General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.96K subscribers
3.37K photos
43 videos
204 files
198 links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።

የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
አርብ:- መጋቢት 20 ቀን 2016 ዓ.ም

ለኮሌጁ ሰልጣኞች በተቋማዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ!!

ለኮሌጁ ሰልጣኞች በተቋማዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ላይ ትኩረት ያደረገ የ2 ቀን ስልጠና ተሰጠ፡፡

የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በስነምግባር ምንነትና አስፈላጊነት፣ በሰልጣኞች የስነምግባር ክበብ ምንነትና ጥቅም እንዲሁም የብልሹ አሰራር ዓይነቶች፣ የመከላከያ መንገዶች እና ስነ ምግባር ከሰልጣኞች የስልጠና አሰጣጥ አንጻር ያለውን ትርጉም ወዘተ በተመለከተ መጋቢት 18 እና 19 ቀን 2016 ዓ.ም የ2 ቀናት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

       "በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍115👎1
አግሮ ዞን ዲዛይን
Forwarded from admasu Ye Abiye Lij
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
agrizone
7😢2👍1
ቅዳሜ፦ መጋቢት 28 ቀን 2016 ዓ.ም

ማስታወቂያ

ለኮሌጁ አሰልጣኞች እና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ

ሰኞ መጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም በወቅታዊ የፐብሊክ ሰርቪስ ስራ አተገባበር ዙሪያ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ስላለ በእለቱ ከጧቱ 2:30 ላይ አስተዳደር ህንጻ 4ኛ ፎቅ በሚገኘው አዲሱ አዳራሽ እንዲትገኙ እያሳሰብን ነገር ግን መደበኛው የስልጠና ሂደት መኖሩን እናሳውቃለን።

የኮሌጁ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
👍8