በመንገድ ደህንነት ስራዎች ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ
****
(ት/ማ/ባ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም)፡- የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በ2016 ዓ.ም የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጋር በቅንጅት ሲሰሩና ከፍተኛ አስተዋጽኦ ለነበራቸው ባለድርሻ አካላት ምስጋና እና እዉቅና ባለፈው ቅዳሜ ተሰጥቷል፡፡
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በመንገድ ደህንነት ግንዛቤና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በተካሄደው በዚሁ መርሃ ግብር ላይ እውቅናና ምስጋና የተሰጣቸው በበጀት ዓመቱ በከተማዋ የትራፊክ ግጭትን ለመቀነስ ከፍተኛ ድርሻ የነበራቸው በት/ቤቶች የመንገድ ደህንነት ክበባት ተጠሪ መምህራን፣ የረዳት ተማሪ ትራፊክ አስተናባሪዎች፣ የበጎ ፈቃደኛ ትራፊክ አስተናባሪዎችና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ትራፊክ ፖሊስ አባላት ናቸው፡፡
ከዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ብርሃኑ ኩማ እንዳሉት ክቡር የሆነዉን የሰዉ ልጅ ህይወት ከትራፊክ ግጭት ለማዳን ከባለስጣን መሲሪያ ቤቱ ጋር በቅንጅት ለሰሩት ባለድርሻ አካላት ምስጋና እንዳላቸውና በቀጣይም መርሃ ግብሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው፡፡
ከእውቅናና ምስጋና መርሃ ግብሩ ቀደም ብሎም ከባለድርሻ አካላቱ ጋር ስለተከናወኑ ተግባራት እና የቀጣይ ዓመት እቅዶችን የሚገልጽ ሰነድ የቀረበ ሲሆን በሰነዱ መነሻ ሃሳብ ላይም ተሳታፊዎች lጥያቄዎችና አስተያየቶች ከስራ ሃላፊዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ፖሊስ ኮሚሽን 11ዱም ክፍለ ከተማ ትራፊክ ዲቪዚዮን ትራፊክ አስተናባሪዎች ተገኝተዋል፡፡
****
(ት/ማ/ባ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም)፡- የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በ2016 ዓ.ም የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጋር በቅንጅት ሲሰሩና ከፍተኛ አስተዋጽኦ ለነበራቸው ባለድርሻ አካላት ምስጋና እና እዉቅና ባለፈው ቅዳሜ ተሰጥቷል፡፡
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በመንገድ ደህንነት ግንዛቤና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በተካሄደው በዚሁ መርሃ ግብር ላይ እውቅናና ምስጋና የተሰጣቸው በበጀት ዓመቱ በከተማዋ የትራፊክ ግጭትን ለመቀነስ ከፍተኛ ድርሻ የነበራቸው በት/ቤቶች የመንገድ ደህንነት ክበባት ተጠሪ መምህራን፣ የረዳት ተማሪ ትራፊክ አስተናባሪዎች፣ የበጎ ፈቃደኛ ትራፊክ አስተናባሪዎችና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ትራፊክ ፖሊስ አባላት ናቸው፡፡
ከዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ብርሃኑ ኩማ እንዳሉት ክቡር የሆነዉን የሰዉ ልጅ ህይወት ከትራፊክ ግጭት ለማዳን ከባለስጣን መሲሪያ ቤቱ ጋር በቅንጅት ለሰሩት ባለድርሻ አካላት ምስጋና እንዳላቸውና በቀጣይም መርሃ ግብሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው፡፡
