General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.96K subscribers
3.37K photos
43 videos
204 files
198 links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።

የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
ማስታወቅያ

ኮሌጁ ከ አሜሪካን ኮሌጅ ኦፍ ቴክኖሎጂ ጋር የሚሰጠውን የአጫጭር ኮርስ መውሰድ የምትፈልጉ ለህጋዊነት ሲባል በኮሌጁ በአካል ተገኝታችሁ መመዝገብ የሚጠበቅባሁ ሲሆን ለበለጠ ማብራርያ;- በ+251912792054 በመደወል ማግኘት ትችላላቹ።

ኮሌጁ
👍23
ዜና ሽልማት

ኮሌጁ በ2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን በሙያ ምዘና ጣብያነት ላስመዘገበው የተሻለ አፈፃፀም የ1ኛነት ሰርተፍኬት ከጉለሌ ቅ/ፅ/ቤት ተበረከተለት።
👍151
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለመመዝገብ ይህ Tutorial በደንብ ይመልከቱ
👍3
የነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን ለስልጠና የሚሆኑ ወርክሾፖችን በማደራጀትና የተቀበልናቸውን ሠልጣኞች በጥራት በማሰልጠን እና ብቃታቸው እንዲረጋገጥ በማድረግ በማዕከሉ የነበሩ 302 ሴቶችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂ ሠልጣኞች በከተማ አስተዳደሩ የመስሪያ ቦታ ከግል ባለሃብቶች ደግሞ የማሽን ድጋፍ በማግኘት በቀጥታ ከስራ ጋር እንዲተሳሰሩ ተደርጓል።
የምርቃት መረሃ ግብሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች ከፍተኛ የከተማ አስተዳደሩ ኃላፊዎች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን ማዕከሉን ከማደራጀት ጀምሮ ሠልጣኞችን ውጤታማ በማድረግ ለተበረከተው አስተዋጽኦ ለኮሌጆች የእውቅና ሠርተፍኬት አበርክተዋል።
👍15
Tracer study 2016 EFY Final report.pdf
2.1 MB
የተመራቂ ሰልጣኞች የስራ ትስስር ጥናት መረጃ
👍2
በአሽከርካሪነት ወደ ውጪ ሃገራት ለሥራ መሰማራት ለምትፈልጉ ዜጎች መልካም ዜና!
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በለማው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (E-LMIS) ለሥራ ስምሪት የተመዘገባችሁ በአሽከርካሪነት ሥራ ወደ ውጪ ሃገራት ለመሰማራት የሚጠበቅባችሁን ስልጠናና የምዘና ፈተና በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት(TI) ስር በሚገኘው የአሸከርካሪ ማሰልጠኛ እና በሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ውስጥ ባለው ምሳሌ የመንጃ ፈቃድ ማሰልጠኛ ስልጠናችሁን ወስዳችሁ የምዘና ፈተና (COC) መጨረስ ትችላላችሁ፡፡
በኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (E-LMIS) ላይ ያልተመዘገባችሁ እና በሹፍርና ሥራ ወደ ውጪ ሃገራት መሰማራት የምትፈልጉ በዚህ የድህረገጽ አድራሻ https://lmis.gov.et ሲስተም ላይ በመመዝገብና የባዮሜትሪክስ መረጃ በመሥጠት ሥልጠና እና የምዘና ፈተና መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ;-
📌 የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት(TI) - ላምበረት የሥራና ክህሎት ሚንስቴር ዋናው መስሪያ ቤት አጠገብ
📌 ምሳሌ የመንጃ ፈቃድ ማሰልጠኛ - ኮተቤ ሃና ማሪያም አካባቢ የሚገኘው
ሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ውስጥ
ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃ
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦https://t.me/fdre_mols
ዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ቲክቶክ:- tiktok.com/@mols_official
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት https://lmis.gov.et
👍112
#የስልጠና ጥሪ

በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት በተንከባካቢ ነርስነት፣ በነርስነት፣ በምግብ አብሳይነት እና በመሳሰሉ ሙያዎች መሰማራት ለምትፈልጉ ዜጎች

በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ለምቶ ተግባራዊ በተደረገው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት(E-LMIS) ተመዝግባችሁ በውጪ ሃገር የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን የምትፈልጉ በኢትዮጵያ ቱሪዝም ማሰልጠኛ (TTI) ተመዝግባችሁ ስልጠናውን መጀመር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

አድራሻ:-
ሜክሲኮ ቡናናሻይ እና ገነት ሆቴል
P.O.Box: 4350 Addis Ababa, Ethiopia
ስልክ :(+251)11 530 81 21/26
+251 11 551 94 18
Website: tti.edu.et

ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃ
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦https://t.me/fdre_mols
ዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ቲክቶክ:- tiktok.com/@mols_official
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት https://lmis.gov.et
👍132🏆1