በሽርጉድ ኮንሰርት ላይ ያለፈው ቅዳሜ ዝግጅታቸውን ያቀረቡት አርቲስቶቹ ስንት እንደተከፈላቸው ታወቀ።
ሶስት የሙዚቃ ትውልዶችን በአንድ የሙዚቃ ዝግጅት ላይ ያገናኘው ሽርጉድ ኮንሰርት ያለፈው ቅዳሜ እለት በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄዱ ይታወቃል። በዝግጅቱም ላይ በርከት ያሉ ታዳሚዎች የተገኙም ሲሆን ድምፃዊያኖችም በአሪፍ የመድረክ አቀራረብ ገነው ታይተዋል።
በሙዚቃ ዝግጅቱ ላይ አርቲስቶቹ ስራየውን ለማቅረብ ከሽርጉድ ኢንተርቴይመንት ጋር የተፈራረሙ ሲሆን ዋልያ ኢንተርቴይመንት ከአንዳንድ የውስጥ ታማኝ ምንጮች እንዳጣራው ኤፍሬም ታምሩ በዝግጅቱ ላይ 10 ስራዎችን እንዲያቀርብ ለሱም 3 ሚሊዮን ብር ሊከፈለው ጎሳዬ ተስፋዬ እና አለማየሁ ሂርጶም የተለያዩ የሙዚቃ ስራቸውን ሊያቀርቡ ለእነሱም ለእያንዳንዳቸው 3 ሚሊዮን ብር ሊከፈላቸው ተስማምተው እንደነበር ዋልያ ኢንተርቴይመንት መረጃ ደርሶታል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #shirgoodconcert #ephremtamru #gossayetesfaye #alemayehuhirpo
ሶስት የሙዚቃ ትውልዶችን በአንድ የሙዚቃ ዝግጅት ላይ ያገናኘው ሽርጉድ ኮንሰርት ያለፈው ቅዳሜ እለት በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄዱ ይታወቃል። በዝግጅቱም ላይ በርከት ያሉ ታዳሚዎች የተገኙም ሲሆን ድምፃዊያኖችም በአሪፍ የመድረክ አቀራረብ ገነው ታይተዋል።
በሙዚቃ ዝግጅቱ ላይ አርቲስቶቹ ስራየውን ለማቅረብ ከሽርጉድ ኢንተርቴይመንት ጋር የተፈራረሙ ሲሆን ዋልያ ኢንተርቴይመንት ከአንዳንድ የውስጥ ታማኝ ምንጮች እንዳጣራው ኤፍሬም ታምሩ በዝግጅቱ ላይ 10 ስራዎችን እንዲያቀርብ ለሱም 3 ሚሊዮን ብር ሊከፈለው ጎሳዬ ተስፋዬ እና አለማየሁ ሂርጶም የተለያዩ የሙዚቃ ስራቸውን ሊያቀርቡ ለእነሱም ለእያንዳንዳቸው 3 ሚሊዮን ብር ሊከፈላቸው ተስማምተው እንደነበር ዋልያ ኢንተርቴይመንት መረጃ ደርሶታል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #shirgoodconcert #ephremtamru #gossayetesfaye #alemayehuhirpo