African Leadership Excellence Academy
2.36K subscribers
2.57K photos
96 videos
6 files
120 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
October 22, 2021
October 23, 2021
October 25, 2021
October 27, 2021
November 17, 2021
የኢትዮጵያ የውጭ ጫናውን አሸንፎ መውጣት ለአፍሪካም ማሸነፍ ነው - ዶ/ር ምህረት ደበበ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሁን የተከፈተባትን የውጭ ጫና አሸንፎ መውጣት ለአፍሪካም ጭምር ማሸነፍ እንደሆነ መገንዘብ እንደሚያስፈልግ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት ዶክተር ምህረት ደበበ ገለጹ፡፡
ዶክተር ምህረት እንደገለጹት ÷ ኢትዮጵያ አሁን የተከፈተባትን የውጭ ጫና አሸንፎ መውጣት ለአፍሪካም ጭምር ማሸነፍ እንደሆነ ማሰብ ያስፈልጋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያውያን ትልቅ እና ታሪካዊ ጊዜ ላይ ነን ፤ አፍሪካውያን ከጎናችን እንደሚቆሙ እያሳዩን ነው ፤ ስለሆነም ጦርነቱን ከማሸነፍ ውጪ ሌላ ምርጫ የለንም ብለዋል፡፡
በታሪካችን ኢትዮጵያ ብቻዋን ነፃነቷን አስከብራ ሌሎችንም ወደ ነፃነት ስትመራ ይሄ ሁለተኛው የነፃነት ጥሪ መሆኑን ጠቁመው ÷ ይሄንን ጦርነት በማሸነፍ የአሁኑ ትውልድ ታሪክ መጻፍ እንዳለበትም ነው የገለጹት፡፡
ምዕራባውያን የአፍሪካን አገራት እንደ አገር ማየት እና ማክበር አይፈልጉም ያሉት ፕሬዚዳንቱ ÷ ኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ውስጥ ያልገባች በአጭር ጊዜ ውስጥም ቢሆን በጣልያን ወረራ አባቶቻችን እጅ ሳይሰጡ የኢትዮጵያን ነፃነት እንዳስጠበቁ ገልጸዋል፡፡
ኢትዮጵያን ትልቅ እናደርጋታለን ብለው ዜጎቿ ሲነሱ ምዕራባውያን ደግሞ እንዳንሆን በአሁኑ ወቅት ተነስተውብናል ብለዋል፡፡
ይህንን እንዳይሳካ ለማድረግ እንደ ሁነኛ መሣሪያ ሆኖ ያገኙት በአሁኑ ጊዜ በአገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት እንደሆነ ጠቅሰው ÷ የአሸባሪውን ህወሓት ኃይል ለዚህ መጠቀሚያ ስለማድረጋቸውም ነው ያነሱት፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ - https://www.fanabc.com/የኢትዮጵያ-የውጭ-ጫናውን-አሸንፎ-መውጣት/
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
November 25, 2021
December 1, 2021