በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ ካሳረፉት መካከል የሆነዉ አንጋፋዉ ድምጻዊ ሙሉቀን መለሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
ዋልያ ኢንተርቴይመንት ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለአድናቂዎቹ መጽናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ዋልያ ኢንተርቴይመንት ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለአድናቂዎቹ መጽናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዪጵያዊያን ወገኖች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ።
በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ ዋልያ ኢንተርቴይመንት ይመኛል።
ዒድ ሙባረክ !
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ ዋልያ ኢንተርቴይመንት ይመኛል።
ዒድ ሙባረክ !
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ኩኩ ሸብስቤ በ ሙሉቀን መለሰ ህልፈት የተሰማትን ሀዘን ገለፀች።
"በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ጉልህ ስፍራ የነበረው የቀድሞው ድምፃዊ የሙያ አባቴ እና አጋሬ ሙሉቀን መለሰ ህልፈት ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን ሲሆን ሙልቀን በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ላኖረው ታላቅና ድንቅ አሻራ ክብሬ ዘላለማዊ ነው ። ለመላው ቤተሰቦቹ እንዲሁም አድናቂዎቹ መፅናናትን እመኛለሁ።
ነፍስ ይማር 🙏"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
"በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ጉልህ ስፍራ የነበረው የቀድሞው ድምፃዊ የሙያ አባቴ እና አጋሬ ሙሉቀን መለሰ ህልፈት ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን ሲሆን ሙልቀን በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ላኖረው ታላቅና ድንቅ አሻራ ክብሬ ዘላለማዊ ነው ። ለመላው ቤተሰቦቹ እንዲሁም አድናቂዎቹ መፅናናትን እመኛለሁ።
ነፍስ ይማር 🙏"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የባህልና ጥበባት ኢንዱስትሪ ጉባኤ የሙዚቃና ፊልም ኤዲሽን የመክፈቻ ስነስርዓት በትናንትናው እለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ተጀመረ።
በጉባኤው ላይ ፓናሊስቶች እንዲሁም ተሳታፊዎች በሥርዓተ ትምህርቱ አገር በቀል እውቀት ያለመደገፉን ሁኔታ፣ ከአእምሯዊ መብት ጋር በተያያዘ የቅጂ መብት ላይ ያለው ችግር፣ የሙዚቃና ፊልም ቢዝነስ እንደ ከፍተኛ ገንዘብ የሚያስገኙ ዘርፎች አለመታየታቸው፣ በሙዚቃ ትምህርት ውስጥ ቴክኖሎጂ እምብዛም ጥቅም ላይ አለመዋሉ፣ ፊልም ለመስራት የሚጠቅሙ ቁሳቁሶች ላይ ከፍተኛ ቀረጥ መጣሉን ወ. ዘ. ተ እንደ ተግዳሮት አንስተዋል። የኢትዮጵያ ቱባ ባህል ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ያለው ፍላጎት በዓለም አቀፍ ገበያ መጨመሩ፣ ቴክኖሎጂን በቀላሉ ለማግኘት የመቻሉ ሁኔታ ለፊልምና ሙዚቃ ዘርፉ እንደ መልካም እድሎች ተነስተዋል።
