ሰኞ፡- ሐምሌ 8 ቀን 2016
የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት የ2016 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ሪፖርት አቀረበ!!
የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት በ2016 በጀት ዓመት አቅዶ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለኮሌጁ ማህበረሰብ አቅርቧል።
የእቅዱ አፈፃፀም 3 መሠረታዊ ግቦችን የያዘ ሲሆን እነሱም የሀብት አጠቃቀምና አገልግሎት አሰጣጥ፣ የሞራል እሴቶችና ተቋማዊ አቅም ግንባታ ስራ ማጠናከር እና የሙስና ወንጀልና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ግልጽና ተጠያቂነት ያለው አሰራር ስርዓት ማስፈን የሚሉትን አካቶ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገልጿል።
ከዚህ ባሻገር በ2017 በጀት ዓመት በስነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ዘርፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጸዋል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት የ2016 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ሪፖርት አቀረበ!!
የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት በ2016 በጀት ዓመት አቅዶ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለኮሌጁ ማህበረሰብ አቅርቧል።
የእቅዱ አፈፃፀም 3 መሠረታዊ ግቦችን የያዘ ሲሆን እነሱም የሀብት አጠቃቀምና አገልግሎት አሰጣጥ፣ የሞራል እሴቶችና ተቋማዊ አቅም ግንባታ ስራ ማጠናከር እና የሙስና ወንጀልና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ግልጽና ተጠያቂነት ያለው አሰራር ስርዓት ማስፈን የሚሉትን አካቶ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገልጿል።
ከዚህ ባሻገር በ2017 በጀት ዓመት በስነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ዘርፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጸዋል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
👍2❤1
የሞዴል COC ምዘና ተጀመረ
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2016 ዓ.ም 827 ተመራቂ ሰልጣኞች የሞዴል COCን በዛሬው ዕለት(08/11/16 ዓ.ም) የጀመሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት በሁሉም ሙያዎች የተግባር ምዘና ተሰጥቷል። ነገና ተነጓድያ ከደረጃ 3 በላይ ላሉ ተመራቂዎችበ On line የታገዘ የtheory ምዘና የሚቀጥል ሲሆን አላማው ለሀገር አቀፍ ምዘና ከመቅረባቸው በፊት ለዝግጅት እና እውቀትና ክህሎታቸውን ለመፈተሽ እና በዛም ላይ ተሞርክዞ የክህሎት ክፍተትን ለመሙላት መሆኑን ከኮሌጁ የስልጠና እና አካዳሚክ ጉዳዮች ሰምተናል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2016 ዓ.ም 827 ተመራቂ ሰልጣኞች የሞዴል COCን በዛሬው ዕለት(08/11/16 ዓ.ም) የጀመሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት በሁሉም ሙያዎች የተግባር ምዘና ተሰጥቷል። ነገና ተነጓድያ ከደረጃ 3 በላይ ላሉ ተመራቂዎችበ On line የታገዘ የtheory ምዘና የሚቀጥል ሲሆን አላማው ለሀገር አቀፍ ምዘና ከመቅረባቸው በፊት ለዝግጅት እና እውቀትና ክህሎታቸውን ለመፈተሽ እና በዛም ላይ ተሞርክዞ የክህሎት ክፍተትን ለመሙላት መሆኑን ከኮሌጁ የስልጠና እና አካዳሚክ ጉዳዮች ሰምተናል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍10❤4👏2
ማስታወቂያ ለተመራቂ ሰልጣኞች በሙሉ
የባይንደር ብር ያላስገባችሁ ሰልጣኞች ከመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ጋር በዚህ ሳምንት በቅጣት 450 ብር እንድታስገቡ እናሳስባለን። የምርቃት ቀኑ የደረሰ ስለሆነ ባይንደር ባለማግኘታችሁ ለሚፈጠረው መስተጓጎል ራሳችሁ ሀላፊነቱን እንደምትወስዱ እናሳስባለን። እንዲሁም ከዛሬ በኋላ የመፅሄት 650 ብር አንቀበልም!
