ዘቢባ ግርማ ለግንቦት 1 ቀጠሮ ሰጥታለች ።
ከ5.7 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሆነበት የዘቢባ ግርማ "እንደምንም" የሙዚቃ አልበም መውጫው ቀን ይፋ ሆኗል!
ይህ "እንደምንም የተሰኘው አልበም በግጥም ይልማ ገብረአብ፣ ሞገስ ተካ፣ አለምጸሀይ ወዳጆ፣ መስለ ጌታሁን፣ ናትናኤል ግርማቸው፣ ወንደሰን ይሁብ፣ ፍሬዘር አበበወርቅ፣ እልፍአግድ እምሻው፤ ኒና ግርማ፤ ገዳ ሀምዳ በግጥም የተሳተፉ ሲሆን
በዜማ ደግሞ አበበ ብርሃኔ ፣ ሞገስ ተካ፣ ኢንጅነር ፋንታ ወጨፎ፣ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ)፤ አንተነህ ወራሽ፣ ምህረትአብ ደስታ፤ ካሙዙ ካሳ፣ ዳንኤል ዘውዱ (ዳኒ ቀዮ)፣ አብዲ ያሲን
በመዚቃ ቅንብር አቤል ጳውሎስ፣ ታምሩ አማረ፣ ሸካሙዙ ካሳ፣ ፋኑ ጊዳቦ፣ አዲስ ፍቃዱ ማስተሪንግ ክሩቤል ተስፋዬ ተሳትፈውበታል፡፡
"እንደምንም" የተሰኘው አልበም የፊታችን አርብ ግንቦት አንድ በዘቢባ ግርማ ዩቲዩብ ቻናል እና በሁሉም አለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ይገኛል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #zebibagirma
ከ5.7 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሆነበት የዘቢባ ግርማ "እንደምንም" የሙዚቃ አልበም መውጫው ቀን ይፋ ሆኗል!
ይህ "እንደምንም የተሰኘው አልበም በግጥም ይልማ ገብረአብ፣ ሞገስ ተካ፣ አለምጸሀይ ወዳጆ፣ መስለ ጌታሁን፣ ናትናኤል ግርማቸው፣ ወንደሰን ይሁብ፣ ፍሬዘር አበበወርቅ፣ እልፍአግድ እምሻው፤ ኒና ግርማ፤ ገዳ ሀምዳ በግጥም የተሳተፉ ሲሆን
በዜማ ደግሞ አበበ ብርሃኔ ፣ ሞገስ ተካ፣ ኢንጅነር ፋንታ ወጨፎ፣ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ)፤ አንተነህ ወራሽ፣ ምህረትአብ ደስታ፤ ካሙዙ ካሳ፣ ዳንኤል ዘውዱ (ዳኒ ቀዮ)፣ አብዲ ያሲን
በመዚቃ ቅንብር አቤል ጳውሎስ፣ ታምሩ አማረ፣ ሸካሙዙ ካሳ፣ ፋኑ ጊዳቦ፣ አዲስ ፍቃዱ ማስተሪንግ ክሩቤል ተስፋዬ ተሳትፈውበታል፡፡
"እንደምንም" የተሰኘው አልበም የፊታችን አርብ ግንቦት አንድ በዘቢባ ግርማ ዩቲዩብ ቻናል እና በሁሉም አለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ይገኛል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #zebibagirma