ማክሰኞ:- ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም
ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ!!
በኢንዱስትሪው የትብብር ስልጠና ላይ የኮሌጁን ሰልጣኞች የተግባር ስልጠና ለሚሰጡ የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች የ3 ቀን ስልጠና ተሰጠ፡፡
የስልጠናው መሰረታዊ ዓላማ በኮሌጁ እየሰለጠኑ ለሚገኙ መደበኛ ሰልጣኞች የተግባራዊ ስልጠናን በትብብር በሚሰጡ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ያሉ ባለሙያዎች ለሰልጣኞቹ በቂ ግንዛቤ እንዲያስጨብጡ ታቅዶ ነው፡፡
የኢንዱስትሪዎቹ ባለሙያዎች በቆይታቸው በትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ዙሪያ፣ በስልጠና ባህል እና በአሰለጣጠን ስነ ዘዴ ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ሲሆን በዛሬው ዕለት የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸው ተጠናቋል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ!!
በኢንዱስትሪው የትብብር ስልጠና ላይ የኮሌጁን ሰልጣኞች የተግባር ስልጠና ለሚሰጡ የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች የ3 ቀን ስልጠና ተሰጠ፡፡
የስልጠናው መሰረታዊ ዓላማ በኮሌጁ እየሰለጠኑ ለሚገኙ መደበኛ ሰልጣኞች የተግባራዊ ስልጠናን በትብብር በሚሰጡ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ያሉ ባለሙያዎች ለሰልጣኞቹ በቂ ግንዛቤ እንዲያስጨብጡ ታቅዶ ነው፡፡
የኢንዱስትሪዎቹ ባለሙያዎች በቆይታቸው በትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ዙሪያ፣ በስልጠና ባህል እና በአሰለጣጠን ስነ ዘዴ ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ሲሆን በዛሬው ዕለት የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸው ተጠናቋል፡፡
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
Forwarded from C R R S A - የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ (Yonas A)
ኤጀንሲው 70 የወረዳ ጽ/ቤቶቹን የነዋሪ መረጃ ማደራጀ ማህደር ክፍል ለማዘመን ከጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ
CRRSA: ጥቅምት 12/2017ዓ.ም
አዲስ አበባ
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በተቋም ሪፎርም መርሃ ግብሩ የነዋሪውን መረጃ በዘመናዊ መልክ ማደራጀት መሆኑ ይታወቃል።
በዚሁ መሰረት በሁሉም ክ/ከተማ ያሉ 70 የወረዳ ጽ/ቤቶችን የማህደር ክፍል በዘመናዊ እና ወጥ በሆነ ሁኔታ ለማደራጀት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ በተገኙበት ከጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር ስምምነት ተፈፅሟል።
ለበለጠ መረጃ፣ ጥቆማ ወይም ማብራርያ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ደውለው ያግኙን
ዌብ ሳይት (website): https://www.aacrrsa.gov.et
ዩትዩብ (youtube)፡ https://www.youtube.com/@CRRSA1935
ፌስቡክ (facebook):
https://www.facebook.com/profile.php?id=100064083391686
ቴሌግራም (telegram): https://t.me/addisvaitalpress
ፖስታ ሳ.ቁ (Box No)፡ 20320
CRRSA: ጥቅምት 12/2017ዓ.ም
አዲስ አበባ
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በተቋም ሪፎርም መርሃ ግብሩ የነዋሪውን መረጃ በዘመናዊ መልክ ማደራጀት መሆኑ ይታወቃል።
በዚሁ መሰረት በሁሉም ክ/ከተማ ያሉ 70 የወረዳ ጽ/ቤቶችን የማህደር ክፍል በዘመናዊ እና ወጥ በሆነ ሁኔታ ለማደራጀት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ በተገኙበት ከጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር ስምምነት ተፈፅሟል።
ለበለጠ መረጃ፣ ጥቆማ ወይም ማብራርያ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ደውለው ያግኙን
ዌብ ሳይት (website): https://www.aacrrsa.gov.et
ዩትዩብ (youtube)፡ https://www.youtube.com/@CRRSA1935
ፌስቡክ (facebook):
https://www.facebook.com/profile.php?id=100064083391686
ቴሌግራም (telegram): https://t.me/addisvaitalpress
ፖስታ ሳ.ቁ (Box No)፡ 20320
ውድ ተመዝጋቢዎች
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ሁሉ
በይፋ ምዝገባ እስክንጀምር እና በዚሁ ገፅ እስክናሳውቃችሁ በትዕግስት ጠብቁ
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ሁሉ
በይፋ ምዝገባ እስክንጀምር እና በዚሁ ገፅ እስክናሳውቃችሁ በትዕግስት ጠብቁ
የቀንም ሆነ የማታ እና የዊኬንድ ሰልጣኞች ለምዝገባ ስትመጡ በየሙያው እና ደረጃው የተቀመጠውን ክፍያ በኢትዮጵያንግድ ባንክ በተቀመጡት ከካውንቶች ከከፈላቹ በኋላ ደረሰኙን ይዛቹ መምጣት ይጠበቅባቹዋል። በMoblile banking የምትከፍሉም ለማወራረደሰ ግዴታ ደረሰኝ ማምጣት ይጠበቅባቹዋል።
ልብ ይበሉ:-አካውንቶቹ የተለያዩ ስለሆኑ እንዳትሳሳቱ በትክክል ይመልከቱ!!!
ልብ ይበሉ:-አካውንቶቹ የተለያዩ ስለሆኑ እንዳትሳሳቱ በትክክል ይመልከቱ!!!