ሐሙስ:- ግንቦት 29 ቀን 2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለተመራቂ #ሰልጣኞች በሙሉ!!
ኮሌጁ ቀጣይ ሰኞ ማለትም ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ #20 ቀናት ለተመራቂ ሰልጣኞች በልዩ ሁኔታ ያዘጋጀውን የሶፍት ስኪል ስልጠና ለመውሰድ የሚያስችላችሁን መመዝገቢያ ሊንክ ከላይ ያያዝን ስለሆነ በዚህ መተግበሪያ ላይ ፈጥናችሁ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ማስታወቂያ
ለተመራቂ #ሰልጣኞች በሙሉ!!
ኮሌጁ ቀጣይ ሰኞ ማለትም ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ #20 ቀናት ለተመራቂ ሰልጣኞች በልዩ ሁኔታ ያዘጋጀውን የሶፍት ስኪል ስልጠና ለመውሰድ የሚያስችላችሁን መመዝገቢያ ሊንክ ከላይ ያያዝን ስለሆነ በዚህ መተግበሪያ ላይ ፈጥናችሁ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👏5👍4