አርብ:- መጋቢት 20 ቀን 2016 ዓ.ም
ለኮሌጁ ሰልጣኞች በተቋማዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ!!
ለኮሌጁ ሰልጣኞች በተቋማዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ላይ ትኩረት ያደረገ የ2 ቀን ስልጠና ተሰጠ፡፡
የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በስነምግባር ምንነትና አስፈላጊነት፣ በሰልጣኞች የስነምግባር ክበብ ምንነትና ጥቅም እንዲሁም የብልሹ አሰራር ዓይነቶች፣ የመከላከያ መንገዶች እና ስነ ምግባር ከሰልጣኞች የስልጠና አሰጣጥ አንጻር ያለውን ትርጉም ወዘተ በተመለከተ መጋቢት 18 እና 19 ቀን 2016 ዓ.ም የ2 ቀናት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ለኮሌጁ ሰልጣኞች በተቋማዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ!!
ለኮሌጁ ሰልጣኞች በተቋማዊ ስነ ምግባር ዙሪያ ላይ ትኩረት ያደረገ የ2 ቀን ስልጠና ተሰጠ፡፡
የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በስነምግባር ምንነትና አስፈላጊነት፣ በሰልጣኞች የስነምግባር ክበብ ምንነትና ጥቅም እንዲሁም የብልሹ አሰራር ዓይነቶች፣ የመከላከያ መንገዶች እና ስነ ምግባር ከሰልጣኞች የስልጠና አሰጣጥ አንጻር ያለውን ትርጉም ወዘተ በተመለከተ መጋቢት 18 እና 19 ቀን 2016 ዓ.ም የ2 ቀናት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍11❤5👎1
ቅዳሜ፦ መጋቢት 28 ቀን 2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለኮሌጁ አሰልጣኞች እና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ
ሰኞ መጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም በወቅታዊ የፐብሊክ ሰርቪስ ስራ አተገባበር ዙሪያ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ስላለ በእለቱ ከጧቱ 2:30 ላይ አስተዳደር ህንጻ 4ኛ ፎቅ በሚገኘው አዲሱ አዳራሽ እንዲትገኙ እያሳሰብን ነገር ግን መደበኛው የስልጠና ሂደት መኖሩን እናሳውቃለን።
የኮሌጁ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
ማስታወቂያ
ለኮሌጁ አሰልጣኞች እና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ
ሰኞ መጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም በወቅታዊ የፐብሊክ ሰርቪስ ስራ አተገባበር ዙሪያ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ስላለ በእለቱ ከጧቱ 2:30 ላይ አስተዳደር ህንጻ 4ኛ ፎቅ በሚገኘው አዲሱ አዳራሽ እንዲትገኙ እያሳሰብን ነገር ግን መደበኛው የስልጠና ሂደት መኖሩን እናሳውቃለን።
የኮሌጁ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
👍8