የነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን ለስልጠና የሚሆኑ ወርክሾፖችን በማደራጀትና የተቀበልናቸውን ሠልጣኞች በጥራት በማሰልጠን እና ብቃታቸው እንዲረጋገጥ በማድረግ በማዕከሉ የነበሩ 302 ሴቶችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂ ሠልጣኞች በከተማ አስተዳደሩ የመስሪያ ቦታ ከግል ባለሃብቶች ደግሞ የማሽን ድጋፍ በማግኘት በቀጥታ ከስራ ጋር እንዲተሳሰሩ ተደርጓል።
የምርቃት መረሃ ግብሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች ከፍተኛ የከተማ አስተዳደሩ ኃላፊዎች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን ማዕከሉን ከማደራጀት ጀምሮ ሠልጣኞችን ውጤታማ በማድረግ ለተበረከተው አስተዋጽኦ ለኮሌጆች የእውቅና ሠርተፍኬት አበርክተዋል።
ተመራቂ ሠልጣኞች በከተማ አስተዳደሩ የመስሪያ ቦታ ከግል ባለሃብቶች ደግሞ የማሽን ድጋፍ በማግኘት በቀጥታ ከስራ ጋር እንዲተሳሰሩ ተደርጓል።
የምርቃት መረሃ ግብሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች ከፍተኛ የከተማ አስተዳደሩ ኃላፊዎች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን ማዕከሉን ከማደራጀት ጀምሮ ሠልጣኞችን ውጤታማ በማድረግ ለተበረከተው አስተዋጽኦ ለኮሌጆች የእውቅና ሠርተፍኬት አበርክተዋል።
👍15
Forwarded from Ministry of Labor and Skills - Ethiopia
በአሽከርካሪነት ወደ ውጪ ሃገራት ለሥራ መሰማራት ለምትፈልጉ ዜጎች መልካም ዜና!
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በለማው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (E-LMIS) ለሥራ ስምሪት የተመዘገባችሁ በአሽከርካሪነት ሥራ ወደ ውጪ ሃገራት ለመሰማራት የሚጠበቅባችሁን ስልጠናና የምዘና ፈተና በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት(TI) ስር በሚገኘው የአሸከርካሪ ማሰልጠኛ እና በሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ውስጥ ባለው ምሳሌ የመንጃ ፈቃድ ማሰልጠኛ ስልጠናችሁን ወስዳችሁ የምዘና ፈተና (COC) መጨረስ ትችላላችሁ፡፡
በኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (E-LMIS) ላይ ያልተመዘገባችሁ እና በሹፍርና ሥራ ወደ ውጪ ሃገራት መሰማራት የምትፈልጉ በዚህ የድህረገጽ አድራሻ https://lmis.gov.et ሲስተም ላይ በመመዝገብና የባዮሜትሪክስ መረጃ በመሥጠት ሥልጠና እና የምዘና ፈተና መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ;-
📌 የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት(TI) - ላምበረት የሥራና ክህሎት ሚንስቴር ዋናው መስሪያ ቤት አጠገብ
📌 ምሳሌ የመንጃ ፈቃድ ማሰልጠኛ - ኮተቤ ሃና ማሪያም አካባቢ የሚገኘው
ሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ውስጥ
ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃ
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦https://t.me/fdre_mols
ዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ቲክቶክ:- tiktok.com/@mols_official
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት https://lmis.gov.et
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በለማው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (E-LMIS) ለሥራ ስምሪት የተመዘገባችሁ በአሽከርካሪነት ሥራ ወደ ውጪ ሃገራት ለመሰማራት የሚጠበቅባችሁን ስልጠናና የምዘና ፈተና በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት(TI) ስር በሚገኘው የአሸከርካሪ ማሰልጠኛ እና በሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ውስጥ ባለው ምሳሌ የመንጃ ፈቃድ ማሰልጠኛ ስልጠናችሁን ወስዳችሁ የምዘና ፈተና (COC) መጨረስ ትችላላችሁ፡፡
በኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (E-LMIS) ላይ ያልተመዘገባችሁ እና በሹፍርና ሥራ ወደ ውጪ ሃገራት መሰማራት የምትፈልጉ በዚህ የድህረገጽ አድራሻ https://lmis.gov.et ሲስተም ላይ በመመዝገብና የባዮሜትሪክስ መረጃ በመሥጠት ሥልጠና እና የምዘና ፈተና መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ;-
📌 የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት(TI) - ላምበረት የሥራና ክህሎት ሚንስቴር ዋናው መስሪያ ቤት አጠገብ
📌 ምሳሌ የመንጃ ፈቃድ ማሰልጠኛ - ኮተቤ ሃና ማሪያም አካባቢ የሚገኘው
ሰላም ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ውስጥ
ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃ
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦https://t.me/fdre_mols
ዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ቲክቶክ:- tiktok.com/@mols_official
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት https://lmis.gov.et
👍11❤2
Forwarded from Ministry of Labor and Skills - Ethiopia
