#AFLEX Objective
Ensure a state and nation building processes by providing #leadership trainings and #consultancy services by generating leaders that ensure successful #state and institution building efforts.
Ensure a state and nation building processes by providing #leadership trainings and #consultancy services by generating leaders that ensure successful #state and institution building efforts.
Environmentally friendly Academy
#AFLEX determined to keep environment #smart and #friendly. We have established a #treatment plant and recycled the water for our nursery garden and for the neighborhood community as a way of Corporate Social Responsibility.
#AFLEX determined to keep environment #smart and #friendly. We have established a #treatment plant and recycled the water for our nursery garden and for the neighborhood community as a way of Corporate Social Responsibility.
This is my second time attending training here at the Academy. Based on my observations, this academy has several good things… they all indicate that it will soon be an #African Center of Excellence. I am sure it will be keep enhancing the service it offers. The facilities and instructors are globally competence. In addition, the sport facilities are refreshing the soul.
Negash Wagesho Dr/Eng
South West Ethiopian Peoples regional state President.
Negash Wagesho Dr/Eng
South West Ethiopian Peoples regional state President.
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አደረጉ፡፡
ድሎችን የማፅናትና ፈተናዎችን የመሻገር ወቅታዊና ታሪካዊ የአመራር ተልዕኮ በሚል ርዕስ ለመንግስት ሰራተኞች የተዘጋጀውን የመወያያ ፅሑፉን ያቀረቡት የአካዳሚው የስራ አመራር ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ናቸው፡፡
ም/ል ርዕሰ አካዳሚው የውይይቱን ዓላማ ሲገልፁ የመንግስት ሰራተኞች የለውጡን ስኬት በተገቢው መንገድ በመገንዘብ ውስጣዊና ውጫዊ ተግዳሮቶችን በብቃት በመሻገር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ እንዲተጉ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሀገርን ከመበታተን ያዳነና በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበው ሀገራዊ ለውጥ የፖለቲካ ምህዳርን ያሰፋ፤ኢኮኖሚውን ከውድቀት የታደገ፤የኢትዮጵያን አንድነትና ሉዓላዊነት ያስቀጠለና ለፈተናዎች ሳይንበረከክ ችግሮችን በብልሀት ተሻግሮ ዛሬ ላይ የደረሰ መሆኑን ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
ሀገራዊ ለውጡ ያጋጠመውን ፈተናዎችና ተግዳሮቶችም በውይይቱ ላይ ተነስተዋል፡፡ ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትን የሚያሳድጉ ትርክቶች ላይ በበቂ ደረጃ አለመስራት፤የዲሲፕሊን መጓደልና የተጠያቂነት፤ ማነስ፤ከመርህ ማፈንገጥ፤የፅንፈኝነትን አመለካከቶችን ማራመድ፤ የምክንያታዊነት መጓደል፤በወቅታዊ ስሜቶች መነዳት፤ብልሹ አሰራሮችን ለቅሞ አለማረም፤ተገልጋይን ማንገላታት እና እንደ ሀገር የተቀናጀና የተናበበ የኮሙዩኒኬሽን ስርዓት አለመተግበር፤ አንዱ በሌላው ላይ የሚዲያ ዘመቻ መክፈት፤የስራ አጥነትና የኑሮ ውድነት ከሀገራዊ ለውጡ ተግዳሮቶች ውስጥ የሚጠቀሱ መሆናቸውን ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ጠቅሰዋል፡፡
በቀረበው የውይይት ፅሑፍ ላይ የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች ሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ላቀረቧቸው ጥያቄዎችና አስተያየቶችም ከመድረኩ መልስ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
ድሎችን የማፅናትና ፈተናዎችን የመሻገር ወቅታዊና ታሪካዊ የአመራር ተልዕኮ በሚል ርዕስ ለመንግስት ሰራተኞች የተዘጋጀውን የመወያያ ፅሑፉን ያቀረቡት የአካዳሚው የስራ አመራር ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ናቸው፡፡
ም/ል ርዕሰ አካዳሚው የውይይቱን ዓላማ ሲገልፁ የመንግስት ሰራተኞች የለውጡን ስኬት በተገቢው መንገድ በመገንዘብ ውስጣዊና ውጫዊ ተግዳሮቶችን በብቃት በመሻገር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ እንዲተጉ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሀገርን ከመበታተን ያዳነና በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበው ሀገራዊ ለውጥ የፖለቲካ ምህዳርን ያሰፋ፤ኢኮኖሚውን ከውድቀት የታደገ፤የኢትዮጵያን አንድነትና ሉዓላዊነት ያስቀጠለና ለፈተናዎች ሳይንበረከክ ችግሮችን በብልሀት ተሻግሮ ዛሬ ላይ የደረሰ መሆኑን ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
ሀገራዊ ለውጡ ያጋጠመውን ፈተናዎችና ተግዳሮቶችም በውይይቱ ላይ ተነስተዋል፡፡ ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትን የሚያሳድጉ ትርክቶች ላይ በበቂ ደረጃ አለመስራት፤የዲሲፕሊን መጓደልና የተጠያቂነት፤ ማነስ፤ከመርህ ማፈንገጥ፤የፅንፈኝነትን አመለካከቶችን ማራመድ፤ የምክንያታዊነት መጓደል፤በወቅታዊ ስሜቶች መነዳት፤ብልሹ አሰራሮችን ለቅሞ አለማረም፤ተገልጋይን ማንገላታት እና እንደ ሀገር የተቀናጀና የተናበበ የኮሙዩኒኬሽን ስርዓት አለመተግበር፤ አንዱ በሌላው ላይ የሚዲያ ዘመቻ መክፈት፤የስራ አጥነትና የኑሮ ውድነት ከሀገራዊ ለውጡ ተግዳሮቶች ውስጥ የሚጠቀሱ መሆናቸውን ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ጠቅሰዋል፡፡
በቀረበው የውይይት ፅሑፍ ላይ የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች ሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ላቀረቧቸው ጥያቄዎችና አስተያየቶችም ከመድረኩ መልስ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
upcoming Training @ AFLEX Being a Leader and Exercising Leadership Effectively
የህብረተሰቡን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የአመራር ክህሎትና ብቃት ማጎልበት ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተጠቆመ።
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ለሲቪል ማህበራት፣ለግልና መንግስት ተቋማት አመራሮች በአመራር ክህሎት ዙሪያ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የፕሮግራም ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ህይወት አለማየሁ አካዳሚው አመራሩን ወደ ልህቀት ይወስዳል የተባለ ስልጠና ትናንት ሲጀመር እንደገለጹት፤ ውጤታማ አመራር ለመፍጠር ስልጠና ወሳኝ መሆኑንና ብቃት ያላቸው ተተኪ አመራሮችን ለማፍራት ያግዛል ብለዋል።
እየተሰጠ ያለው ስልጠና በመንግስት፣ በግልና በአካዳሚው ውስጥ ላሉ ከፍተኛ አመራሮችና በፖለቲካው መስክ ላሉ አመራሮች ጭምር መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ርዕሰ አካዳሚዋ፤ ወቅቱን የዋጀና የአመራር ጥበብን የተላበሰ አመራር ለማፍራት እየተሰሩ ካሉ ስራዎች አንዱ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል። የስልጠናው ዋና ዓላማ አመራሮችን ወደ ልህቀት መውሰድ መሆኑን የገለጹት ምክትል ርዕሰ አካዳሚዋ፤የሚሰጠው ስልጠናም በተለያዩ የኃላፊነት ቦታ ላይ የሚያገለግሉ አመራሮች በተሻለ እውቀትና ክህሎት ህዝቡንና ተቋማቸውን እንዲመሩ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።
በአካዳሚው የሚሰጡ ስልጠናዎች አጫጭርና የአመራር ጥበብን የሚያላብሱ መሆናቸውን በመጥቀስም ሰልጣኞች በስልጠና ያገኙትን ክህሎት በስራ ላይ ለመተግበር አላማ ይዘው እንዲሰሩ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው ብለዋል። በቀጣይም ስልጠና በወሰዱ የአመራር ተቋማት ላይ የስልጠናው ውጤት ምን እንደሚመስል ጥናት ይደረጋል ብለዋል።
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ለሲቪል ማህበራት፣ለግልና መንግስት ተቋማት አመራሮች በአመራር ክህሎት ዙሪያ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የፕሮግራም ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ህይወት አለማየሁ አካዳሚው አመራሩን ወደ ልህቀት ይወስዳል የተባለ ስልጠና ትናንት ሲጀመር እንደገለጹት፤ ውጤታማ አመራር ለመፍጠር ስልጠና ወሳኝ መሆኑንና ብቃት ያላቸው ተተኪ አመራሮችን ለማፍራት ያግዛል ብለዋል።
እየተሰጠ ያለው ስልጠና በመንግስት፣ በግልና በአካዳሚው ውስጥ ላሉ ከፍተኛ አመራሮችና በፖለቲካው መስክ ላሉ አመራሮች ጭምር መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ርዕሰ አካዳሚዋ፤ ወቅቱን የዋጀና የአመራር ጥበብን የተላበሰ አመራር ለማፍራት እየተሰሩ ካሉ ስራዎች አንዱ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል። የስልጠናው ዋና ዓላማ አመራሮችን ወደ ልህቀት መውሰድ መሆኑን የገለጹት ምክትል ርዕሰ አካዳሚዋ፤የሚሰጠው ስልጠናም በተለያዩ የኃላፊነት ቦታ ላይ የሚያገለግሉ አመራሮች በተሻለ እውቀትና ክህሎት ህዝቡንና ተቋማቸውን እንዲመሩ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።
በአካዳሚው የሚሰጡ ስልጠናዎች አጫጭርና የአመራር ጥበብን የሚያላብሱ መሆናቸውን በመጥቀስም ሰልጣኞች በስልጠና ያገኙትን ክህሎት በስራ ላይ ለመተግበር አላማ ይዘው እንዲሰሩ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው ብለዋል። በቀጣይም ስልጠና በወሰዱ የአመራር ተቋማት ላይ የስልጠናው ውጤት ምን እንደሚመስል ጥናት ይደረጋል ብለዋል።