• ቀጣይ የእድገት ተስፋ ላይ ያላትን የውሃ ሃብት መጠቀም ላይ ያተኩራል
• የኢትዮጵያን የዓባይ ተፋሰስ ውሀ ተጠቃሚነት የህግ እና የፖሊሲ ጉዳዮች ይዘረዝራል
• ዓለም አቀፍ የስምምነት ህግ ከድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አንፃር ያስቃኛል
• የግብፅን የውሀ ግንኙነት ቅኝትና የመከበብ የውጭ ፖሊስ ቃኝቷል
• ቁልፍ ብሔራዊ ፍላጎቶችን ያመላክታል
• የአባይ ተፋሰስ እና ቀይ ባህርን በተመለከተ መከተል ያሉብንን መርሆዎች ይጠቁማል
• የዓባይ ተፋሰስ ተጠቃሚነት ዝርዝር ስትራቴጂን አስቀምጧል
• የባህር በር ለማግኘት የሚረዱ ስትራተጂዎች በግልፅ ሰፈረዋል
• የኢትዮጵያን የዓባይ ተፋሰስ ውሀ ተጠቃሚነት የህግ እና የፖሊሲ ጉዳዮች ይዘረዝራል
• ዓለም አቀፍ የስምምነት ህግ ከድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አንፃር ያስቃኛል
• የግብፅን የውሀ ግንኙነት ቅኝትና የመከበብ የውጭ ፖሊስ ቃኝቷል
• ቁልፍ ብሔራዊ ፍላጎቶችን ያመላክታል
• የአባይ ተፋሰስ እና ቀይ ባህርን በተመለከተ መከተል ያሉብንን መርሆዎች ይጠቁማል
• የዓባይ ተፋሰስ ተጠቃሚነት ዝርዝር ስትራቴጂን አስቀምጧል
• የባህር በር ለማግኘት የሚረዱ ስትራተጂዎች በግልፅ ሰፈረዋል
የአፍሌክስ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ እና ከከተማዋ የካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ::
ርዕሰ አካዳሚው ለክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ለካቢኔ አባላቱ አፍሌክስ በሶስት ዓመት ውስጥ ስለሚተገብራቸው የአመራር ልማት ፕሮጀክቶች ገለፃ አድርገውላቸዋል::
አቶ ዛዲግ በውይይቱ ላይ አፍሌክስ በአካዳሚው ዘርፍ እና በነባራዊው ዓለም መካከል ያለውን ክፍትት ለመሙላት እየሰራ እንደሆነ ጠቅሰው፤ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ውስጥ ተራርቀው እና ተነጣጥለው ያሉ ተቋማትን እና መሪዎችን እንደ ድልድይ ሆኖ ለማገናኘት ፕሮግራም መቅረጹንም ተናግረዋል።
ርዕሰ አካዳሚው አያይዘውም የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በጠቅላላ (General) አራት እና በልዩ (Specialized )ሰላሳ ስምንት የአመራር ልማት ፕሮግራሞችን ቀርፆ ወደ ስራ እንደገባ የጠቀሱት አቶ ዛዲግ ለሁሉም ፕሮግራሞች ማስፈፀሚያ የሚሆን ከ2,500 በላይ ገፆች ያሉት ዝርዝር ስትራቴጂ እንደተዘጋጀም አብራርተዋል::
ርዕሰ አካዳሚው ለክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ለካቢኔ አባላቱ አፍሌክስ በሶስት ዓመት ውስጥ ስለሚተገብራቸው የአመራር ልማት ፕሮጀክቶች ገለፃ አድርገውላቸዋል::
አቶ ዛዲግ በውይይቱ ላይ አፍሌክስ በአካዳሚው ዘርፍ እና በነባራዊው ዓለም መካከል ያለውን ክፍትት ለመሙላት እየሰራ እንደሆነ ጠቅሰው፤ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ውስጥ ተራርቀው እና ተነጣጥለው ያሉ ተቋማትን እና መሪዎችን እንደ ድልድይ ሆኖ ለማገናኘት ፕሮግራም መቅረጹንም ተናግረዋል።