የመፅሄት ብር የከፈላችሁ ሰልጣኝ ተመራቂዎች የመፅሄት ፎቶ ለመነሳት አርብ በ 12 እና ቅዳሜ በ13 ከቀኑ 5:00 ላይ እንድትገኙ። በዕለቱ መገኘት ላልቻላችሁ ሀላፊነቱን አንወስድም።
የባይንደር ብር ያላስገባችሁ ሰልጣኞች ከመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ጋር በዚህ ሳምንት በቅጣት 450 ብር እንድታስገቡ እናሳስባለን። የምርቃት ቀኑ የደረሰ ስለሆነ ባይንደር ባለማግኘታችሁ ለሚፈጠረው መስተጓጎል ራሳችሁ ሀላፊነቱን እንደምትወስዱ እናሳስባለን። እንዲሁም ከዛሬ በኋላ የመፅሄት 650 ብር አንቀበልም!
የመፅሄት ብር የከፈላችሁ ሰልጣኝ ተመራቂዎች የመፅሄት ፎቶ ለመነሳት አርብ በ 12 እና ቅዳሜ በ13 ከቀኑ 5:00 ላይ እንድትገኙ። በዕለቱ መገኘት ላልቻላችሁ ሀላፊነቱን አንወስድም።
👍18👎9
ማሳሰቢያ ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
የባይንደር 350 ብር የከፈላችሁ ሰልጣኞች የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ ሰኞ ማለትም 22-11-2016 መታችሁ ባይንደር እንድትወስዱ::
450 የከፈላችሁ ደሞ ማክሰኞ ማለትም 23-11-2016 መታችሁ ከአሮጌው አዳራሽ በላይ ያለው የተማሪ መማክርት ቢሮ መጣችሁ ከጠዋት 3:00 ሰዓት ጀምሮ እንድትወስዱ
ማሳሰቢያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ከባንክ አውጥታችሁ በእጃችሁ ይዛችሁ እንድት መጡ screen shot አንቀበልም
የባይንደር 350 ብር የከፈላችሁ ሰልጣኞች የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ ሰኞ ማለትም 22-11-2016 መታችሁ ባይንደር እንድትወስዱ::
450 የከፈላችሁ ደሞ ማክሰኞ ማለትም 23-11-2016 መታችሁ ከአሮጌው አዳራሽ በላይ ያለው የተማሪ መማክርት ቢሮ መጣችሁ ከጠዋት 3:00 ሰዓት ጀምሮ እንድትወስዱ
ማሳሰቢያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ከባንክ አውጥታችሁ በእጃችሁ ይዛችሁ እንድት መጡ screen shot አንቀበልም
👍10
መልካም ዜና !
43,500 የመንግስት የሥራ ቅጥር ለሥራ ፈላጊዎች
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ የግብርና ናሙና ቆጠራ ያከናውናል፡
፡ስለሆነም በቀበሌው የሚሰማሩ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟሉ መረጃ ሰብሳቢዎችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል።
በዚህም መሰረት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በኩል በኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት(ሌበር ማርኬት ፖርታል- E-LMIS) በመጠቀም ከመላ የሀገሪቱ ክፍሎች 43,500 ሰራተኛ ይፈለጋል።
ስለሆነም በዚህ የሥራ እድል ተጠቃሚ ለመሆን lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ አንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይዛችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢ 1
ብዛት፡- 43,500
ፆታ ፡- ጾታ አይለይም
የሥራ መደቡ ዓላማ ፡-ጥራቱን የጠበቀ የገጠር/ከተማ የቤተሰብ/ባለይዞታ የግብርና መረጃ መሰብሰብ እና ወደ ሰርቨር መላክ
አሁኑኑ ሊንኩን ይጫኑና ይመዝገቡ: https://lmis.gov.et
43,500 የመንግስት የሥራ ቅጥር ለሥራ ፈላጊዎች
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ የግብርና ናሙና ቆጠራ ያከናውናል፡