ከእውቅናና ምስጋና መርሃ ግብሩ ቀደም ብሎም ከባለድርሻ አካላቱ ጋር ስለተከናወኑ ተግባራት እና የቀጣይ ዓመት እቅዶችን የሚገልጽ ሰነድ የቀረበ ሲሆን በሰነዱ መነሻ ሃሳብ ላይም ተሳታፊዎች lጥያቄዎችና አስተያየቶች ከስራ ሃላፊዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ፖሊስ ኮሚሽን 11ዱም ክፍለ ከተማ ትራፊክ ዲቪዚዮን ትራፊክ አስተናባሪዎች ተገኝተዋል፡፡
ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
PURSHASE OF WIPPER BLADE
- Published by Alert Specialized Hospital
💵 ፕሮፎርማ Mon Jul 1st, 2024 - Mon Jul 1st, 2024
ምንጭ
tender
66828c3601019f9a2da53da6
PURSHASE OF WIPPER BLADE
- Published by Alert Specialized Hospital
💵 ፕሮፎርማ Mon Jul 1st, 2024 - Mon Jul 1st, 2024
ምንጭ
#AddisAb
ከዚህ ቀደም ፦
- ከ4 ኪሎ - ፒያሳና የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዙሪያ ፣
- ከ4 ኪሎ አደባባይ በእንግሊዝ ኤምባሲ መገናኛ ፣
- ከሜክሲኮ ሳር ቤት በጎተራ ወሎ ሰፈር አደባባይ፣
- ከ4 ኪሎ መስቀል አደባባይ ቦሌ ድልድይ ፣
- ከቦሌ ድልድይ በመገናኛ እስከ አፍሪካ ኮንፌሽን አጠቃላይ 5 የኮሪደር ስራ እየተሰራ እንደሆነ መነገሩ ይታወሳል።
☑ ብዙሃን የሚጠቀሙበትን የእግረኞች መንገድ ማስፋት ምቹ ማድረግ፣
☑ የተሽከርካሪ መንገዶችን ማስፋት፣ መታደስ ያለባቸውን የአስፋልት መንገዶች ማደስ፣
☑ አላስፈላጊ ናቸው የተባሉ የመንገድ ማካፈያዎችን አንስቶ መንገድ ማስፋት፣
☑ የመኪና ማቆሚያዎችን የመስራት፣
☑ የመንገዶችን ዳር ማሳመር፣
☑ የቴሌ፣ የመብራት ኬብሎችን ወደ መሬት መቅበር
☑ ዘመናዊ የውሃ ፍሳሽ መሄጃዎችን መስራት
☑ የሳይክል መንገድ መስራት
☑ ፕላዛዎችን መስራት ሌሎ
በሌላ በኩል ፥ ህንጻዎችን የማደስ ፣ ወደ ንግድ / ቢዝነስ ማዕከልነት የመቀየር እና በስታንዳርድ የተቀመጠውን መስፈርት / የህንጻዎች ቀለም ጭምር) እንዲያሟሉ እየተደረገ ነው ተብሏል።
ሌላው ደግሞ የኮሪደር ልማት በሚከናወንባቸው አካባቢዎች እና በከተማዋ ዋና ዋና መንገዶች ላይ የሚገኙ የንግድና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከተለመደው የሥራ ሠዓት በተጨማሪ ቢያንስ እስከ ምሽቱ ሶስት ሰአት ድረስ ክፍት በማድረግ የንግድ እና የአገልግሎት ስራዎች እንዲካሄዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ወስኗል።
@tikvahethiopia
ከዚህ ቀደም ፦
- ከ4 ኪሎ - ፒያሳና የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዙሪያ ፣
- ከ4 ኪሎ አደባባይ በእንግሊዝ ኤምባሲ መገናኛ ፣
- ከሜክሲኮ ሳር ቤት በጎተራ ወሎ ሰፈር አደባባይ፣
- ከ4 ኪሎ መስቀል አደባባይ ቦሌ ድልድይ ፣
- ከቦሌ ድልድይ በመገናኛ እስከ አፍሪካ ኮንፌሽን አጠቃላይ 5 የኮሪደር ስራ እየተሰራ እንደሆነ መነገሩ ይታወሳል።
☑ ብዙሃን የሚጠቀሙበትን የእግረኞች መንገድ ማስፋት ምቹ ማድረግ፣
☑ የተሽከርካሪ መንገዶችን ማስፋት፣ መታደስ ያለባቸውን የአስፋልት መንገዶች ማደስ፣
☑ አላስፈላጊ ናቸው የተባሉ የመንገድ ማካፈያዎችን አንስቶ መንገድ ማስፋት፣
☑ የመኪና ማቆሚያዎችን የመስራት፣
☑ የመንገዶችን ዳር ማሳመር፣
☑ የቴሌ፣ የመብራት ኬብሎችን ወደ መሬት መቅበር
☑ ዘመናዊ የውሃ ፍሳሽ መሄጃዎችን መስራት
☑ የሳይክል መንገድ መስራት
☑ ፕላዛዎችን መስራት ሌሎ
በሌላ በኩል ፥ ህንጻዎችን የማደስ ፣ ወደ ንግድ / ቢዝነስ ማዕከልነት የመቀየር እና በስታንዳርድ የተቀመጠውን መስፈርት / የህንጻዎች ቀለም ጭምር) እንዲያሟሉ እየተደረገ ነው ተብሏል።
