የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጽሑፎች በPDF እና በድምጽ
2.15K subscribers
51 photos
2 videos
26 files
54 links
እዚህ ቻናል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት የሚያንጸባርቁ ጽሑፎች ይለቀቃሉ
Download Telegram
#ህዝበ_ክርስቲያኑ_በፍልሰታ ፆም ለሃገር ሰላምና ፍትህ እንዲፀልይና የተቸገሩትንም እንዲረዳ ጥሪ ቀረበ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ አቡነ ማቲያስ የፍልሰታ ፆም መግቢያን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ፓትሪያርክ ብፁዕ አቡነ ማቲያስ ሰው ሠራሽ በሆነ ምክንያት በከፋ ድህነት ውስጥ የሚገኙና ከቅያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን ማሰብና መደገፍ ይገባል ብለዋል፡፡

ምዕመኑ በፍልሰታ ፆም ወቅት የተቸገሩትን ባለው አቅም ሁሉ እንዲደግፍ እና ለሀገር ሰላም የድርሻውን እንዲወጣም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ፆመ ፍልሰታ ነሃሴ 1 ፣ 2011 ዓ.ም ይጀምራል፡፡

ምንጭ:- ዋልታ