Forwarded from General Wingate Polytechnic college-Official channel
ቅዳሜ፡- መስከረም 18 ቀን 2017 ዓ.ም
የቀድሞዎቹ የጀነራል ዊንጌት ተማሪዎች ከግማሸ ክፍለ ዘመን ቆይታ በኋላ ተገናኙ!!
የቀድሞው ጀነራል ዊንጌት አዳሪ ት/ቤት ተማሪዎች የነበሩ በ50ኛ ዓመታቸው ዛሬ መስከረም 18 ቀን 2017 ዓ.ም በኮሌጁ ተገናኙ።
የዛሬዎቹ እንግዶች ከተለያዩ የሀገራችን ግዛቶች በ8ኛ ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የመጨረሻዎቹ አዳሪ ተማሪዎች ሆነው ልክ በዛሬዋ ዕለት መስከረም 18 ቀን 1967 ዓ.ም ጀነራል ዊንጌት አዳሪ ት/ቤትን ተቀላቀሉ።
ጀነራል ዊንጌት ት/ቤት እግራቸው የረገጠበትን ቀን 50ኛ ዓመት ምክኒያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ከያሉበት ቦታና የኑሮ ሁኔታ ተሰባሰበው የዊንጌት ትዝታቸውን ሲያወጉና ሲጎበኙ ቆይተዋል።
የቀድሞዎቹ ተማሪዎች የበርካታ ክህሎት ባለጸጋዎችና ሀገራቸውን በልዩ ልዩ የሙያ መስክ ሲያገለግሉ የነበሩ ሲሆን ለበርካታ ስኬታቸው መነሻ የጀነራል ዊንጌት ቆይታ ታላቅ አስተዋጽኦ እንደነበረው ገልጸዋል።
የጀነራል ዊንጌት ቆይታቸውን አጠናቀው ህይወት በመራቻቸው ጎዳን የተበተኑት የቀድሞዎቹ ተማሪዎች ጀነራል ዊንጌትን የተቀላቀሉበትን ወደ ኋላ 50 ዓመታትን ቆጥረውና ከያሉበት ተጠራርተው የቀድሞ ት/ቤታቸውን እንደ መሰብሰቢያ ጥላ በመቁጠር በዛሬው ዕለት በናፍቆት ተገናኝተዋል።
ያ የልጅነት ዕድሜ ልዩ ትዝታ እንደ ማግኔት ስቦ አንድ ላይ ያሰባሰባቸው የቀድሞዎቹ ተማሪዎች በብዙ የህይወት ውጣ ውረድ ተፍትነውና በብዙ የዓለማችንና የሀገራች ክፍሎች ተበትነው ዛሬ ላይ መሰባሰብ ሲችሉ በተማሪነት የነበራቸውን ትውስታና ገጠመኝ ለማወጋት ችለዋል።
አንዳንዶቹ ከአገር ውጪ ሆነው ርቀት ገድቧቸው፣ አንዳዶቹ ደግሞ እርፍተ ዘመን ገትቷቸው ሌሎቹም በልዩ ልዩ ምክኒያቶች በዕለቱ ባይገኙም በልቦና መንፈስ ተቃቅፈው፣ ሃሳብ ለሃሳብ ተናበውና ለቀጣይ ገና በዓል ዳግም ለመገናኘት ቀጠሮ ይዘው ተለያይተዋል።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
የቀድሞዎቹ የጀነራል ዊንጌት ተማሪዎች ከግማሸ ክፍለ ዘመን ቆይታ በኋላ ተገናኙ!!
የቀድሞው ጀነራል ዊንጌት አዳሪ ት/ቤት ተማሪዎች የነበሩ በ50ኛ ዓመታቸው ዛሬ መስከረም 18 ቀን 2017 ዓ.ም በኮሌጁ ተገናኙ።
የዛሬዎቹ እንግዶች ከተለያዩ የሀገራችን ግዛቶች በ8ኛ ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የመጨረሻዎቹ አዳሪ ተማሪዎች ሆነው ልክ በዛሬዋ ዕለት መስከረም 18 ቀን 1967 ዓ.ም ጀነራል ዊንጌት አዳሪ ት/ቤትን ተቀላቀሉ።
ጀነራል ዊንጌት ት/ቤት እግራቸው የረገጠበትን ቀን 50ኛ ዓመት ምክኒያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ከያሉበት ቦታና የኑሮ ሁኔታ ተሰባሰበው የዊንጌት ትዝታቸውን ሲያወጉና ሲጎበኙ ቆይተዋል።
የቀድሞዎቹ ተማሪዎች የበርካታ ክህሎት ባለጸጋዎችና ሀገራቸውን በልዩ ልዩ የሙያ መስክ ሲያገለግሉ የነበሩ ሲሆን ለበርካታ ስኬታቸው መነሻ የጀነራል ዊንጌት ቆይታ ታላቅ አስተዋጽኦ እንደነበረው ገልጸዋል።
የጀነራል ዊንጌት ቆይታቸውን አጠናቀው ህይወት በመራቻቸው ጎዳን የተበተኑት የቀድሞዎቹ ተማሪዎች ጀነራል ዊንጌትን የተቀላቀሉበትን ወደ ኋላ 50 ዓመታትን ቆጥረውና ከያሉበት ተጠራርተው የቀድሞ ት/ቤታቸውን እንደ መሰብሰቢያ ጥላ በመቁጠር በዛሬው ዕለት በናፍቆት ተገናኝተዋል።
ያ የልጅነት ዕድሜ ልዩ ትዝታ እንደ ማግኔት ስቦ አንድ ላይ ያሰባሰባቸው የቀድሞዎቹ ተማሪዎች በብዙ የህይወት ውጣ ውረድ ተፍትነውና በብዙ የዓለማችንና የሀገራች ክፍሎች ተበትነው ዛሬ ላይ መሰባሰብ ሲችሉ በተማሪነት የነበራቸውን ትውስታና ገጠመኝ ለማወጋት ችለዋል።
አንዳንዶቹ ከአገር ውጪ ሆነው ርቀት ገድቧቸው፣ አንዳዶቹ ደግሞ እርፍተ ዘመን ገትቷቸው ሌሎቹም በልዩ ልዩ ምክኒያቶች በዕለቱ ባይገኙም በልቦና መንፈስ ተቃቅፈው፣ ሃሳብ ለሃሳብ ተናበውና ለቀጣይ ገና በዓል ዳግም ለመገናኘት ቀጠሮ ይዘው ተለያይተዋል።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
Saturday: September 28, 2024
The former students of General Wingate meet after half a century!!
