Good night ✨
“በዚያን ጊዜ ንጉሡ በቀኙ በኩል ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል፤ ‘እናንት አባቴ የባረካችሁ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ"
-- ማቴዎስ 25:34
#Scripture
@Dagmawi_Babi
“በዚያን ጊዜ ንጉሡ በቀኙ በኩል ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል፤ ‘እናንት አባቴ የባረካችሁ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ"
-- ማቴዎስ 25:34
#Scripture
@Dagmawi_Babi
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
When you realize every day for these 10 days will read the same way forwards and backwards
5/20/25, 5/21/25, 5/22/25
5/23/25, 5/24/25, 5/25/25
5/26/25, 5/27/25, 5/28/25
5/29/25
5/20/25, 5/21/25, 5/22/25
5/23/25, 5/24/25, 5/25/25
5/26/25, 5/27/25, 5/28/25
5/29/25
ከመሬት አንስተህ በከፍታ ስፍራ እግሮቼ ሲቆሙ
ጌትነትህ ይግነን ከፍ ከፍ ያድርጉህ ባንተ ይደመሙ
ዛሬ ቀን ከወጣ በህዝብህ ፊት ብቆም በኔ ላይ ብትሰራ
ሰዉ ሁሉ አንተን ይይ በሀገር በምድሩ ስላንተ ይወራ
ጌትነትህ ይግነን ከፍ ከፍ ያድርጉህ ባንተ ይደመሙ
ዛሬ ቀን ከወጣ በህዝብህ ፊት ብቆም በኔ ላይ ብትሰራ
ሰዉ ሁሉ አንተን ይይ በሀገር በምድሩ ስላንተ ይወራ
What's a song that you listen to when you feel God's love so deeply? Comment it :)
Mine is ነፍሴ ባንተ ላይ and Best Friend
(Join private channel to access)
Mine is ነፍሴ ባንተ ላይ and Best Friend
(Join private channel to access)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስንቱን ተራራ ባንተ አለፍኩት...
Good night ✨
"ከዚያም በኋላ የእስራኤል ልጆች ተመልሰው አምላካቸውን እግዚአብሔርንና ንጉሣቸውን ዳዊትን ይፈልጋሉ፤ በኋለኛውም ዘመን ፈርተው ወደ እግዚአብሔርና ወደ በረከቱ ይመጣሉ።"
-- ሆሴዕ 3:5
#Scripture
@Dagmawi_Babi
"ከዚያም በኋላ የእስራኤል ልጆች ተመልሰው አምላካቸውን እግዚአብሔርንና ንጉሣቸውን ዳዊትን ይፈልጋሉ፤ በኋለኛውም ዘመን ፈርተው ወደ እግዚአብሔርና ወደ በረከቱ ይመጣሉ።"
-- ሆሴዕ 3:5
#Scripture
@Dagmawi_Babi
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Ofcourse we had to go on a little hangout :)
Lol, the team calls themselves Team Sofi and Team Aqua solely cause of the drinks they ordered, weirdos lol
Benaiah.org
Lol, the team calls themselves Team Sofi and Team Aqua solely cause of the drinks they ordered, weirdos lol
Benaiah.org
"ወንድሞች ተስማምተው በአንድነት ሲኖሩ፣ እንዴት መልካም ነው! ምንኛስ ደስ ያሰኛል!
በራስ ላይ ፈሶ፣ እስከ ጢም እንደሚዘልቅ፣ እስከ አሮን ጢም እንደሚወርድ፣ እስከ ልብሱም ዐንገትጌ እንደሚደርስ ውድ ሽቱ ነው። ደግሞም በጽዮን ተራራ ላይ እንደሚወርድ፣ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን፣ ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዞአልና።"
— መዝሙር 133:1-3
በራስ ላይ ፈሶ፣ እስከ ጢም እንደሚዘልቅ፣ እስከ አሮን ጢም እንደሚወርድ፣ እስከ ልብሱም ዐንገትጌ እንደሚደርስ ውድ ሽቱ ነው። ደግሞም በጽዮን ተራራ ላይ እንደሚወርድ፣ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን፣ ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዞአልና።"
— መዝሙር 133:1-3
Forwarded from Gara Innovation hub
More digital missionaries for Africa!
The effort of equipping the new army of digital missionaries is underway.
Thank you team @Benaiah_Org and @DagmawiBabi
The effort of equipping the new army of digital missionaries is underway.
Thank you team @Benaiah_Org and @DagmawiBabi