ተግዳሮቶችን ለማለፍና እድሎችን በአግባቡ ለመጠቀም በዘርፉ ባሉ ባለሞያዎች ዘንድ ጠንካራ አብሮ የመስራት ሁኔታ ሊፈጠር እንዲሁም ሕዝብና መንግስት ዘንድ ስለፊልምና ሙዚቃ ያለው አመለካከት ሊቀየር እንዲሁም የልጆች ተሰጥኦ ገና በለጋነታቸው እንዲዳብር ሊደረግ ይገባልም ተብሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በጉባኤው ላይ ፓናሊስቶች እንዲሁም ተሳታፊዎች በሥርዓተ ትምህርቱ አገር በቀል እውቀት ያለመደገፉን ሁኔታ፣ ከአእምሯዊ መብት ጋር በተያያዘ የቅጂ መብት ላይ ያለው ችግር፣ የሙዚቃና ፊልም ቢዝነስ እንደ ከፍተኛ ገንዘብ የሚያስገኙ ዘርፎች አለመታየታቸው፣ በሙዚቃ ትምህርት ውስጥ ቴክኖሎጂ እምብዛም ጥቅም ላይ አለመዋሉ፣ ፊልም ለመስራት የሚጠቅሙ ቁሳቁሶች ላይ ከፍተኛ ቀረጥ መጣሉን ወ. ዘ. ተ እንደ ተግዳሮት አንስተዋል። የኢትዮጵያ ቱባ ባህል ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ያለው ፍላጎት በዓለም አቀፍ ገበያ መጨመሩ፣ ቴክኖሎጂን በቀላሉ ለማግኘት የመቻሉ ሁኔታ ለፊልምና ሙዚቃ ዘርፉ እንደ መልካም እድሎች ተነስተዋል።
ተግዳሮቶችን ለማለፍና እድሎችን በአግባቡ ለመጠቀም በዘርፉ ባሉ ባለሞያዎች ዘንድ ጠንካራ አብሮ የመስራት ሁኔታ ሊፈጠር እንዲሁም ሕዝብና መንግስት ዘንድ ስለፊልምና ሙዚቃ ያለው አመለካከት ሊቀየር እንዲሁም የልጆች ተሰጥኦ ገና በለጋነታቸው እንዲዳብር ሊደረግ ይገባልም ተብሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
"በኢትዮጽያ ዘመናዊ ሙዚቃ ውስጥ እጅግ ትልቅ ተፅእኖ ፈጣሪ በነበረው ስመጥሩ እና አንጋፋው ድምፃዊ (በኋላም ዘማሪ) ሙሉቀን መለሰ ኅልፈተ ሕይወት የተሰማኝን ጥልቅ ኅዘን ለመግለፅ እወዳለሁ።
ድምፃዊ ሙሉቀን መለሰ ከመንፈሳዊ ዘማሪነቱ ቀደም ሲል በሙዚቃ ህይወቱ በነበረው አጭር የማይባል ቆይታ ባበረከታቸው ዘመን ተሻጋሪ አይረሴ ስራዎቹ በብዙ ኢትዮጽያን ዘንድ ትልቅ አድናቆትና ተወዳጅነትን ያተረፈ ከመሆኑም ባሻገር በዜማና በግጥም ደራሲነት የነበረው ተሳትፎ እጅግ ከፍተኛ ነበር። በተለይም የእራሱን ስልት ይዞ በመምጣት ከ70ዎቹ አጋማሽ በኋላ በነበሩ በርካታ ድምፃዊያን ላይ ያሳደረው ተፅእኖ የጎላ ስፋራ የነበረው ከመሆኑም በላይ በእሱ ስልት ውስጥ የታነፁ አንጋፋ ዜማ ደራሲያንን እስከማፍራት የዘለቀ ድንቅ ባላሙያ ነበር።
ሙሉቀን መለሰ በሙዚቃ ሙያ ውስጥ በቆየባቸው ጊዜያትም ካበረከታቸው ተወዳጅ ዘመን ተሻጋሪ ስራዎቹ መካከል “አንቺን መሳይ ቆንጆ” ፣ “ይረገም ይህ ልቤ” ፣ “ሰውነቷ” እና ሌሎችም ከብዙ በጥቂቱ ይጠቀሳሉ።
በትላንትናው ዕለት በተሰማው ዜና ዕረፍቱም በደረሰው ኅዘን ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለሙያ አጋሮቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ በሙሉ መፅናናትን እየተመኘሁ ፤ ፈጣሪ ነፍሱን በአጸደ ገነት እንዲያኖርልን ከልብ እመኛለሁ።"
ቴዎድሮስ ካሳሁን
(ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ድምፃዊ ሙሉቀን መለሰ ከመንፈሳዊ ዘማሪነቱ ቀደም ሲል በሙዚቃ ህይወቱ በነበረው አጭር የማይባል ቆይታ ባበረከታቸው ዘመን ተሻጋሪ አይረሴ ስራዎቹ በብዙ ኢትዮጽያን ዘንድ ትልቅ አድናቆትና ተወዳጅነትን ያተረፈ ከመሆኑም ባሻገር በዜማና በግጥም ደራሲነት የነበረው ተሳትፎ እጅግ ከፍተኛ ነበር። በተለይም የእራሱን ስልት ይዞ በመምጣት ከ70ዎቹ አጋማሽ በኋላ በነበሩ በርካታ ድምፃዊያን ላይ ያሳደረው ተፅእኖ የጎላ ስፋራ የነበረው ከመሆኑም በላይ በእሱ ስልት ውስጥ የታነፁ አንጋፋ ዜማ ደራሲያንን እስከማፍራት የዘለቀ ድንቅ ባላሙያ ነበር።
ሙሉቀን መለሰ በሙዚቃ ሙያ ውስጥ በቆየባቸው ጊዜያትም ካበረከታቸው ተወዳጅ ዘመን ተሻጋሪ ስራዎቹ መካከል “አንቺን መሳይ ቆንጆ” ፣ “ይረገም ይህ ልቤ” ፣ “ሰውነቷ” እና ሌሎችም ከብዙ በጥቂቱ ይጠቀሳሉ።
