General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.96K subscribers
3.37K photos
43 videos
204 files
198 links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።

የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
ሐሙስ:- ግንቦት 29 ቀን 2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ

ለተመራቂ #ሰልጣኞች በሙሉ!!

ኮሌጁ ቀጣይ ሰኞ ማለትም ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ #20 ቀናት ለተመራቂ ሰልጣኞች በልዩ ሁኔታ ያዘጋጀውን የሶፍት ስኪል ስልጠና ለመውሰድ የሚያስችላችሁን መመዝገቢያ ሊንክ ከላይ ያያዝን ስለሆነ በዚህ መተግበሪያ ላይ ፈጥናችሁ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡

"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👏5👍4