African Leadership Excellence Academy
2.33K subscribers
2.52K photos
96 videos
6 files
118 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
👉ትክክለኛ ጥያቄ የትኛው ነው

👉ያለንበትን ሁኔታ የምንረዳበት መንገድ ትክክል ነው ወይ

👉ከችግር ጋር ተላምዶ መኖር እስከመቼ

👉ትልልቅ ነገሮችን ጀምረን መቋጨት የሚያቅተን ለምንድን ነው

👉ተንሸረተን ወድቀን ከነበርንበት አሁን ለመነሳት ሞክረን የተሳካልን በምን ምክንያት ነው

👉ኢትዮጵያ የአጓጓዊ ጅምሮች ባለቤት ያልተቋጩ ትልልቅ መቋረጦች ሀገር ሆና እስከመቼ

የአፍሌክስ ፕሬዝደንት ክቡር #አቶ_ዛዲግ_አብርሃ ማብራሪያ #ክፍል_8
👍6
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
💥ኢትዮጵያዊነት ምንድን ነው? እንዴት እናየዋለን

💥ዕጣ ፈንታችን አንድ ነው ወይ

💥ተስፋና ስጋቶቻችንስ እንጋራለን ወይ

💥ኢትዮጵያውያን መሆን ያለብን ዝሆን ወይስ ከርከሮ

💥ችግሮቻችንን እንርሳ ስንል ትምህርት አንወስድባቸውም ማለት ነው ወይ

የአፍሌክስ ፕሬዝደንት ክቡር #አቶ_ዛዲግ_አብርሃ ማብራሪያ #ክፍል_9
👍7
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ዋር ኮሌጅ ልዑክ አፍሌክስን ጎበኘ
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ- ሱሉልታ) - የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ዋር ኮሌጅ ሰራተኞችን እና ተማሪዎችን ያካተተ ልዑክ ዛሬ ሱሉልታ በሚገኘው የአፍሌክስ የአመራር ልማት ማዕከል ተገኝቶ ጉብኝት አድርጓል።
ጉብኝቱ ለሰራዊቱ አመራሮች ስልጠና መስጠት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራው የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ከአፍሌክስ ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ እና ትብብር ለማጠናከር ያለመ ነው።
አፍሌክስ በሃገራችን ብሎም በአፍሪካ የአመራር ልህቀት ማእከል ሆኖ ለሚሰራው ስራ የአመራር ልማት እና የስልጠና ማእከሉ ወሳኝ መሆኑ በጉብኝቱ ላይ ተገልጿል።
የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ልዑክ በሃገራችን እንዲህ ያለ የአመራር ልማት ማዕከል መኖሩ የሚያኮራ እና ይበል የሚይሰኝ ነው ብለዋል።
በጉብኝቱ ላይ ስለአፍሌክስ፣ እየሰራ ስላለው ስራ እና የወደፊት እቅዶች ገለጻ ተደርጓል።
በተቋማቱ መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር ስለሚቻልባቸው ሁኔታዎችም ውይይት ተካሂዷል።
የዋር ኮሌጅ ልዑክ አፍሌክስ እና አመራሮቹ ከኮሌጃቸው ጎን በመቆም አጋርነታቸውን ስላረጋገጡ አመስግነው፣ አፍሌክስ ቀዳሚ የአመራር ልህቀት ማዕከል ለመሆን ራሱን የማስተዋወቅ ስራ በሰፊው ሊሰራ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
አፍሌክስ እና የመከላከያ ዋር ኮሌጅ በዋናነት በሰላም እና ደህንነት ዙሪያ ለመተባበር ተስማምተው በጋራ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ምን አይነት የአመራር ትውልድ ነን

መተሳሰባችን፤ መረዳዳታችን እና መተጋገዛችን ምን ድረስ ነው

ተያይዘን እንወድቃለን ወይስ ተጋግዘን ከጫፍ እንደርሳለን

አንዳችን ለአንዳችን ምንድን ነን

የእርስ በእርስ ፉክክራችን ወደ ትብብር የሚያድገው መቼ ነው

የአፍሌክስ ፕሬዝደንት ክቡር #አቶ_ዛዲግ_አብርሃ ማብራሪያ #ክፍል_10
👍11
AFLEX: Vision in Action
At the core of our aspirations,
We find inspiration and direction.
With AFLEX, we collaboratively forge our path,
Unified in our mission, resilient in the face of challenges
Our shared vision shapes a dynamic future,
As we boldly pursue our ambitions together.
Why choose AFLEX?
Because we are committed to saving the 22nd century from being another missed opportunity!
Join us in cultivating visionary leaders who will drive innovation and change.
Together, we can shape a future filled with potential and promise.
Be part of the movement—let’s make history together!
# AFLEX #Future Leaders # Opportunity expects
👍5
ለአካዳሚያችን የክርስትና እምነት ተከታዮች አመራሮች እና ሰራተኞች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ::

በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ:: መልካም በዓል!!

ዛዲግ አብርሃ
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
👍18
📢 Exciting News from the Center for Leadership in the Digital Age! 💡

The rapid evolution of technology is transforming industries, reshaping how we work, and challenging traditional leadership models.

In response to these changes, we are thrilled to introduce The Leadership in the Digital Age Flagship Program—a cutting-edge initiative designed to empower leaders with the skills, knowledge, and mindset needed to thrive in the digital era.
👍8
🌟 Why this program matters:

The digital age brings both challenges and opportunities. Leaders must be equipped to:

Navigate digital transformations with confidence.
Leverage data, digital tools, and strategies effectively.
Address cybersecurity, ethical technology implications, and data-driven decision-making.
Cultivate innovation, agility, and customer-centric approaches.

📌 What sets this program apart:

This program prepares leaders to:
🔹 Drive Innovation: Foster a culture of creativity and leverage emerging technologies to create new opportunities.
🔹 Navigate Complexity: Tackle digital challenges like cybersecurity threats and shifting customer expectations.
🔹 Inspire Agility: Lead teams with adaptability and a focus on continuous learning.
🔹 Enhance Customer Engagement: Leverage technology to deliver exceptional experiences and meet evolving customer needs.

🔹 Cultivate a Digital Mindset: Build a forward-thinking culture ready to embrace transformation.
🚀 Join us in shaping the future of leadership!

The Leadership in the Digital Age program aims to bridge the gap between traditional leadership models and the demands of the digital landscape.

Together, we can equip leaders to adapt, innovate, and lead their organizations to success in an era of unprecedented change.

💬 What’s your vision for leadership in the digital age? Share your thoughts below!
#LeadershipInTheDigitalAge #Innovation #DigitalTransformation #FutureLeadership #AdaptToLead
👍7
👉ስለአመራር ጥበብ ለመማር.......። ፣ ስለአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለማወቅ .......

https://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca

🔹ከላይ👆 ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን የልህቀት ማዕከል የሆነውን የአፍሌክስን የዩቲዩብ ቻናል ይቀላቀሉ🎥

🔹ስለአመራር ጥበብ ይማሩ፣ የአፍሌክስ ፕሮጀክቶች አካል ይሁኑ

🔹ሰብስክራይብ፣ ላይክ👍፣ ሼር↗️ ያድርጉ

🔹ቪዲዮዎቻችን እንዲደርስዎት የደወል ምልክቱን🔔 ይጫኑ
👍6
African Leadership Excellence Academy pinned «የአፍሌክስ ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ዛዲግ አብርሃ በመደመር ዙሪያ የሰጡትን ስልጠና ሙሉ ቪዲዮ ከአካዳሚው የዩቱዩብ ገጽ ላይ እንዲያገኙ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://www.youtube.com/watch?v=nu-xt9OASqU»