ርዕሰ አካዳሚው አያይዘውም የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በጠቅላላ (General) አራት እና በልዩ (Specialized )ሰላሳ ስምንት የአመራር ልማት ፕሮግራሞችን ቀርፆ ወደ ስራ እንደገባ የጠቀሱት አቶ ዛዲግ ለሁሉም ፕሮግራሞች ማስፈፀሚያ የሚሆን ከ2,500 በላይ ገፆች ያሉት ዝርዝር ስትራቴጂ እንደተዘጋጀም አብራርተዋል::
አዲስ አበባ ከተማ ላይ እምቅ የሰው ሀብት እና የአመራር አቅም መኖሩን የጠቀሱት ርዕሰ አካዳሚው፤ ይህን አቅም በጋራ ለመጠቀም የሚያስችል ፕሮግራም እንደተዘጋጀ እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋርም በትብብር በመስራት ሀብትን በተገቢው መንገድ ስራ ላይ ለማዋል አፍሌክስ ቅድመ ዝግጅቱን እንደጨረሰ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ በበኩላቸው አፍሌክስ በሶስት ዓመታት ውስጥ ሊሰራ ያቀደው እና ርዕሰ አካዳሚው ያቀረቡበት መንገድ ሳቢ እና ማራኪ መሆኑን ጠቅሰው፤ አፍሌክስ የሰነቀው ራዕይ ከተቋሙ ባሻገር ለአዲስ አበባ ከተማም ትልቅ አቅም የሚፈጥር እንደሆነ እና በሀገር ደረጃም እንዲህ አይነት ሁሉን ዓቀፍ የአመራር አቅም መገንቢያ ማዕከል መኖሩ የሚፈጥረው አዎንታዊ ተጽዕኖ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ብለዋል።
ክብርት ከንቲባዋ አያይዘውም ርዕሰ አካዳሚው ያቀረቡትን የአብረን እንስራ ጥያቄ መቀበላቸውን ገልጸው፤ አዲስ አበባ ከተማ እንደ አፍሪካ መዲና መቀመጫነቷ የራሷን አሻራ በአካዳሚው ውስጥ ማሳረፍ ትፈልጋለች ብለዋል። ለዚህም የሀሳብ ማመንጫ ማዕከል ለመገንባት የሚያስፈልጉ ዝርዝር መረጃዎች እንዲቀርቡ ጠይቀዋል።
በውይይቱ ላይ የተሳተፉ ሌሎች የካቢኔ አባላትም አስተያየት የሰጡ ሲሆን፤ አፍሌክስ ከተሰጠው ተልዕኮ አንጻር የቀረጸው የሶስት ዓመት ስትራቴጂ እና ሁሉን ዓቀፍ የሆኑ የአመራር ልማት ፕሮግራም ማዕቀፎቹ ወዳሰበው መዳረሻ ሊያደርሱት የሚችሉ እንደሆኑ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ በበኩላቸው አፍሌክስ በሶስት ዓመታት ውስጥ ሊሰራ ያቀደው እና ርዕሰ አካዳሚው ያቀረቡበት መንገድ ሳቢ እና ማራኪ መሆኑን ጠቅሰው፤ አፍሌክስ የሰነቀው ራዕይ ከተቋሙ ባሻገር ለአዲስ አበባ ከተማም ትልቅ አቅም የሚፈጥር እንደሆነ እና በሀገር ደረጃም እንዲህ አይነት ሁሉን ዓቀፍ የአመራር አቅም መገንቢያ ማዕከል መኖሩ የሚፈጥረው አዎንታዊ ተጽዕኖ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ብለዋል።
ክብርት ከንቲባዋ አያይዘውም ርዕሰ አካዳሚው ያቀረቡትን የአብረን እንስራ ጥያቄ መቀበላቸውን ገልጸው፤ አዲስ አበባ ከተማ እንደ አፍሪካ መዲና መቀመጫነቷ የራሷን አሻራ በአካዳሚው ውስጥ ማሳረፍ ትፈልጋለች ብለዋል። ለዚህም የሀሳብ ማመንጫ ማዕከል ለመገንባት የሚያስፈልጉ ዝርዝር መረጃዎች እንዲቀርቡ ጠይቀዋል።
በውይይቱ ላይ የተሳተፉ ሌሎች የካቢኔ አባላትም አስተያየት የሰጡ ሲሆን፤ አፍሌክስ ከተሰጠው ተልዕኮ አንጻር የቀረጸው የሶስት ዓመት ስትራቴጂ እና ሁሉን ዓቀፍ የሆኑ የአመራር ልማት ፕሮግራም ማዕቀፎቹ ወዳሰበው መዳረሻ ሊያደርሱት የሚችሉ እንደሆኑ ተናግረዋል።
The African Leadership Academy and the United Nations in Ethiopia signed an agreement to work together.