በትላንትናው ዕለት በተሰማው ዜና ዕረፍቱም በደረሰው ኅዘን ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለሙያ አጋሮቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ በሙሉ መፅናናትን እየተመኘሁ ፤ ፈጣሪ ነፍሱን በአጸደ ገነት እንዲያኖርልን ከልብ እመኛለሁ።"
ቴዎድሮስ ካሳሁን
(ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በቅርቡ የሙዚቃ ኮንሰርት ታዘጋጃለች የተባለችው ኢትዮጵያዊቷ ሮቦት
በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ የሚገኘው የስታርት አፕ ኤግዚብሽን፤ የትውልዱን የማድረግ አቅም የሚያዩበት፣ ቴክኖሎጂ ከደረሰበት ስፍራ የሚቀመጡበት ነገን የሚናፍቁበት ድንቅ ስራዎች የሚታዩበት ሆኗል።
ለዚህም አንዷ ማሳያ ደስታ ናት። ደስታ ሮቦት ናት። ኢትዮጵያዊ እጆች የነኳት ሀገራዊ እውቀት የፈሰሰባት ኢትዮጵያዊት ሮቦት ፡፡ ሮቦቷ ዛሬ ለህዝብ እይታ ይፋ ስትሆን ራሷን መድረክ ላይ ቀርባ ያስተዋወቀችው ራሷው ነች። በአማርኛ። ስሟን ከማስተዋወቅ አንስቶ ዓላማውንም ገልፃለች።
በዚህም ፈጠራዋ የአርቴፊሻል ቴክኖሎጂ የደረሰበትን ደረጃ ለማሳየት እንደሚረዳና የነገው ትውልድ ተረካቢ ህፃናት ለሚሰሩት ለፈጠራ ስራዎችን አጋዥ እንደሚሆን ገልፃለች።
ደስታ መድረክ ላይ ቀርባ ራሷን ከማስተዋወቋ በተጨማሪ ትናደዳለች፣ ትስቃለች፣ ትቆጣለች እንዲሁም ሌሎች የፊት ገፅታዎችን ታሳያለች።
በዋነኝነት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የበለፀገችው ሮቦቷ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ራይድ፣ አየር መንገድ እና ሌሎች አካላት ተሳትፈውበታል። ሮቦቷ በ5G ኢንተርኔት የምትሰራም መሆኗ ተነግሯል።
ደስታ በቀጣይ ከሙላቱ አስታጥቄ ጋር በመሆን የሙዚቃ ዝግጅት ኮንሰርት ለማዘጋጀት እየተንቀሳቀሰች ሲሆን ከዚህ ባሻገር ሌሎች ቀጣይ ተግባራትም ይኖሯታል ተብሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ የሚገኘው የስታርት አፕ ኤግዚብሽን፤ የትውልዱን የማድረግ አቅም የሚያዩበት፣ ቴክኖሎጂ ከደረሰበት ስፍራ የሚቀመጡበት ነገን የሚናፍቁበት ድንቅ ስራዎች የሚታዩበት ሆኗል።
ለዚህም አንዷ ማሳያ ደስታ ናት። ደስታ ሮቦት ናት። ኢትዮጵያዊ እጆች የነኳት ሀገራዊ እውቀት የፈሰሰባት ኢትዮጵያዊት ሮቦት ፡፡ ሮቦቷ ዛሬ ለህዝብ እይታ ይፋ ስትሆን ራሷን መድረክ ላይ ቀርባ ያስተዋወቀችው ራሷው ነች። በአማርኛ። ስሟን ከማስተዋወቅ አንስቶ ዓላማውንም ገልፃለች።
በዚህም ፈጠራዋ የአርቴፊሻል ቴክኖሎጂ የደረሰበትን ደረጃ ለማሳየት እንደሚረዳና የነገው ትውልድ ተረካቢ ህፃናት ለሚሰሩት ለፈጠራ ስራዎችን አጋዥ እንደሚሆን ገልፃለች።
ደስታ መድረክ ላይ ቀርባ ራሷን ከማስተዋወቋ በተጨማሪ ትናደዳለች፣ ትስቃለች፣ ትቆጣለች እንዲሁም ሌሎች የፊት ገፅታዎችን ታሳያለች።
በዋነኝነት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የበለፀገችው ሮቦቷ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ራይድ፣ አየር መንገድ እና ሌሎች አካላት ተሳትፈውበታል። ሮቦቷ በ5G ኢንተርኔት የምትሰራም መሆኗ ተነግሯል።
ደስታ በቀጣይ ከሙላቱ አስታጥቄ ጋር በመሆን የሙዚቃ ዝግጅት ኮንሰርት ለማዘጋጀት እየተንቀሳቀሰች ሲሆን ከዚህ ባሻገር ሌሎች ቀጣይ ተግባራትም ይኖሯታል ተብሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች EID Mubarak.
