ቄድሮን • qedron
447 subscribers
264 photos
32 videos
3 files
497 links
ተሽከርካሪ፡በስልክ፡መከታተያ፡እና፡መቆጣጠሪያ።
Tracking and security for your vehicles.
Download Telegram
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66b5be741ab8285b9d2ee1a2

WOODS
- Published by National Intelligence and Security Service

💵 ፕሮፎርማ Fri Aug 9th, 2024 - Fri Aug 9th, 2024

ምንጭ
የካ አባዶ መስቀለኛ የደረሰ አደጋ ነው ጎበዝ እንዴት ነው 3ቱ መኪና ተደራርቦ የገባው ቅድሚያ መስጠት ይልመድብን አደለም ከተማ ከከተማ ውጭ ቅድሚያ ለሚገባው ቅድሚያ በመስጠት አደጋን ማስቀረት ይቻላል እናስተውል ::

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66b70ff71ab8285b9d2ee4e5

ምድብ 5: ለግብርና የዳልጋ ከብት ስጋ፤ የደረት እና ጎዲን አጥንት ብቻ የተቀላቀለበት ግዢ
- Published by Hawassa University

💵 70,000 ETB Mon Aug 19th, 2024 - Wed Aug 7th, 2024

ምንጭ
120 ሹፌር ይፈለጋል!

እስኪ መረጃውን ለስራ ፈላጊ

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66b9cf141ab8285b9d2ee72b

purchase requisition of hotel serves at Hawasa
- Published by Ministry of Industry

💵 ፕሮፎርማ Mon Aug 12th, 2024 - Mon Aug 12th, 2024

ምንጭ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Drone : በቻይና ግዙፍ የተባለ ለሲቪል አገልግሎት የሚውል / የጭነት አገልግሎት የሚሰጥ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ተሰርቶ የሙከራ በረራ መደረጉ ተሰምቷል።

ባለመንታ ሞተር የሆነው እና 2 ሜትሪክ ቶን መሸከም ይችላል የተባለው ይህ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ትላንት ነው  ሙከራ ያደረገው።

በሙከራ በረራው ድሮኑ ለ20 ደቂቃ በደቡብ ምዕራብ ሲቹዋን ግዛት መጓዙም ተነግሯል።

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66bb2ea61ab8285b9d2ee9d3

Procurement of Gold medal (የወርቅ ኒሻን ባለ 24 ካራት)
- Published by Ministry of Culture & Sport

💵 ፕሮፎርማ Wed Aug 14th, 2024 - Tue Aug 13th, 2024

ምንጭ
መኪና ታሽከረክራለህ ?
እንግዲያውስ አንድ ነገር ላስታውስህ
በተለይ ፍጥነትህን ቀንሰህ ረጋ ብለህ መነዳት የምትቸገር ከሆነ
ለደቂቃ አይደለም ለሰከንድ ትኩረትህን ከመንዳት እቅስቃሴህ ላይ አትንቀል፡፡
የመኪናህ ፍጥነት በትንሹ በሰዓት 80 ኪሎ ሜትር እየተነዳ ከሆነ ድንገት በሚያጋጥም ችግር ፍሬን ለመያዝ ብትሞከር አስከ 25 ሜትር ልትንሸራተት ትችላለህ፡፡ በክረምት በጎማውና በአስፓልቱ መካከል ያለው ፍሪክሽን የመቀነስ ዕድሉ ከፍተኛ ነው፡፡ ይህ ሲሆን ደግሞ አስብ ምን ያህል ሊሆን እንደሚችል ?

እንደሚታወቀው የኛ የማሽከርከር ልምምድ ርቀትን ጠብቆ መንዳት ሳይሆን በተገኘው ክፍት መንገድ እየተሽሎኮሎኩ
ቀድሞ ለመሄድ የሚደረግ ሩጫ በመሆኑ በድንገት ለሚከሰት ግጭት አደጋ ተጋላጭነቱ ከፍተኛ ነው፡፡ ስለዚህ ጎበዝ ጠንቀቅ ብሎ ማሽከርከር ከብዙ ነገር ያድናል፡፡

· ከሁሉም በላይ ውድ የሆነውን የሰው ልጅ ህይወት ይታደጋል
· በንብረት ላይ ከሚደርስ ውድመት ይጠብቃል
· በተፈጠረው አዳጋ ምክኒያት የመንገድ መዘጋጋት እና የተራፊክ መጨናነቅ ይፈጥራል
· አላስፈላጊ የሆነ የጊዜ መባከን ፈጥራል ወ.ዘ.ተ
ጠንቀቅ እንበል !!!

ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ መልዕክት

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66bc64091ab8285b9d2eec53

ግቢ ውበት እንክብካቤ አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች ግዥ 2
- Published by Adama Science and Technology University

💵 xx,xxx.xx ETB Thu Aug 15th, 2024 - Wed Aug 14th, 2024

ምንጭ
የዓለም ጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣን በሽታ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆኑን አወጀ

#Ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት በተለያዩ አፍሪካ ሀገራት እየተስፋፋ ያለውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታን ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ሲል አውጇል፡፡

ቫይረሱ በኮንጎ እና በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እየተስፋፋና ህጻናትና ጎልማሶች በበሽታው እየተያዙ መሆኑም ተሰምቷል፡፡

በአህጉሪቱ ያለው የክትባት መጠን ጥቂት እንደሆነ የዘገበው አፍሪካ ኒውስ ነው።

በዚህ ሣምንት የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከላት (ሲዲሲ አፍሪካ) የዝንጀሮ ፈንጣጣ የህዝብ ጤና ድንገተኛ አደጋ መሆኑንና ከ14 ሺህ በላይ ሰዎች ሲያዙ፤ 524 ሰዎች በዚሁ ምክንያት መሞታቸውን በመግለጽ ዓለም አቀፍ ድጋፍ መጠየቁ ይታወሳል።

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም፥ በሽታው ሁሉንም ሊያሳስብ እንደሚገባ ጠቅሰው፤ ከአፍሪካ አልፎም የበለጠ የመስፋፋት እድሉ በጣም

ሲዲሲ አፍሪካ በፈረንጆቹ 2024 በ13 ሀገራት ውስጥ በሽታው መከሰቱን ገልጾ፥ ቀደም ካለው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በበሽታው የተያዙ ሰዎች 160 በመቶ መጨመሩን አስታውቋል።

በበሽታው ምክንያት የሚከሰተው ሞት ደግሞ በ19 በመቶ ከፍ ማለቱም ነው የተገለጸው።

የዝንጀሮ ፈንጣጣ የአደጋ ጊዜ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲሚ ኦርጋና እንዳሉት፥ ቀደም ሲል በሽታው ባልነበረባቸው ሀገራት እንደ ዩጋንዳ፣ ርዋንዳ፣ ብሩንዲ እና ኬንያ ባሉ ሀገራት

በፈረንጆቹ 2022 በሽታው ሲከሰት ከ70 በላይ ሀገራትን ሲያጠቃ ከ1 በመቶ ያነሱ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን ዘገባው አስታውሷል።

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66bdfbd71ab8285b9d2ef369

”የትርክት እዳና በረከት” መፅሐፍ RFQ 07/17
- Published by Information Network Security Administration

💵 xx,xxx.xx ETB Tue Aug 20th, 2024 - Thu Aug 15th, 2024

ምንጭ
አድማ ማድረግ ክልክል ነው‼️

🎯የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር ጅቡቲ ቅርንጫፍ በጅቡቲ ሀገር ክልል ውስጥ የስራ ማቆም አድማ ማድረግ ክልክል መሆኑን የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች እወቁልኝ ብሏል።

የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች በበኩላቸው በየመንገዱ የሹፌሮች መገደል፣መታገት፣መንገድ በመዝጋት ለእንግልት መዳረግ፣ ወደብ ላይ የጭነት መዘግየትን እና ሌሎች መስተካከል ያለባቸው ጉዳዮችን በተደጋጋሚ ቅሬታ እያቀረቡ ይገኛሉ።

🎯በሌላ በኩል በጎጃም መስመር የትራንስፖርት እንቅስቃሴ መስተጎጎሉን ተከትሎ መኪኖች ባሉበት ለመቆም ተገደዋል(ምስል ሁለት)።

🎯በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ መስመር ግንት መግቢያ አካባቢ ከሶስት ቀን በፊት 5 የሚደርሱ ሹፌር እና ረዳቶች በታጣቂዎች ተገድለዋል።
Driving in Ethiopia

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66bf23281ab8285b9d2ef643

PR/LM/01/2017
- Published by Artificial Intelligence Institute

💵 xx,xxx.xx ETB Fri Aug 16th, 2024 - Fri Aug 16th, 2024

ምንጭ
የጭነት አቅማቸው ከ7 ቶን በታች የሆኑ ተሽከርካሪዎች የጭነት የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ማውጣት እንደሚገባ ተገለፀ።

( ነሐሴ 09 ቀን 2016 ዓ.ም)

