ቄድሮን • qedron
447 subscribers
264 photos
32 videos
3 files
498 links
ተሽከርካሪ፡በስልክ፡መከታተያ፡እና፡መቆጣጠሪያ።
Tracking and security for your vehicles.
Download Telegram
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#አዲስ_አበባ

አዲስ አበባ ውስጥ የቀጠለው ዝርፊያና ጥቃት !

ከሰሞኑን የኤሌክትሮኒክ ትራንስፖርት የሚሰጡ ወገኖች ላይ እየደረሰ ስላለው ወንጀል መረጃ መለዋወጣችን አይዘነጋም።

ጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠው ማመልከታችንም የሚታወስ ነው።

ለማስታወስ ፦

👉 አንድ የቤተሰባችን አባል ራሱንና ቤተሰቡን ለማስተዳደር የሚሰራበትን መኪና ዘራፊዎች በስለት አስፈራርተውት እንደዘረፉት : t.me/tikvahethiopia/71682?single

👉 ባለፈው አርብ ምሽት አንድ ወንድማችን ከፍየል ቤት ወደ 22 ከመገድ ላይ ሰው ጭኖ አውራሪስ አካባቢ ሲደርስ አንገቱን አንቀው እራሱን እንዲስት በማድረግ ከመኪናው አሰወጥተው በመወርወር መኪናውን ይዘው መሰወራቸውን አሳውቀን ነበር : t.me/tikvahethiopia/72020?single

የአሁኑ ግን ከዝርፈያም ባለፈ የሰው ህይወት የተቀጠፈበት ነው።

ከላይ በፎቶ የምትመለከቱ ሳላዲን ሐሰን ይባላል።

የምትመለከቷት መኪናም የእሱ ነበረች።

ትናንት ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ እጅግ በጣም አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ተገድሎ መኪናው ተዘርፏል።

ሳላዲን የራሱን እና የቤተሰቦቹን ኑሮ ለማሻሻል ሲል ይተዳደርበት በነበረው የመኪና እጥበት ስራ ከሚያገኘው ገቢ በመቆጠብ ነው መኪናዋን ገዝቷት የነበረው።

ሳላዲን በጩቤ ተወግቶ ተገድሎ መኪናው ከመዘረፉ በፊት የመጨረሻ አገልግሎት ለመስጠት የተደወለበት አካባቢ ገርጂ 24 ልዩ ቦታ ኤርትራ ቆንጽላ ጽ/ቤት አካባቢ መሆኑን የሚሰራበት ድርጅት እንደነገራቸው ጓደኞቹ ገልፀዋል።

ቤተሰቦቹ ከባድ በሆነ መሪር ሀዘን ውስጥ የሚገኙ ሲሆን ጓደኞቹም በተፈጠረው ሁኔታ እጅግ መደናገጣቸውንና ከባድ ሀዘን ውስጥ እንዳሉ ነግረውናል።

ለበለጠ መረጃ፦ 0944322244 (አብዲ ሰይድ) ፤ 0967803785 (ካሊድ አብዱልቃድር)

@tikvahethiopia
👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መተግበሪያውን ፡ አውርደው ፡ ይሞክሩ ።

አድራሻ፥
ዲዋይ፡ህንፃ፤7ኛ፡ፎቅ፤ቁ701
መስቀል፡ፍላወር፥ናዝራ፡ሆቴል፡አጠገብ።
tether.qamarica.com
+251911702254
👍2
ዘወትር ፡ ሰኞ ፡ ከምሽቱ ፡ 12፡00 ፡ ጀምሮ ፡ የፌስቡክ ፡ ቀጥታ ፡ ጥያቄና ፡ መልስ ፡ ስርጭት ፡ ይቀላቀሉ።

https://fb.me/e/1P854eQ6n
👍4
አስተያየት ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ።
🌻🌻🌻🌻🌻

መልካም አዲስ ዓመት!
Ayyaana Qaammee Garii!
Sannad Wacan!
ርሑስ ሓድሽ ዓመት!
Happy New year!

🌻🌻2015🌻🌻
👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መኪናችሁን እንዴት ከስርቆት መከላከል ይቻላል

መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth

አድራሻ ፦ ዲዋይ ህንፃ ፤ 7ኛ ፎቅ ፤ ቁ701
መስቀል ፍላወር ፤ ናዝራ ሆቴል አጠገብ።

ስልክ፦ 0911702254
https://t.me/qedron
https://tiktok.com/qedron
https://twitter.com/qedronPLC
https://www.facebook.com/qedron
👍2
app-prod-release.apk
16.3 MB
መተግበሪያውን ቀጥታ ያውርዱ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth

አድራሻ ፦ ዲዋይ ህንፃ ፤ 7ኛ ፎቅ ፤ ቁ701
መስቀል ፍላወር ፤ ናዝራ ሆቴል አጠገብ።

ስልክ፦ 0911702254

tiktok ላይ ይከተሉን
https://tiktok.com/@tethereth

telegram ላይ ያግኙን
https://t.me/tethereth

twitter ላይ ይከተሉን
https://twitter.com/tethereth

Facebook ላይ ይከተሉን
https://www.facebook.com/tethereth
👍1
የመተግበሪያ ዝመና
• የማደስ ቁልፍ ታክሏል።
• ለእያንዳንዱ ቀን የተለያዩ ቀለሞች ታክለዋል።
• የዘገየ ሲግናል የተሽከርካሪ ምልክት ታክሏል።
• የእይታ አገልግሎት ተስተካክሏል።
• መልሶ ማጫወት ተሰናክሏል።
• የመጫኛ ጊዜ ተሻሽሏል።
እና ሌሎች ጥቃቅን ለውጦች።
👍2
Forwarded from ቄድሮን • qedron
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መተግበሪያውን ፡ አውርደው ፡ ይሞክሩ ።

