African Leadership Excellence Academy
2.35K subscribers
2.55K photos
96 videos
6 files
120 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
Consultative workshop meeting #AFLEX African Leadership Excellence Academy and #pl4ge (Public Leadership for Gender Equality).
#Public_Leadership_for_Gender_Equality Program Nationalizes in #Ethiopia
May 30, 2024 – SULULUTA /AFLEX/ - In a significant step towards advancing gender equality, #African_Leadership_Excellence_Academy (#AFLEX) held a pivotal assessment and planning workshop in collaboration with public leadership for Gender Equality (#PL4GE) team.
During the event, the President of AFLEX, #Zadig_Abrera, initiated the participants not to challenge women but rather to make the necessary sacrifices to invest in women and promote #gender_equality.
👎1
The workshop, held in the #AFLEX #Leadership_Development_Center in Sululuta town, was facilitated by Mrs. @Enn_Denvil and Mr. @Alex_MuyNive from the Center for Gender Equality.
The workshop aimed to provide an overview of the PL4GE program, assess the AFLEX team's contributions, and identify priorities for program implementation and facilities.
Mrs. Enn Denvil and Mr. Alex Munive highlighted PL4GE's innovative conceptual framework, strategic-based approach, and collaborative work with leaders to drive change.
The workshop explored PL4GE's gender leadership principles, focusing on the "6 P's": people, partnership, public value co-creation, purpose, personal commitment, and power.
Participants discussed the design and implementation of the PL4GE program, focusing on Ethiopia's experiences, through individual reflections, pair-and-share activities, and discussions.
The nationalization of Ethiopia's PL4GE program is a significant step towards gender equality and women's empowerment in public leadership roles.
The workshop's discussions and outcomes will guide the program's scope and implementation strategies, aiming to foster a more inclusive and equitable society.
The workshop will continue until May 31st, 2024.The President of AFLEX, Enn Denvil, and Alex Munive from the Center for Gender Equality group visited the AFLEX compound.
👍4
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራሮች እና ሰራተኞች በአካዳሚው ሪፎርም: ማስፋት እና ሽግግር ዙሪያ ስልጠና እየወሰዱ ነው:: ስልጠናውን የሰጡት እሸቴ አበበ (ዶ/ር) ሲሆኑ በአፍሌክስ ውስጥ ሊሰሩ ስለታቀዱ ፕሮጀክቶች ሰፊ ገለፃ አድርገዋል::
የተቋም እና የግል ልማት በሚል ርዕስም በሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ስልጠና ተስጥቷል::
የተገልጋዮችን እርካታ በማሳደግ የአካዳሚውን የአገልግሎት አፈፃፀም ልህቀት ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለጸ::

ይህ የተገለጸው ለአካዳሚው አመራሮችና ባለሙያዎች ስለ ተገልጋዮች አገልግሎት አሰጣጥ (Customer Service Delivery, Etiquette and Protocol) ስልጠና በተሰጠበት መድረክ ነው::

ስልጠናውን የሰጡት አቶ ሲሳይ ዘሪሁን እንደጠቀሱት የአካዳሚውን የአገልግሎት አሰጣጥና የእንግዳ አቀባበል በማሳደግና ዘመናዊ በማድረግ የተገልጋዮችን እርካታ ማረጋገጥ እንደሚቻል ገልጸዋል::

የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች በእቅድ: ክትትል እና ድጋፍ እንዲሁም የአፈፃፀም ሪፖርት ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የወሰዱ ሲሆን ስልጠናውን የሰጡት አቶ ምትኩ ጫኔ ናቸው::

በስልጠናው ላይም ስለ እቅድ እና ሪፖርት ምንነት እና አዘገጃጀት: ስለ ክትትል እና ግምገማ ስርዓት በሰፊው የቀረበ ሲሆን ስለ ተቋማዊ መዋቅርም ማብራሪያ ቀርቦበታል::