Addis Ababa: February 27/2016 (EZA) African Leadership Excellence Academy and the United Nations Coordinating Office signed an agreement to work together.
The agreement has been signed by the Chief of the African leadership Excellence academy Zadig Abraha and the chief convener of the United Nations in Ethiopia and humanitarian aid coordinator Dr. Ramiz Alakbarov.
The purpose of the agreement is to increase leadership capacity and collective thinking to achieve sustainable development goals in Ethiopia and Africa.
Addis Ababa: February 27/2016 (EZA) African Leadership Excellence Academy and the United Nations Coordinating Office signed an agreement to work together.
The agreement has been signed by the Chief of the African leadership Excellence academy Zadig Abraha and the chief convener of the United Nations in Ethiopia and humanitarian aid coordinator Dr. Ramiz Alakbarov.
The purpose of the agreement is to increase leadership capacity and collective thinking to achieve sustainable development goals in Ethiopia and Africa.
It is also said that it will include developing the capacity and skills of government employees and other professionals working on development goals.
Among the goals of the agreement is to encourage the cultivation of different ideas and to develop a culture of discussion and to create new leaders for change.
As Zadig Abraha, the Chief of the African Leadership Excellence Academy, said at this time, the academy has started working on 13 projects that will be implemented in three years.
Today's agreement has stated that it aims to strengthen leadership education in Africa and create capacities to create competent leadership.
They said the agreement is helpful for the leadership to make efforts with knowledge and cooperation to accomplish things that will promote together in Ethiopia and Africa.
The chief convener of the United Nations in Ethiopia and Humanitarian Affairs Coordinator Dr. Ramiz Alakbarov appreciated the vision of the academy.
He stated that he will continue to work on empowering leaders, training and building the skills required to create vision-oriented professionals.
They also pointed out that to achieve sustainable development goals, strengthening institutions will be carried out and this will create a great potential for the future.
The academy is playing a great role to spread Pan Africanism is foreign minister Leulseged Tadesse, Director General of International Organizations.
Africa is moving with its own agenda and said for the success, collective thinking and collective power is needed.
They have also indicated that the academy is working to create qualified leaders in the continent by raising common ideas.
They said the agreement will create a lot of potential for the work done by the academy and will help to achieve the African vision.
Among the goals of the agreement is to encourage the cultivation of different ideas and to develop a culture of discussion and to create new leaders for change.
As Zadig Abraha, the Chief of the African Leadership Excellence Academy, said at this time, the academy has started working on 13 projects that will be implemented in three years.
Today's agreement has stated that it aims to strengthen leadership education in Africa and create capacities to create competent leadership.
They said the agreement is helpful for the leadership to make efforts with knowledge and cooperation to accomplish things that will promote together in Ethiopia and Africa.
The chief convener of the United Nations in Ethiopia and Humanitarian Affairs Coordinator Dr. Ramiz Alakbarov appreciated the vision of the academy.
He stated that he will continue to work on empowering leaders, training and building the skills required to create vision-oriented professionals.
They also pointed out that to achieve sustainable development goals, strengthening institutions will be carried out and this will create a great potential for the future.
The academy is playing a great role to spread Pan Africanism is foreign minister Leulseged Tadesse, Director General of International Organizations.
Africa is moving with its own agenda and said for the success, collective thinking and collective power is needed.
They have also indicated that the academy is working to create qualified leaders in the continent by raising common ideas.
