የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ #BrandAfrica እ.ኤ.አ በ 2021 በአፍሪካ እጅግ በጣም ከሚደነቁ አገልግሎት ሰጪዎች መካከል ተካተተ። አየር መንገዱ ኮቪድ-19ን ለመከላከል በአህጉርና በዓለም አቀፍ ደረጃ የህክምና ቁሳቁሶችንና የኮቪድ-19 ክትባትን በማማጓጓዝ ላስመዘገበው አስደናቂ ስራ የአምስተኛ ደረጃን አግኝቷል።
https://www.youtube.com/watch?v=MYso0CByNXg
https://twitter.com/AfricanBizMag/status/1397130147250253833
https://www.youtube.com/watch?v=MYso0CByNXg
https://twitter.com/AfricanBizMag/status/1397130147250253833
👍2