Former students of General Wingate Boarding School met at the college on their 50th anniversary today, September 28, 2024.
Today's guests joined General Wingate Boarding School on this day, September 28, 1974, as the last boarding students from various states of our country who scored high marks in the 8th grade.
On the occasion of the 50th anniversary of the day General Winget set foot in the school, they have met from their current location and living conditions to discuss and visit their memories of Wingate.
The former students are rich in many skills and have been serving their country in different professional fields and they stated that General Wingate's stay had a great contribution to many of their success.
The former students who completed their stay at General Wingate and dispersed in the streets where they led their lives, counted back 50 years when they joined General Wingate and were swept away from where they were.
That special memory of childhood attracted and brought them together like a magnet. The former students who have faced many ups and downs in life and scattered in many parts of the world and country are able to come together today to talk about their memories and experiences as students.
Some of them were away from the country and some of them were not present on the day due to various reasons.
"Information access through Advanced Services"
The former students of General Wingate meet after half a century!!
Former students of General Wingate Boarding School met at the college on their 50th anniversary today, September 28, 2024.
Today's guests joined General Wingate Boarding School on this day, September 28, 1974, as the last boarding students from various states of our country who scored high marks in the 8th grade.
On the occasion of the 50th anniversary of the day General Winget set foot in the school, they have met from their current location and living conditions to discuss and visit their memories of Wingate.
The former students are rich in many skills and have been serving their country in different professional fields and they stated that General Wingate's stay had a great contribution to many of their success.
The former students who completed their stay at General Wingate and dispersed in the streets where they led their lives, counted back 50 years when they joined General Wingate and were swept away from where they were.
That special memory of childhood attracted and brought them together like a magnet. The former students who have faced many ups and downs in life and scattered in many parts of the world and country are able to come together today to talk about their memories and experiences as students.
Some of them were away from the country and some of them were not present on the day due to various reasons.
"Information access through Advanced Services"
ማስታወቂያ
የ2016 ዓ.ም ተመራቂ ሰልጣኞች በሙሉ ጥቅምት 05/02/2017 እና 06/02/2017 ዓ.ም ማለትም የፊታችን ማክሰኞና ረዕቡ የሶፍት ስኪል ስልጠና በጀኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አሮጌው አዳራሽ ከጥዋቱ 2:30 ስዓት ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ኢንፎማይንድ ሶልሽን በተባለ ድርጅት ይሰጣል በተጠቀሰው ቀንና ስዓት በመገኘት መሳተፍ ትችላላችሁ።
ማሳሰቢያ:_1. ስልጠናው የሙሉ ቀን ስልጠና ነው።
2. የሁለቱንም ቀን ስልጠና የተከታተለ ሰርተፊኬት ያገኛል።
3. የትራንስፖርት አበል አለው።
የ2016 ዓ.ም ተመራቂ ሰልጣኞች በሙሉ ጥቅምት 05/02/2017 እና 06/02/2017 ዓ.ም ማለትም የፊታችን ማክሰኞና ረዕቡ የሶፍት ስኪል ስልጠና በጀኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አሮጌው አዳራሽ ከጥዋቱ 2:30 ስዓት ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ኢንፎማይንድ ሶልሽን በተባለ ድርጅት ይሰጣል በተጠቀሰው ቀንና ስዓት በመገኘት መሳተፍ ትችላላችሁ።
ማሳሰቢያ:_1. ስልጠናው የሙሉ ቀን ስልጠና ነው።
2. የሁለቱንም ቀን ስልጠና የተከታተለ ሰርተፊኬት ያገኛል።
3. የትራንስፖርት አበል አለው።