ሌላው ደግሞ የኮሪደር ልማት በሚከናወንባቸው አካባቢዎች እና በከተማዋ ዋና ዋና መንገዶች ላይ የሚገኙ የንግድና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከተለመደው የሥራ ሠዓት በተጨማሪ ቢያንስ እስከ ምሽቱ ሶስት ሰአት ድረስ ክፍት በማድረግ የንግድ እና የአገልግሎት ስራዎች እንዲካሄዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ወስኗል።
@tikvahethiopia
ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#News ሁሉም ተሽከርካሪዎች በአስቸኳይ ወደ ማዳበሪያ ማጓጓዝ እንዲገቡ ታዘዘ
አራት ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦች ተደራርበው ጅቡቲ መግባታቸው ታውቋል።
ካፒታል ከምንጮችዋ እንደተረዳችው ከትላንት እሁድ ሰኔ 23 ጀምሮ የትኛውም ከጅቡቲ የሚነሳ የጭነት መኪና ከማዳበሪያ ውጭ መጫን እንደማይች መንግስት ለትራንስፖርት ማህበራት እና የግል አንቀሳቃሾች አስታውቋል።
ማዳበሪያ የማጓጓዝ ዘመቻ መታወጁን የገለፁት ምንጮች። በቀጣዩ 15 ቀን ተሽከርካሪዎች በሙሉ ማዳበሪያ ወደ መሃል አገር ያጓጉዙ መባሉን ጠቅሰዋል።
ትእዛዙ የመጣው በተመሳሳይ ቀን ማለትም ትላንት ሰኔ 23 ቀን እንደሆነ የታወቀ ሲሆን።
ሌላ ጭነት የያዙ ተሽከርካሪዎች ጭነቱን በማውረድ ማዳበሪያ እንዲያጓጉዙ መታዘዙ ታውቋል።
ከማዳበሪያ ውጭ ይዘው ወደ አገር ለመግባት የሚሞክሩ ተሽከርካሪዎች ካሉ ጉምሩክ እንደማያስተናግዳቸው ይወቁት መባሉን ምንጮች ጨምረው ገልፀዋል።
ካፒታል ባገኘችው መረጃ ባለፈው ሳምንት በCIF ግዥ የተፈፀመበት ማዳበሪያ የያዙ 4 መርከቦች ተደራርበው ጅቡቲ ገብተዋል።
Via driving in Ethiopia
ይህም የጭነት ማጓጓዝ ሂደቱ ላይ ጫና የሚፈጥር ነው የሚሉት ምንጮች ባለፉት ጥቂት አመታት የመርከቦች አገባብ የተናበበ መሆኑ በርከቦች ቆይታ እና ጭነት ወደ አገር ውስጥ የማስገባት ሂደት ከፍተኛ መሻሻል ታይቶበት ነበር።
አራት ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦች ተደራርበው ጅቡቲ መግባታቸው ታውቋል።
ካፒታል ከምንጮችዋ እንደተረዳችው ከትላንት እሁድ ሰኔ 23 ጀምሮ የትኛውም ከጅቡቲ የሚነሳ የጭነት መኪና ከማዳበሪያ ውጭ መጫን እንደማይች መንግስት ለትራንስፖርት ማህበራት እና የግል አንቀሳቃሾች አስታውቋል።
ማዳበሪያ የማጓጓዝ ዘመቻ መታወጁን የገለፁት ምንጮች። በቀጣዩ 15 ቀን ተሽከርካሪዎች በሙሉ ማዳበሪያ ወደ መሃል አገር ያጓጉዙ መባሉን ጠቅሰዋል።
ትእዛዙ የመጣው በተመሳሳይ ቀን ማለትም ትላንት ሰኔ 23 ቀን እንደሆነ የታወቀ ሲሆን።
ሌላ ጭነት የያዙ ተሽከርካሪዎች ጭነቱን በማውረድ ማዳበሪያ እንዲያጓጉዙ መታዘዙ ታውቋል።
ከማዳበሪያ ውጭ ይዘው ወደ አገር ለመግባት የሚሞክሩ ተሽከርካሪዎች ካሉ ጉምሩክ እንደማያስተናግዳቸው ይወቁት መባሉን ምንጮች ጨምረው ገልፀዋል።
ካፒታል ባገኘችው መረጃ ባለፈው ሳምንት በCIF ግዥ የተፈፀመበት ማዳበሪያ የያዙ 4 መርከቦች ተደራርበው ጅቡቲ ገብተዋል።
Via driving in Ethiopia
ይህም የጭነት ማጓጓዝ ሂደቱ ላይ ጫና የሚፈጥር ነው የሚሉት ምንጮች ባለፉት ጥቂት አመታት የመርከቦች አገባብ የተናበበ መሆኑ በርከቦች ቆይታ እና ጭነት ወደ አገር ውስጥ የማስገባት ሂደት ከፍተኛ መሻሻል ታይቶበት ነበር።
ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Purchase Requisition of Fruit seedling (የሚተከል የፍራፍሬ ችግኝ)
- Published by Ministry of Foreign Affairs
💵 ፕሮፎርማ Tue Jul 2nd, 2024 - Tue Jul 2nd, 2024
ምንጭ
tender
6683f9d701019f9a2da53ebc