#የስልጠና ጥሪ
በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት በተንከባካቢ ነርስነት፣ በነርስነት፣ በምግብ አብሳይነት እና በመሳሰሉ ሙያዎች መሰማራት ለምትፈልጉ ዜጎች
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ለምቶ ተግባራዊ በተደረገው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት(E-LMIS) ተመዝግባችሁ በውጪ ሃገር የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን የምትፈልጉ በኢትዮጵያ ቱሪዝም ማሰልጠኛ (TTI) ተመዝግባችሁ ስልጠናውን መጀመር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻ:-
ሜክሲኮ ቡናናሻይ እና ገነት ሆቴል
P.O.Box: 4350 Addis Ababa, Ethiopia
ስልክ :(+251)11 530 81 21/26
+251 11 551 94 18
Website: tti.edu.et
ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃ
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦https://t.me/fdre_mols
ዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ቲክቶክ:- tiktok.com/@mols_official
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት https://lmis.gov.et
በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት በተንከባካቢ ነርስነት፣ በነርስነት፣ በምግብ አብሳይነት እና በመሳሰሉ ሙያዎች መሰማራት ለምትፈልጉ ዜጎች
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ለምቶ ተግባራዊ በተደረገው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት(E-LMIS) ተመዝግባችሁ በውጪ ሃገር የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን የምትፈልጉ በኢትዮጵያ ቱሪዝም ማሰልጠኛ (TTI) ተመዝግባችሁ ስልጠናውን መጀመር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻ:-
ሜክሲኮ ቡናናሻይ እና ገነት ሆቴል
P.O.Box: 4350 Addis Ababa, Ethiopia
ስልክ :(+251)11 530 81 21/26
+251 11 551 94 18
Website: tti.edu.et
ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃ
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦https://t.me/fdre_mols
ዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ቲክቶክ:- tiktok.com/@mols_official
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት https://lmis.gov.et
👍13❤2🏆1
ማክሰኞ፡- ነሐሴ 14 ቀን 2016 ዓ.ም
በኮሌጁ እንደ ክላስተር ግምገማዊ ስልጠና ለአሰልጣኞች ተሰጠ!!
በጀነራል ዊንጌት ክላስተር ስር ለሚገኙ አሰልጣኞች በዛሬው ዕለት ግምገማዊ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡
ግምገማዊ ስልጠናው ህብረ ብሄራዊ አንድነትና ወንድማማችነት ለጋራ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል የቀረበ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስራ እና ክህሎት ቢሮ አማካኝነት እንደ ከተማ የተዘጋጀ ነው፡፡
የግምገማዊ ስልጠናው መሠረታዊ ዓላማ አዲስ ዕይታና አዲስ አስተሳሰብ ያለዉ ምርታማ ሰራተኛን ለመፍጠር ፣ ለሃገር ዘላቂ ሰላምና ዕድገት የሚተጋ ሀገር ወዳድ ዜጋን ለመፍጠር እንዲሁም ከትርክት የዘለለ በምክንያት እና በእውነት የሚያምን አሰልጣኝን ለመፍጠር ነው ተብሏል፡፡
መድረኩ የመወያያ ሰነድ በማቅረብ እና የቡድን ውይይት በማድረግ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን የቢሮ ኃላፊዎች፣ የክፍለ ከተማ እና የኮሌጆች አመራሮች የቡድኑን ውይይት መርተውታል፡፡
ለአሰልጣኞች እየተሰጠ ያለው ግምገማዊ ስልጠና ነገ ረቡዕ የሚጠናቀቅ ሲሆን ቀጣይ ቀናት ደግሞ ለአስተዳደር ሰራተኞች እንዲሚሰጥ ተገልጿል፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
በኮሌጁ እንደ ክላስተር ግምገማዊ ስልጠና ለአሰልጣኞች ተሰጠ!!
በጀነራል ዊንጌት ክላስተር ስር ለሚገኙ አሰልጣኞች በዛሬው ዕለት ግምገማዊ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡
ግምገማዊ ስልጠናው ህብረ ብሄራዊ አንድነትና ወንድማማችነት ለጋራ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል የቀረበ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስራ እና ክህሎት ቢሮ አማካኝነት እንደ ከተማ የተዘጋጀ ነው፡፡
የግምገማዊ ስልጠናው መሠረታዊ ዓላማ አዲስ ዕይታና አዲስ አስተሳሰብ ያለዉ ምርታማ ሰራተኛን ለመፍጠር ፣ ለሃገር ዘላቂ ሰላምና ዕድገት የሚተጋ ሀገር ወዳድ ዜጋን ለመፍጠር እንዲሁም ከትርክት የዘለለ በምክንያት እና በእውነት የሚያምን አሰልጣኝን ለመፍጠር ነው ተብሏል፡፡
መድረኩ የመወያያ ሰነድ በማቅረብ እና የቡድን ውይይት በማድረግ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን የቢሮ ኃላፊዎች፣ የክፍለ ከተማ እና የኮሌጆች አመራሮች የቡድኑን ውይይት መርተውታል፡፡
ለአሰልጣኞች እየተሰጠ ያለው ግምገማዊ ስልጠና ነገ ረቡዕ የሚጠናቀቅ ሲሆን ቀጣይ ቀናት ደግሞ ለአስተዳደር ሰራተኞች እንዲሚሰጥ ተገልጿል፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
👍6🏆2❤1