Dagmawi Babi via @like
ሰበር ዜና‼️
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የአልኮል ማስታወቂያና ስፖንሰርሺኘ ላይ ገደብ ጣለ።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር #አሚር_አማን በትዊተር ገጻቸው እንዳሳወቁት የአልኮል መጠናቸው ከ10 በመቶ በላይ የሆነ ቢራ አምራቾች፣ አስመጪዎችና አከፋፋዮች የስፖርት የመዝናኛ፣ የት/ቤቶችና ወጣት ተኮር ዝግጅቶች፣የሕዝብ በዓላትና የኤግዚቢሽን ፕሮግራሞችን ስፖንሰር ማድረግ አይችሉም፡፡
የአልኮል መጠናቸው ከ10 በመቶ በታች የሆነ ደግሞ ማስተዋወቅ የሚችሉት ከምሽቱ 3 ሰአት እስከ ንጋት 12 ሰአት ብቻ መሆኑን አሳውቀዋል።
ምንጭ፦ ድሬትዩብ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#BreakingNews
@Dagmawi_Babi
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የአልኮል ማስታወቂያና ስፖንሰርሺኘ ላይ ገደብ ጣለ።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር #አሚር_አማን በትዊተር ገጻቸው እንዳሳወቁት የአልኮል መጠናቸው ከ10 በመቶ በላይ የሆነ ቢራ አምራቾች፣ አስመጪዎችና አከፋፋዮች የስፖርት የመዝናኛ፣ የት/ቤቶችና ወጣት ተኮር ዝግጅቶች፣የሕዝብ በዓላትና የኤግዚቢሽን ፕሮግራሞችን ስፖንሰር ማድረግ አይችሉም፡፡
የአልኮል መጠናቸው ከ10 በመቶ በታች የሆነ ደግሞ ማስተዋወቅ የሚችሉት ከምሽቱ 3 ሰአት እስከ ንጋት 12 ሰአት ብቻ መሆኑን አሳውቀዋል።
ምንጭ፦ ድሬትዩብ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#BreakingNews
@Dagmawi_Babi