፡ስለሆነም በቀበሌው የሚሰማሩ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟሉ መረጃ ሰብሳቢዎችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል።
በዚህም መሰረት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በኩል በኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት(ሌበር ማርኬት ፖርታል- E-LMIS) በመጠቀም ከመላ የሀገሪቱ ክፍሎች 43,500 ሰራተኛ ይፈለጋል።
ስለሆነም በዚህ የሥራ እድል ተጠቃሚ ለመሆን lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ አንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይዛችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢ 1
ብዛት፡- 43,500
ፆታ ፡- ጾታ አይለይም
የሥራ መደቡ ዓላማ ፡-ጥራቱን የጠበቀ የገጠር/ከተማ የቤተሰብ/ባለይዞታ የግብርና መረጃ መሰብሰብ እና ወደ ሰርቨር መላክ
አሁኑኑ ሊንኩን ይጫኑና ይመዝገቡ: https://lmis.gov.et
👍9❤3
እሁድ፡- ሐምሌ 21 ቀን 2016 ዓ.ም
ኮሌጁ በኢንዱስትሪ ዘርፍ የአቢሲኒያ ሽልማት ዛሬ ይቀበላል!!
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአቢሲኒያ ሽልማት እህት ኩባንያ ከሆነው አቢሲኒያ የኢንደስትሪ ሽልማት ድርጅት ካዛንችስ በሚገኘው በኢንተርሌግዠሪ /የቀድሞው ኢንተርኮንቲኔንታል /ሆቴል በኢንዱስትሪ ዘርፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ የዓመቱ ምርጥ የመንግስት ተቋም ተብሎ ይሸለማል።
በዚህ ታላቅ የእውቅና መድረክ ላይ ኮሌጁ እንደ ተቋም ከሚሰጠው ሽልማት ባሻገር ኮሌጁ ለደረሰበት ስኬት በልዩ ሁኔታ የላቀ አበርክቶ የነበራቸው 13 አመራርና ባለሙያዎች እውቅና እንደሚቸራቸው ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ እንዲሁም በሀገሬ ቴሌቪዥን ደግሞ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በቀጥታ ስርጭት ይተላለፋል መባሉን ሰምተናል።
የአቢሲኒያ ሽልማት ድርጅት ዋና ዓላማ ትጉኃንን በመሸለም የምርትና አገልግሎት ጥራት እንዲሻሻል የበኩሉን አስተዋፅአ ማድረግ ነው ተብሏል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
ኮሌጁ በኢንዱስትሪ ዘርፍ የአቢሲኒያ ሽልማት ዛሬ ይቀበላል!!
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአቢሲኒያ ሽልማት እህት ኩባንያ ከሆነው አቢሲኒያ የኢንደስትሪ ሽልማት ድርጅት ካዛንችስ በሚገኘው በኢንተርሌግዠሪ /የቀድሞው ኢንተርኮንቲኔንታል /ሆቴል በኢንዱስትሪ ዘርፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ የዓመቱ ምርጥ የመንግስት ተቋም ተብሎ ይሸለማል።
በዚህ ታላቅ የእውቅና መድረክ ላይ ኮሌጁ እንደ ተቋም ከሚሰጠው ሽልማት ባሻገር ኮሌጁ ለደረሰበት ስኬት በልዩ ሁኔታ የላቀ አበርክቶ የነበራቸው 13 አመራርና ባለሙያዎች እውቅና እንደሚቸራቸው ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ እንዲሁም በሀገሬ ቴሌቪዥን ደግሞ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በቀጥታ ስርጭት ይተላለፋል መባሉን ሰምተናል።
የአቢሲኒያ ሽልማት ድርጅት ዋና ዓላማ ትጉኃንን በመሸለም የምርትና አገልግሎት ጥራት እንዲሻሻል የበኩሉን አስተዋፅአ ማድረግ ነው ተብሏል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
👍13👏4🏆3❤1