በመዲናዋ የጭነት አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ከ7 ቶን በታች የመጫን አቅም ያላቸው ተሽከርካሪዎች በተቀመጠው የኦፕሬተርነት ፈቃድ ማረጋገጫ መስፈርት መሰረት ፈቃድ እንዲያወጡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ ተሰማርተው ለሚገኙ ተሽከርካሪዎች የኦፕሬተርነትና የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ እየሰጠ መሆኑ ቢታወቅም፤ በከተማዋ በተለያዩ ቦታዎች በርካታ ተሽከርካሪዎች ፍቃድ ሳይኖራቸው ሲንቀሳቀሱ ይስተዋላል፡፡

ስለሆነም ከ7 ቶን በታች የመጫን አቅም ያላቸው አሽከርካሪዎች እና ባለንብረቶች ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንድትወስዱ ቢሮው ያሳስባል።

@ አ/አ ትራንስፖርት ቢሮ

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c082b81ab8285b9d2efa2b

የመኪና ወንበር ልብስ
- Published by St. Paul's Hospital Millennium Medical College

💵 ፕሮፎርማ Mon Aug 19th, 2024 - Sat Aug 17th, 2024

ምንጭ
በአገልግሎት ታሪፍ ላይ በየሦስት ወሩ የ10 በመቶ ጭማሪ ለማድረግ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በየሦስት ወሩ ቢያንስ በ10 በመቶ የታሪፍ ጭማሪ ለማድረግ መዘጋጀቱ ተገልጿል።
የታሪፍ ጭማሪው የኢትዮጵያ መንግሥት ከአለም ባንክ ጋር ከተፈራረመው ስምምነቶች አንዱ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡
በማሻሻያው መሠረት በመጀመሪያው ዓመት ብቻ በየሶስት ወሩ ደንበኞች ለኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚከፍሉት ታሪፍ ቢያንስ በ10 በመቶ ይጨምራል።
አለም ባንክ ይፋ ባደረገው ሰነድ የኢትዮጵያ መንግሥት የአራት ዓመታት የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ ማጽደቁን አመላክቷል።
የኢትዮጲያ መንግስት በቀጣይም ውሃ፣ቴሌኮምና መሰል አገልግሎቶች ላይ ተመሳይ ማሻሺያዎችን ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Addis Maleda

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
ከመገናኛ ሲኤምሲ የተዘረጋውን የባቡር መስመር ለማንሳት ሲካሄድ የቆየ ጥናት መጠናቀቁ ተሰማ
ከመገናኛ ሲኤምሲ የተዘረጋውን የቀላል ባቡር መስመር ለማንሳት ሲደረግ የነበረ ጥናት መጠናቀቁ ተገለጸ።
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ድርጅት ያስጠናው ጥናት ‹‹የባቡር መስመሩ መፍረስ አለበት ወይስ ሌላ የመፍትሔ አማራጭ አለ›› የሚለውን ለመመልከት የሚረዳ መሆኑን፣ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጭ ገልጸዋል። ጥናቱ ይፋ የተደረገ አለመሆኑን የገለጹት የመረጃ ምንጭ፣ ትናንት ቅዳሜ ነሐሴ 11 ቀን 2016 ዓ.ም. ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት እንደሚቀርብ አረጋግጠዋል።
የባቡር መስመሩ መቆየት ወይም መፍረስ አለበት የሚለው ፖለቲካዊ ውሳኔ ጭምር የሚጠይቅ መሆኑንም ገልጸው ዝርዝሩን ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡
የከተማው ቀላል ባቡር መስመር የሚጠበቅበትን አገልግሎት ባለመስጠትና ለከተማው የትራፊክ ፍሰት እንቅፋት ነው በሚል፣ ሙሉ በሙሉ ሊነሳ እንደሚችልና ለዚህም ጥናት እየተደረገ

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ለአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ገብቶ በነበረው ውል መሠረት፣ ዋናውን ብድርና ወለዱን በዓመት ሁለት ጊዜ እየከፈለ በአሥር ዓመታት ውስጥ የተገነባበትን ወጪ እንዲከፍል መስማማቱን፣ ከዚህ በፊት ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ለሪፖርተር መግለጹ የሚታወስ ሲሆን፣ ነገር ግን ከ2008 ዓ.ም. እስከ ነሐሴ 2013 ዓ.ም. ድረስ 16 ቢሊዮን ብር ኪሳራ ማስመዝገቡን ማስታወቁ አይዘነጋም፡፡

@ዘገባው የሪፖርተር ነው

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1