Purchase Requisition of Fruit seedling (የሚተከል የፍራፍሬ ችግኝ)
- Published by Ministry of Foreign Affairs
💵 ፕሮፎርማ Tue Jul 2nd, 2024 - Tue Jul 2nd, 2024
ምንጭ
ሮቦቱ ራሱን አጠፋ
ደቡብ ኮርያ 🇰🇷
በደቡብ ኮርያ በአንድ የመንግስት ድርጅት ተቀጥሮ የሚስራው ይህ ሮቦት ስሙ አለቃው ይባላል እድሜው 1 ዓመት የሚሞላው ይህ ሮቦት
ስራውም ወረቀቶች ከአንድ ክፍል ወደ ሌላ ክፍል ይዞ መሄድ ና ለተፈላጊ ደንበኛ ማድረስ ሲሆን
በቀን ለብዙ ስአት ይሰራል
ስራ ከጀመረ 11 ወር የሞላው ይህ ሮቦት
ከሰሞኑን ግን ራሱን ከደረጃ ላይ በመወርወር ራሱን አ ጥ ፍ ቷል
የሮቦቱ ሰሪዎች ምን አልባት ስራ በዝቶበት ጭንቀት ውስጥ ገብቶ ይሆናል እያሉም ይገኛል:: አንዳንዶች ሰዎች ፊት ነስተውት አኩርፎ ነው እያሉ ነው።
ነፍስ ይማር 😭
አለቃው 🪦
ደቡብ ኮርያ 🇰🇷
በደቡብ ኮርያ በአንድ የመንግስት ድርጅት ተቀጥሮ የሚስራው ይህ ሮቦት ስሙ አለቃው ይባላል እድሜው 1 ዓመት የሚሞላው ይህ ሮቦት
ስራውም ወረቀቶች ከአንድ ክፍል ወደ ሌላ ክፍል ይዞ መሄድ ና ለተፈላጊ ደንበኛ ማድረስ ሲሆን
በቀን ለብዙ ስአት ይሰራል
ስራ ከጀመረ 11 ወር የሞላው ይህ ሮቦት
ከሰሞኑን ግን ራሱን ከደረጃ ላይ በመወርወር ራሱን አ ጥ ፍ ቷል
የሮቦቱ ሰሪዎች ምን አልባት ስራ በዝቶበት ጭንቀት ውስጥ ገብቶ ይሆናል እያሉም ይገኛል:: አንዳንዶች ሰዎች ፊት ነስተውት አኩርፎ ነው እያሉ ነው።
ነፍስ ይማር 😭
አለቃው 🪦
ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
😁1
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Purchase of Generator Maintenance Service
for University water pump service
- Published by Bule Hora University
💵 ፕሮፎርማ Wed Jul 3rd, 2024 - Wed Jul 3rd, 2024
ምንጭ
tender
6685050601019f9a2da53efb
Purchase of Generator Maintenance Service
for University water pump service
- Published by Bule Hora University
💵 ፕሮፎርማ Wed Jul 3rd, 2024 - Wed Jul 3rd, 2024
ምንጭ
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Laundry service (የቢሮ ወፍራም መጋረጃ እጥበት አገልግሎት)
- Published by Ministry of Health
💵 xx,xxx.xx ETB Fri Jul 5th, 2024 - Thu Jul 4th, 2024
ምንጭ
tender
66869cd401019f9a2da53f67
Laundry service (የቢሮ ወፍራም መጋረጃ እጥበት አገልግሎት)
- Published by Ministry of Health
💵 xx,xxx.xx ETB Fri Jul 5th, 2024 - Thu Jul 4th, 2024
ምንጭ
በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ለማስፋፋት እየተሰራ ነው -አለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 26/2016(ኢዜአ)፦ በታዳሽ ኃይል ለሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ስታንዳርድ እንዲዘጋጅ በማድረግ በአገሪቱ እንዲስፋፉ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።
በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ከሰኔ 26 እስከ 28/2016 ዓ.ም የሚካሄደው ኢትዮ-ኦቶሞቲቭ፣ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ኤክስፖን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ዛሬ መርቀው ከፍተውታል።
