አርብ:- ግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም
ለሦስት ሳምንታት ቆይታ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ!!
ከተለያዩ ዲፓርትመንቶች የተውጣጡ አሰልጣኞች የተሳተፉበት የአሰልጣኞች ስልጠና #ኬፕለር በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጀት አማካኝነት የተሰጠ ሲሆን መሠረታዊ ዓላማው ለተመራቂ ሰልጣኞች ከስራ ገበያው ጋር አዎንታዊ ምልከታ እና በጎ ተጽዕኖ እንዲናራቸው የሚያስችል የሶፍት ስኬል ስልጠና እንዲሰጡ ታቅዶ መሆኑን ሰምተናል።
ስልጠናው በሙያው ብዙ ልምድን ባካበቱ የዘርፉ ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን 20 የሚሆኑ የኮሌጁ አሰልጣኞች እና ከጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የተቀላቀሉ 3 አሰልጣኞች ተሳትፈዋል።
በሌላ ዜና ብቃት የወጣቶች ስልጠናን ወሰደው በኢንዱስትሪዎች ላይ የስራ ልምምድ እያደረጉ የነበሩ 400 ወጣቶች 3ኛ ወራቸው ላይ ወደ ኮሌጁ በመመለስ ለ5 ቀናት የዲጂታል ስኪል ስልጠና ሲወስዱ ቆይተው በትናንትናው ዕለት አጠናቀዋል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ለሦስት ሳምንታት ቆይታ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ!!
ከተለያዩ ዲፓርትመንቶች የተውጣጡ አሰልጣኞች የተሳተፉበት የአሰልጣኞች ስልጠና #ኬፕለር በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጀት አማካኝነት የተሰጠ ሲሆን መሠረታዊ ዓላማው ለተመራቂ ሰልጣኞች ከስራ ገበያው ጋር አዎንታዊ ምልከታ እና በጎ ተጽዕኖ እንዲናራቸው የሚያስችል የሶፍት ስኬል ስልጠና እንዲሰጡ ታቅዶ መሆኑን ሰምተናል።
ስልጠናው በሙያው ብዙ ልምድን ባካበቱ የዘርፉ ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን 20 የሚሆኑ የኮሌጁ አሰልጣኞች እና ከጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የተቀላቀሉ 3 አሰልጣኞች ተሳትፈዋል።
በሌላ ዜና ብቃት የወጣቶች ስልጠናን ወሰደው በኢንዱስትሪዎች ላይ የስራ ልምምድ እያደረጉ የነበሩ 400 ወጣቶች 3ኛ ወራቸው ላይ ወደ ኮሌጁ በመመለስ ለ5 ቀናት የዲጂታል ስኪል ስልጠና ሲወስዱ ቆይተው በትናንትናው ዕለት አጠናቀዋል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍11