8ኛው የኦዳ አዋርድ በፊንፊኔ ሸራተን ሆቴል ትናንት ተካሄደ።
የጉቱ አበራ 'Gaaffii Koo'' የተሰኘው አልበም የ2016 የአመቱ ምርጥ አልበም በመባል ተመርጧል።
አንዱአለም ጎሳ በምርጥ የሙዚቃ ቪዲዮ እና በምርጥ ነጠላ ዘርፍ “Bilillee” በተሰኘው ዘፈኑ ሁለት ሽልማቶችን አግኝቷል።
የ2016 የአመቱ ምርጥ የቡድንና ጥንድ ዘፈን አደም መሀመድ መሃመድ እና ጫልቱ ቡቶ “Gadaa Malee” በተሰኘው ዘፈን ተሸልመዋል።
በየአመቱ ተወዳጅ ዘፈን ዘርፍ ዮሳን ጌታሁን “ባላ ጊዜ” በተሰኘ ዘፈን አሸናፊ ሆኗል።
ምርጥ የሴት ዘፋኝ በመባል ለምለም ሃይለሚካኤል፣ ምርጥ አዲስ ዘፋኝ በመባል ደግሞ አሳንቲ አስቹ አሸናፊ ሆነዋል።
በምርጥ ዘመናዊ ዘፈን ደግሞ C Boy “አጀብ” በተሰኘ ዘፈን አሸንፏል።
ምርጥ ልበወለድ በመባል የጂኔኑስ ደጀኔ “Gungummii Eelaa” የሰኘ ልበወለድ አሸንፊ ሲሆን፤ በምርጥ የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ደግሞ የገመቹ ተሊላ “Miilas Miilaanis” መፅሐፍ አሸናፊ ሆኗል።
አርቲስት እልፍነሽ ቀኖን ጨምሮ ሶስት አርቲስቶች የኤድሜ ልክ ሽልማት ተሸልመዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በኦዳ አዋርድ ለ8 የምስራቅ አፍሪካ አርቲስቶች ሽልማት ተበርክቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #odaaward
የጉቱ አበራ 'Gaaffii Koo'' የተሰኘው አልበም የ2016 የአመቱ ምርጥ አልበም በመባል ተመርጧል።
አንዱአለም ጎሳ በምርጥ የሙዚቃ ቪዲዮ እና በምርጥ ነጠላ ዘርፍ “Bilillee” በተሰኘው ዘፈኑ ሁለት ሽልማቶችን አግኝቷል።
የ2016 የአመቱ ምርጥ የቡድንና ጥንድ ዘፈን አደም መሀመድ መሃመድ እና ጫልቱ ቡቶ “Gadaa Malee” በተሰኘው ዘፈን ተሸልመዋል።
በየአመቱ ተወዳጅ ዘፈን ዘርፍ ዮሳን ጌታሁን “ባላ ጊዜ” በተሰኘ ዘፈን አሸናፊ ሆኗል።
ምርጥ የሴት ዘፋኝ በመባል ለምለም ሃይለሚካኤል፣ ምርጥ አዲስ ዘፋኝ በመባል ደግሞ አሳንቲ አስቹ አሸናፊ ሆነዋል።
በምርጥ ዘመናዊ ዘፈን ደግሞ C Boy “አጀብ” በተሰኘ ዘፈን አሸንፏል።
ምርጥ ልበወለድ በመባል የጂኔኑስ ደጀኔ “Gungummii Eelaa” የሰኘ ልበወለድ አሸንፊ ሲሆን፤ በምርጥ የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ደግሞ የገመቹ ተሊላ “Miilas Miilaanis” መፅሐፍ አሸናፊ ሆኗል።
አርቲስት እልፍነሽ ቀኖን ጨምሮ ሶስት አርቲስቶች የኤድሜ ልክ ሽልማት ተሸልመዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በኦዳ አዋርድ ለ8 የምስራቅ አፍሪካ አርቲስቶች ሽልማት ተበርክቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #odaaward