They said the agreement will create a lot of potential for the work done by the academy and will help to achieve the African vision.
https://youtu.be/CGR7-HoGnaQ?si=HZhGEqhB05KxNuqm
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከዋልታ ቴቪ ነፃ ሀሳብ ፕሮግራም ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትመለከቱ ጋበዝን::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከዋልታ ቴቪ ነፃ ሀሳብ ፕሮግራም ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትመለከቱ ጋበዝን::
YouTube
"ያልተሄደበትን መንገድ ለመሄድ የሚሞክር መሪ ያላት ሃገር ሆናለች" - ክፍል 1
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ/join
"ያልተሄደበትን መንገድ ለመሄድ የሚሞክር መሪ ያላት ሃገር ሆናለች" - ክፍል 1
#Addiswalta #Ethiopia #News #ነፃ_ሀሳብ
Entertainment youtube: https://www.youtube.com/channel/UCyfhy3O…
https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ/join
"ያልተሄደበትን መንገድ ለመሄድ የሚሞክር መሪ ያላት ሃገር ሆናለች" - ክፍል 1
#Addiswalta #Ethiopia #News #ነፃ_ሀሳብ
Entertainment youtube: https://www.youtube.com/channel/UCyfhy3O…
https://youtu.be/9vmRjrhiBIY?si=t7MA6rCexFu3gEiJ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከዋልታ ቴቪ ነፃ ሀሳብ ፕሮግራም ጋር ያደረጉትን ክፍል ሁለት ቆይታ እንድትመለከቱ ጋበዝን::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከዋልታ ቴቪ ነፃ ሀሳብ ፕሮግራም ጋር ያደረጉትን ክፍል ሁለት ቆይታ እንድትመለከቱ ጋበዝን::
YouTube
"ስልጣኔዎቻችን መቀጠል ያልቻሉት ከውሃ የራቁ ስለሆኑ ይሆን?" - ክፍል 2
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ/join
"ስልጣኔዎቻችን መቀጠል ያልቻሉት ከውሃ የራቁ ስለሆኑ ይሆን?" - ክፍል 2
#Addiswalta #Ethiopia #News
Entertainment youtube: https://www.youtube.com/channel/UCyfhy3OUOmJDXqMuV0K7GeQ…
https://www.youtube.com/channel/UC4yEV6VBe0Emu8sMpyij0uQ/join
"ስልጣኔዎቻችን መቀጠል ያልቻሉት ከውሃ የራቁ ስለሆኑ ይሆን?" - ክፍል 2
#Addiswalta #Ethiopia #News
Entertainment youtube: https://www.youtube.com/channel/UCyfhy3OUOmJDXqMuV0K7GeQ…
# አሁን
###########
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በውይይት እየተከበረ ነው::
በመክፈቻው ላይ የተገኙት የአፍሌክስ የስራ አመራር ዘርፍ ም/ ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) እንደተናገሩት አካዳሚው ለሴቶች አቅም ግንባታ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ ጠቅሰው ይህንኑ ተግባሩን አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል::
በአካዳሚው ውስጥ ያሉ የስራ ክፍሎችም የሴቶችን አቅም ለመገንባት እና ወደ ውሳኔ ሰጭነት እንዲመጡ በሚደረገው ሂደት ውስጥ በጎ ሚና እንዲጫውቱ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላልፈዋል::
ውይይቱ እንደቀጠለ ሲሆን ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ የመጡት ወ/ሮ ኤደን ቡሽራ የውይይት ፅሁፍ እያቀረቡ ነው::
ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በሀገራችን ለ48ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል::
###########
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በውይይት እየተከበረ ነው::
በመክፈቻው ላይ የተገኙት የአፍሌክስ የስራ አመራር ዘርፍ ም/ ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) እንደተናገሩት አካዳሚው ለሴቶች አቅም ግንባታ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ ጠቅሰው ይህንኑ ተግባሩን አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል::
በአካዳሚው ውስጥ ያሉ የስራ ክፍሎችም የሴቶችን አቅም ለመገንባት እና ወደ ውሳኔ ሰጭነት እንዲመጡ በሚደረገው ሂደት ውስጥ በጎ ሚና እንዲጫውቱ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላልፈዋል::
ውይይቱ እንደቀጠለ ሲሆን ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ የመጡት ወ/ሮ ኤደን ቡሽራ የውይይት ፅሁፍ እያቀረቡ ነው::
ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በሀገራችን ለ48ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል::