የኢትዮጵያን በጎ ገፅታ የሚያጠለሹና ብሄራዊ ክብርን ዝቅ የሚያደርጉ ሀሰተኛ መረጃዎችን በሚገባ በመለየት ብሔራዊ ጥቅምን ሊያስጠብቁ የሚችሉ የተግባቦት ስራዎችን መስራት ያስፈልጋል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው
ከዚህ በተጨማሪም አዎንታዊ ተፅዕኖ የሚፈጥሩ መልዕክቶችን በመቅረጽ ተሳታፊዎች ስለኢትዮጵያ በጎ መረጃ ይዘው እንዲመለሱ የሚያስችል የመረጃ ስራ በቅንጅት እንደሚዘጋጅ አሳውቀዋል።
በመድረኩ የተሳተፉ ሰልጣኞች በቀጣይ የአፍሪካ ህብረት በሁሉም የኮሙኒኬሽን ስልቶች አገራቸውን ለማስተዋወቅ ያላቸውን ዝግጁነት ያሳወቁ ሲሆን ከዚሁ ጋር በተያያዘ ላነሱት ጥያቄም ሚኒስትር ዴኤታው ምላሽ ሰጥተውበታል።
ከዚህ በተጨማሪም አዎንታዊ ተፅዕኖ የሚፈጥሩ መልዕክቶችን በመቅረጽ ተሳታፊዎች ስለኢትዮጵያ በጎ መረጃ ይዘው እንዲመለሱ የሚያስችል የመረጃ ስራ በቅንጅት እንደሚዘጋጅ አሳውቀዋል።
በመድረኩ የተሳተፉ ሰልጣኞች በቀጣይ የአፍሪካ ህብረት በሁሉም የኮሙኒኬሽን ስልቶች አገራቸውን ለማስተዋወቅ ያላቸውን ዝግጁነት ያሳወቁ ሲሆን ከዚሁ ጋር በተያያዘ ላነሱት ጥያቄም ሚኒስትር ዴኤታው ምላሽ ሰጥተውበታል።
👍10
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና ኢጋድ በጋራ ለመስራት የተፈራረሙትን ስምምነት NBC ETHIOPIA እንዲህ ዘግቦታል፡-
👍9
Consultative Discussion between AFLEX and Chinese Delegates
Dec 25, 2025 / ADDIS ABABA / AFLEX / A consultative discussion was held between AFLEX President, Mr. Zadig Abreha, and the Chinese delegates from CIDAC, the China Embassy in Ethiopia, the Chinese Mission to the African Union, and the National Academy of Governance at the AFLEX Head Office.
Dec 25, 2025 / ADDIS ABABA / AFLEX / A consultative discussion was held between AFLEX President, Mr. Zadig Abreha, and the Chinese delegates from CIDAC, the China Embassy in Ethiopia, the Chinese Mission to the African Union, and the National Academy of Governance at the AFLEX Head Office.
👍9
The discussion aimed to strengthen collaboration and explore potential partnerships between the two parties. It highlighted two key areas of focus: human resource development and capacity building, and infrastructural development.
Mr. Zadig Abreha shared the academy’s recent initiatives, detailing its progress and successes. The Chinese delegates were briefed on AFLEX’s ongoing and future projects, especially its ambition to expand its influence in national and African training programs.
There was a notable emphasis on forming partnerships with prestigious Chinese universities, such as Peking University and Tsinghua University, for experience-sharing and collaborative research.
Additionally, the president emphasized the importance of China’s support in expanding AFLEX’s infrastructure.
This included potential collaboration on building new facilities and enhancing existing structures to accommodate the growing demand for training and capacity-building programs.
In response, Deputy Director-General Guan Zhiyoung of CIDAC expressed a strong willingness to collaborate with AFLEX. He shared the Chinese delegation's intent to develop a comprehensive training project plan with AFLEX.
Moreover, he referenced President Xi Jinping’s leadership development initiatives across Africa. He also confirmed that China was eager to engage with AFLEX as part of the BRICS partnership, highlighting the importance of focusing on human resource development as a primary goal.
The discussion concluded with both parties expressing a shared commitment to strengthening ties and creating sustainable collaborations.
Mr. Zadig Abreha shared the academy’s recent initiatives, detailing its progress and successes. The Chinese delegates were briefed on AFLEX’s ongoing and future projects, especially its ambition to expand its influence in national and African training programs.
There was a notable emphasis on forming partnerships with prestigious Chinese universities, such as Peking University and Tsinghua University, for experience-sharing and collaborative research.
Additionally, the president emphasized the importance of China’s support in expanding AFLEX’s infrastructure.
This included potential collaboration on building new facilities and enhancing existing structures to accommodate the growing demand for training and capacity-building programs.
In response, Deputy Director-General Guan Zhiyoung of CIDAC expressed a strong willingness to collaborate with AFLEX. He shared the Chinese delegation's intent to develop a comprehensive training project plan with AFLEX.