በኤክስፖው በኦቶሞቲቭ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዘርፍ የተሰማሩ ዓለም አቀፍ የተሽከርካሪ አምራቾች፣ መገጣጠሚያ፣ ወኪል አስመጪዎችና በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎች ተሳትፈዋል።
በአየርና በየብስ ትራንስፖርት የተሰማሩ ኩባንያዎችና የሎጀስቲክስ አስተላላፊዎችም እየተሳተፉ ነው።
የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ፤ በኤክስፖው የዘርፉ ተዋናዮች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ምርትና አገልግሎታቸውን እንዲያስተዋውቁ ታልሞ የተዘጋጀ ነው ብለዋል።
የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዘርፍ ለአገር ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ መሳለጥ የሚጠበቅበትን አይተኬ ሚና መወጣት የሚያስችለውን የአሰራር ማሻሻያ ተድርጎ እየተሰራበት እንደሚገኝም ገልጸዋል።
በዚህም በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በማስገባት ለረጅም ዓመታት ሲያገለግሉ የቆዩ ተሽከርካሪዎችን መተካት የሚስችል ስትራቴጂክ ፖሊሲ ሥራ ላይ እንዲውል መደረጉን ተናግረዋል
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 26/2016(ኢዜአ)፦ በታዳሽ ኃይል ለሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ስታንዳርድ እንዲዘጋጅ በማድረግ በአገሪቱ እንዲስፋፉ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።
በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ከሰኔ 26 እስከ 28/2016 ዓ.ም የሚካሄደው ኢትዮ-ኦቶሞቲቭ፣ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ኤክስፖን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ዛሬ መርቀው ከፍተውታል።
በኤክስፖው በኦቶሞቲቭ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዘርፍ የተሰማሩ ዓለም አቀፍ የተሽከርካሪ አምራቾች፣ መገጣጠሚያ፣ ወኪል አስመጪዎችና በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎች ተሳትፈዋል።
በአየርና በየብስ ትራንስፖርት የተሰማሩ ኩባንያዎችና የሎጀስቲክስ አስተላላፊዎችም እየተሳተፉ ነው።
የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ፤ በኤክስፖው የዘርፉ ተዋናዮች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ምርትና አገልግሎታቸውን እንዲያስተዋውቁ ታልሞ የተዘጋጀ ነው ብለዋል።
የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዘርፍ ለአገር ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ መሳለጥ የሚጠበቅበትን አይተኬ ሚና መወጣት የሚያስችለውን የአሰራር ማሻሻያ ተድርጎ እየተሰራበት እንደሚገኝም ገልጸዋል።
በዚህም በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በማስገባት ለረጅም ዓመታት ሲያገለግሉ የቆዩ ተሽከርካሪዎችን መተካት የሚስችል ስትራቴጂክ ፖሊሲ ሥራ ላይ እንዲውል መደረጉን ተናግረዋል
ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth