ዓለማቀፋዊ እይታቸው እንዲጎለብት፣ እንደ ተቋም ምልከታ ማህበራዊ እና ስነ ልቦናዊ ለውጥ ለማምጣት፣ የበቃና የነቃ ሙያተኛ ለመፈጠር እንደሚረዳ ተገልጿል።
ኮሌጁ በአሁኑ ሰዓት በሁሉም የሙያ መስኮችና የስልጠና እርከኖች በአጠቃላይ 4310 አዲስ ገቢ ሰልጣኞችን የተቀበለ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 1950ዎቹ በቀኑ የስልጠና መርሃ ግብር የሚሳተፉ ናቸው።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
በዚህ ሳምንት
አርብ፡- ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በኮሌጁ ተካሄደ!!
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር 37ኛው የምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከትናንት ህዳር 5 ቀን 2017 ጀምሮ ለሁለት ቀናት ያህል በጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተካሂዷል፡፡
በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ም/ዋና ፀሐፊ እና የስርዖተ ፆታ ዘርፍ ተጠሪ መ/ርት ደስታዬ ታደሰ፣ የአዲስ ከበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ፣ የአዲስ ከበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አሰፋ መብራቴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረት ስራ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ሀብተየስ ዲሮ፣ የከተማ ከውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ኃላፊ አቶ ሰብስባቸው መንግስቴ እና ሌሎች ከመምህራን ማኅበሩ ጋር በተጓዳኝ የሚሰሩ የተለያዩ ቢሮ ኃላፊዎች በዕለቱ ተገኝተዋል፡፡
የማኅብሩ የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና የ2017 በጀት ዓመት የትግበራ እቅድ በማህበሩ ፕሬዝዳንት መ/ር ድንቅዓለም ቶሎሳ ለምልዓተ ጉባኤው ቀርቦ እንዲገመገምና እንዲፀድቅ ተደርጓል፡፡
ከዚህ ባሻገርም የኡዲት ሪፖርትና እቅድ በመ/ርት ስመኝ ገብሬ አማካኝነት ለአባላቱ ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኃላ በመዲናይቱ መምህራን እንደራሲዎች ፀድቀዋል፡፡
ምክር ቤቱ በ37ኛው ጉባኤ ላይ የመምህራንን ጥቅማ ጥቅም ከማስከበር አንፃር የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ጥያቄ ቀርቦላቸው መልስ እንዲሰጡበት ተደርጓል፡፡ ከመምህራን ጥቅማ ጥቅማ ጋር በተያያዘ በተለይ የቤት መስሪያ ቦታ ሁኔታን በተመለከተ የህብረት ስራ ምክትል ኮሚሽነሩ ሀብተየስ ዲሮ ቦታውን ለማመቻቸት ብዙ ርቀት መኬዱንና የመምህራንን አቅም ያገናዘበ ወለድ ያለው ባንክ ጋር ድርድር ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም ባላቸው የስራ ኃላፊነት በከተማይቱ ለሚገኙ መምህራን የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያደረጉ ተቋማት በማህበሩ እውቅና ተሰጥቷቸውና ባለ15 ነጥብ ያለው የአቋም መገለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ምክር ቤት 81 አባላት ያሉት ሲሆን 33ሺ ለሚደረሱ የመድናይቱ መምህራን እንደራሲዎች ሆነው እንዲያገለግሉ ከየክፍለ ከተማዎቹ የተመረጡ መምህራን ናቸው፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
አርብ፡- ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በኮሌጁ ተካሄደ!!
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር 37ኛው የምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከትናንት ህዳር 5 ቀን 2017 ጀምሮ ለሁለት ቀናት ያህል በጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተካሂዷል፡፡
በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ም/ዋና ፀሐፊ እና የስርዖተ ፆታ ዘርፍ ተጠሪ መ/ርት ደስታዬ ታደሰ፣ የአዲስ ከበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ፣ የአዲስ ከበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አሰፋ መብራቴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረት ስራ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ሀብተየስ ዲሮ፣ የከተማ ከውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ኃላፊ አቶ ሰብስባቸው መንግስቴ እና ሌሎች ከመምህራን ማኅበሩ ጋር በተጓዳኝ የሚሰሩ የተለያዩ ቢሮ ኃላፊዎች በዕለቱ ተገኝተዋል፡፡
የማኅብሩ የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና የ2017 በጀት ዓመት የትግበራ እቅድ በማህበሩ ፕሬዝዳንት መ/ር ድንቅዓለም ቶሎሳ ለምልዓተ ጉባኤው ቀርቦ እንዲገመገምና እንዲፀድቅ ተደርጓል፡፡
ከዚህ ባሻገርም የኡዲት ሪፖርትና እቅድ በመ/ርት ስመኝ ገብሬ አማካኝነት ለአባላቱ ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኃላ በመዲናይቱ መምህራን እንደራሲዎች ፀድቀዋል፡፡
ምክር ቤቱ በ37ኛው ጉባኤ ላይ የመምህራንን ጥቅማ ጥቅም ከማስከበር አንፃር የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ጥያቄ ቀርቦላቸው መልስ እንዲሰጡበት ተደርጓል፡፡ ከመምህራን ጥቅማ ጥቅማ ጋር በተያያዘ በተለይ የቤት መስሪያ ቦታ ሁኔታን በተመለከተ የህብረት ስራ ምክትል ኮሚሽነሩ ሀብተየስ ዲሮ ቦታውን ለማመቻቸት ብዙ ርቀት መኬዱንና የመምህራንን አቅም ያገናዘበ ወለድ ያለው ባንክ ጋር ድርድር ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም ባላቸው የስራ ኃላፊነት በከተማይቱ ለሚገኙ መምህራን የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያደረጉ ተቋማት በማህበሩ እውቅና ተሰጥቷቸውና ባለ15 ነጥብ ያለው የአቋም መገለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ምክር ቤት 81 አባላት ያሉት ሲሆን 33ሺ ለሚደረሱ የመድናይቱ መምህራን እንደራሲዎች ሆነው እንዲያገለግሉ ከየክፍለ ከተማዎቹ የተመረጡ መምህራን ናቸው፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
Forwarded from General Wingate Polytechnic college-Official channel
ውድ አዲስ ገቢ ሰልጣኞች
መታወቅያ(ID) እስኪዘጋጅላቹ ድረስ የክፍያ ደረሰኛቹን ይዛቹ መምጣትን አትርሱ።
ኮሌጁ
መታወቅያ(ID) እስኪዘጋጅላቹ ድረስ የክፍያ ደረሰኛቹን ይዛቹ መምጣትን አትርሱ።
ኮሌጁ