Moreover, he referenced President Xi Jinping’s leadership development initiatives across Africa. He also confirmed that China was eager to engage with AFLEX as part of the BRICS partnership, highlighting the importance of focusing on human resource development as a primary goal.
The discussion concluded with both parties expressing a shared commitment to strengthening ties and creating sustainable collaborations.
👍10
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና ኢጋድ በጋራ ለመስራት የተፈራረሙትን ስምምነት ፋና 90 በምሽት ዜናው እንዲህ ዘግቦታል፡-
👍8
ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ.ም. (አፍሌክስ - ሱሉሉታ):- የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያዘጋጁት ለነባር ዲፕሎማቶች እና በጎ ፈቃደኛ ወጣት ካዴቶች ለአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች ጉባኤ ዝግጅት በተመለከተ እየተሰጠ የሚገኘው ሥልጠና የዛሬው የ10ኛ ቀን ውሎ በፎቶግራፍ :-
ፎቶ- ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ፎቶ- ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
👍9
At AFLEX, we strive to ignite the flame,
To generate leaders who’ll rise to acclaim.
In Ethiopia and Africa, we pave the way,
Empowering minds to shine bright every day
With vision and purpose, together we stand,
Join us on social media—let’s craft a bold plan!
Your journey to leadership starts here today,
Be part of the change, come join the AFLEX way!
To generate leaders who’ll rise to acclaim.
In Ethiopia and Africa, we pave the way,
Empowering minds to shine bright every day
With vision and purpose, together we stand,
Join us on social media—let’s craft a bold plan!
Your journey to leadership starts here today,
Be part of the change, come join the AFLEX way!
👍10
የአፍሌክስ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብረሃ ከቻይና ልዑካን ቡድን ጋር በነበራቸው ውይይት ላይ ካነሷቸው ሃሳቦች የተወሰዱ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉የአፍሌክስን የቅርብ ጊዜ ውጥኖች አጠቃላይ እይታ አካዳሚው ያስመዘገባቸውን አዎንታዊ ግስጋሴዎችን አሳይተዋል።
👉አፍሌክስ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የአመራር ልማት ፕሮግራም ላይ ያለውን ተጽእኖ ለማስፋት ከቻይና ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራ እንደሆነ ገልፀዋል።
👉ስትራቴጂክ አጋርነቶችን በማጉላት በዘርፉ ልምድ ካላቸው የቻይና ተቋማት እንደ ፔኪንግ እና ፅንጉዋ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በጋራ ለመማማር እና ልምድ ለመለዋወጥ የትብብር ግንኙነት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።
👉የሰው ኃይል አቅም ግንባታ ላይ ሁለቱ አካላት አብረው አንደሚሰሩ አሳውቀዋል ።
👉 አፍሌክስ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ የቻይና ድጋፍ ያለውን ጠቀሜታ አጉልተው አሳይተዋል።
👉አዳዲስ የስልጠና ተቋማትን በመገንባት ላይ የጋራ ጥረቶች ሊኖሩ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
👉መሠረተ ልማትን ማሻሻልን በማጣቀስ የሥልጠናና የአቅም ግንባታ ፍላጐቶችን በተሻለ ለማርካት ነባር መዋቅሮችን በማሳደግ ረገድ ከ ቻይና ጋር በመተባበር እንደሚሰሩ ጠቁመዋል።
👉የአፍሌክስን የቅርብ ጊዜ ውጥኖች አጠቃላይ እይታ አካዳሚው ያስመዘገባቸውን አዎንታዊ ግስጋሴዎችን አሳይተዋል።
👉አፍሌክስ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የአመራር ልማት ፕሮግራም ላይ ያለውን ተጽእኖ ለማስፋት ከቻይና ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራ እንደሆነ ገልፀዋል።
👉ስትራቴጂክ አጋርነቶችን በማጉላት በዘርፉ ልምድ ካላቸው የቻይና ተቋማት እንደ ፔኪንግ እና ፅንጉዋ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በጋራ ለመማማር እና ልምድ ለመለዋወጥ የትብብር ግንኙነት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።
👉የሰው ኃይል አቅም ግንባታ ላይ ሁለቱ አካላት አብረው አንደሚሰሩ አሳውቀዋል ።
👉 አፍሌክስ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ የቻይና ድጋፍ ያለውን ጠቀሜታ አጉልተው አሳይተዋል።
👉አዳዲስ የስልጠና ተቋማትን በመገንባት ላይ የጋራ ጥረቶች ሊኖሩ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
👉መሠረተ ልማትን ማሻሻልን በማጣቀስ የሥልጠናና የአቅም ግንባታ ፍላጐቶችን በተሻለ ለማርካት ነባር መዋቅሮችን በማሳደግ ረገድ ከ ቻይና ጋር በመተባበር እንደሚሰሩ ጠቁመዋል።
👍12