አድራሻ፥
ዲዋይ፡ህንፃ፤7ኛ፡ፎቅ፤ቁ701
መስቀል፡ፍላወር፥ናዝራ፡ሆቴል፡አጠገብ።
tether.qamarica.com
+251911702254
Forwarded from ቄድሮን • qedron (ቢኒያም ኪሮስ)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መኪናችሁን እንዴት ከስርቆት መከላከል ይቻላል

መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth

አድራሻ ፦ ዲዋይ ህንፃ ፤ 7ኛ ፎቅ ፤ ቁ701
መስቀል ፍላወር ፤ ናዝራ ሆቴል አጠገብ።

ስልክ፦ 0911702254
https://t.me/tethereth
https://twitter.com/tethereth
https://www.facebook.com/tethereth
👍2
app-prod-release.apk
16.7 MB
መተግበሪያውን ቀጥታ ያውርዱ።
አስተያየት ለመስጠት ወይም ለጥያቄ ከስር ያለውን ይጫኑ።
የአፋልጉኝ ጥሪ ሼር በማድረግ ይተባበሩን

የሰሌዳ ቁጥር -ኮድ 3 አአ -B 03220 የሆነ ዲፎርዲ መኪና ባለቤትነቱ የአቶ መለስ ኪዳነ ማርያም ነው። ታህሳስ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ለሊት በግምት 7:00 ሰዓት አካባቢ ላፍቶ ሚካኤል፣ ከመለስ ጋራዥ ተሰርቆብናል፡፡

በወቅቱ በጥበቃ ሥራ ላይ ከነበሩት አንዱ የእጅ ስልኩ አይሰራም። ተመልሶም ለሥራ አልመጣም።

ከመለስ ጋራዥ የመኪናዋን ስርቆት ከሌቦች ለማስጣል ተጫጩኸው የነበረ ቢሆንም ሙከራው አልተሰካም ።

ጉዳዩን - ለላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ አመልክተናል፡፡

ይደውሉልን

+ 251-930 -098803
መለስ ኪ/ማርያም
👍1
Forwarded from ቄድሮን • qedron (ቢኒያም ኪሮስ)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth

አድራሻ ፦ ዲዋይ ህንፃ ፤ 7ኛ ፎቅ ፤ ቁ701
መስቀል ፍላወር ፤ ናዝራ ሆቴል አጠገብ።

ስልክ፦ 0911702254

tiktok ላይ ይከተሉን
https://tiktok.com/@tethereth

telegram ላይ ያግኙን
https://t.me/tethereth

twitter ላይ ይከተሉን
https://twitter.com/tethereth

Facebook ላይ ይከተሉን
https://www.facebook.com/tethereth
2👍1
Forwarded from ቄድሮን • qedron (ቢኒያም ኪሮስ)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መኪናችሁን እንዴት ከስርቆት መከላከል ይቻላል

መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth

አድራሻ ፦ ዲዋይ ህንፃ ፤ 7ኛ ፎቅ ፤ ቁ701
መስቀል ፍላወር ፤ ናዝራ ሆቴል አጠገብ።

ስልክ፦ 0911702254
https://t.me/tethereth
https://twitter.com/tethereth
https://www.facebook.com/tethereth
👍1
የስራ መኪናዬን አፋልጉኝ 🤲 ሼር በማድረግ ይተባበሩን።

#Ethiopia | ትላንት እለተ ሐሙስ 28 -07- 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 3:30 ላይ ገላን ኮንዶሚኒየም አካባቢ ሁለት የፀጥታ አስከባሪ ደንብ ልብስ የለበሱ እና አንድ ሲቪል ልብስ የለበሰ ሦስት ሰዎች ለፉተሻ በሚመሰል መልኩ አስቆሙኝ ።

በር ከፍተው በመግባት ፤ ስለት በማውጣት አስፈራሩኝ ።

በመቀጠል ከኋላ አንገቴን በገመድ አነቁኝ ።

መኪናዬን ሲቪል የለበሰው እያሽከረከረ ወደ ዩኔሳን ጋር በማዞር ገላን እስር ቤቱ ፊለፊት ባለው ፒስታ መንገድ ይዘውኝ ገቡ ።

ዉስጥ ባለው እሾክማ አካባቢ ስፍራ ሲደርሱ አፌን አፍነው ፤ እጄን እና እግሬን በማሰር መሬት ላይ ወረወሩኝ ።

በመቀጠል የራይድ አገልግሎት የምሰጥባትን የስራ መኪናዬ የሆነቺው ሱዚኪ ዲዛየር ፤ የቀለም አይነት -አይጥማ ፤ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 -B50994 አዲስ አበባ የሆነቺውን ተሽከርካሪን ይዘዋት ተሰውሩ ።

እናም ወገኖቼ ሆይ አፋልጉኝ ።

ማንኛውንም መረጃ ያላችሁ በሚከተሉት የስልክ ቁጥሮች ደውሉልኝ ። አመሰግናለሁ 🙏

👉 0919096819 - ፋሲል በየነ

👉 0913611627 - ብሩክ አቦነህ

👉 0910326269 - ቤዛዊት አባተ

👉 0929098465 - ሙሉቀ በየነ
👍1