ዒድ ሙባረክ #eid #family #gathering #muslim #eidmubarak
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ዒድ ሙባረክ #eid #family #gathering #muslim #eidmubarak
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
👍2
የአንጋፋው ድምፃዊ የሙሉቀን መለሰን ሞት አስመልክቶ የተለያዩ አርቲስቶች የሃዘን መልእክታቸውን እያስተላለፉ ይገኛሉ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በአምላክ ቢያድግልኝ የ4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድርን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምጻዊ በአምላክ ቢያድግልኝ የ4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር አሸናፊ ሆኗል፡፡
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የድምጻውያን ውድድር ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
በፍጻሜ ውድድሩም በአምላክ ቢያድግልኝ፣ ትዕግስት አስማረ፣ ሄኖክ ብርሃኑ እና ሃብታሙ ይሄነው የተዘጋጁበትን ሥራ በማቅረብ ብርቱ ፉክክር አድርገዋል፡፡
በዚህም በአምላክ ቢያድግልኝ ውድድሩን በአንደኝነት በማጠናቀቅ የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡
እንዲሁም ፣ ሃብታሙ ይሄነው 2ኛ፣ ሄኖክ ብርሃኑ 3ኛ እና ትዕግስት አስማረ ደግሞ 4ኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቅቀዋል፡፡
በዚህ መሰረትም 2ኛ ለወጣው ሃብታሙ ይሄነው 1ሚሊየን ብር ፣ 3ኛ ሆኖ ላጠናቀቀው ሄኖክ ብርሃኑ 500 ሺህ ብር እና 4ኛ ለወጣችው ትዕግስት አስማረ 300 ሺህ ብር ተሸልመዋል፡፡
በአጠቃላይ ለ4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍጻሜ ውድድር የ3 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ሽልማት ተበርክቷል፡፡
በሌላ በኩል ለግጥም እና ዜማ ደራሲ ለሆኑት ጸጋዬ ደቦጭ ደግሞ በዘርፉ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የ200 ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል፡፡
በመላኩ ገድፍ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምጻዊ በአምላክ ቢያድግልኝ የ4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር አሸናፊ ሆኗል፡፡
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የድምጻውያን ውድድር ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
በፍጻሜ ውድድሩም በአምላክ ቢያድግልኝ፣ ትዕግስት አስማረ፣ ሄኖክ ብርሃኑ እና ሃብታሙ ይሄነው የተዘጋጁበትን ሥራ በማቅረብ ብርቱ ፉክክር አድርገዋል፡፡
በዚህም በአምላክ ቢያድግልኝ ውድድሩን በአንደኝነት በማጠናቀቅ የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡
እንዲሁም ፣ ሃብታሙ ይሄነው 2ኛ፣ ሄኖክ ብርሃኑ 3ኛ እና ትዕግስት አስማረ ደግሞ 4ኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቅቀዋል፡፡
በዚህ መሰረትም 2ኛ ለወጣው ሃብታሙ ይሄነው 1ሚሊየን ብር ፣ 3ኛ ሆኖ ላጠናቀቀው ሄኖክ ብርሃኑ 500 ሺህ ብር እና 4ኛ ለወጣችው ትዕግስት አስማረ 300 ሺህ ብር ተሸልመዋል፡፡
በአጠቃላይ ለ4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍጻሜ ውድድር የ3 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ሽልማት ተበርክቷል፡፡
በሌላ በኩል ለግጥም እና ዜማ ደራሲ ለሆኑት ጸጋዬ ደቦጭ ደግሞ በዘርፉ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የ200 ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል፡፡
በመላኩ ገድፍ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
👍1