እሁድ፡- ነሐሴ 19 ቀን 2016 ዓ.ም
እጅግ ያሳዝናል!!
ዜና እረፍት!!!!!
የኮሌጃችን የቢዝነስ ዲፓርትመንት አሰልጣኝ የነበረቺው አሰልጣኝ ትደነቅ ምስክር ህይወቷ በድንገት አለፈ፡፡
አሰልጣኝ ትደነቅ ምስክር ባጋጠማት ድንገተኛ ህመም በየካቲት 12 ሆስፒታል በህክምና ስትረዳ ቆይታ በዛሬው ዕለት ነሐሴ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ልትለይ ችላለች፡፡
አሰልጣኝ ትደነቅ በአካውንቲንግ ኤንድ ፋይናንስ ሙያ ተመርቃ የካቲት 1 ቀን 2012 ዓ/ም ኮሌጃችንን በመቀላቀል ህይወቷ በሞት እስካለፈችበት ድረስ የቢዝነስ ዲፓርትመንት አሰልጣኝ ነበረች፡፡
አሰልጣኝ ትደነቅ ባለትዳር እና የአንድ ወንድ ልጅ እናትም ነበረች፡፡
የአሰልጣኝ ትደነቅ ምስክር ሰርዓተ ቀብር ነገ ነሐሴ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ላይ በቦሌ አራብሳ ቅ/ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መካነ መቃብር የሚፈፀም መሆኑን እየገለጽን ለእርሷ እረፍተ ነፍስን ለቤተሰበቿ፣ ለኮሌጁ ማህበረሰብ እና ለወዳጅ ዘመዶቿ ደግሞ መጽናናትን እንመኛለን፡፡
እጅግ ያሳዝናል!!
ዜና እረፍት!!!!!
የኮሌጃችን የቢዝነስ ዲፓርትመንት አሰልጣኝ የነበረቺው አሰልጣኝ ትደነቅ ምስክር ህይወቷ በድንገት አለፈ፡፡
አሰልጣኝ ትደነቅ ምስክር ባጋጠማት ድንገተኛ ህመም በየካቲት 12 ሆስፒታል በህክምና ስትረዳ ቆይታ በዛሬው ዕለት ነሐሴ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ልትለይ ችላለች፡፡
አሰልጣኝ ትደነቅ በአካውንቲንግ ኤንድ ፋይናንስ ሙያ ተመርቃ የካቲት 1 ቀን 2012 ዓ/ም ኮሌጃችንን በመቀላቀል ህይወቷ በሞት እስካለፈችበት ድረስ የቢዝነስ ዲፓርትመንት አሰልጣኝ ነበረች፡፡
አሰልጣኝ ትደነቅ ባለትዳር እና የአንድ ወንድ ልጅ እናትም ነበረች፡፡
የአሰልጣኝ ትደነቅ ምስክር ሰርዓተ ቀብር ነገ ነሐሴ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ላይ በቦሌ አራብሳ ቅ/ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መካነ መቃብር የሚፈፀም መሆኑን እየገለጽን ለእርሷ እረፍተ ነፍስን ለቤተሰበቿ፣ ለኮሌጁ ማህበረሰብ እና ለወዳጅ ዘመዶቿ ደግሞ መጽናናትን እንመኛለን፡፡
😢115👍12❤8🙏6
Forwarded from Am
Nege yemijemirew siltena bota block 58 sihon sime zirzirachu ይሄ new
👍2👌1