በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለፁ።
ፕሬዝዳንቱ "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት ላይ ናቸው።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት ድህነት የሀገርን እና የዜጎችን ክብር ዝቅ የሚያደርግ መሆኑን መረዳት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።
የአመራሮች የመሪነት ጥበብና የዜጎች የስራ ትጋት እምቅ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ሀብት ጋር ተደምሮ ከተሰራ ድህነትን መሻገር ይቻላል ብለዋል ።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የድህነት መጥፎ የታሪክ ገፅን መቀየር የሚያስችሉና በምሳሌነት የሚጠቀሱ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አሳውቀዋል ።
እናም በመከናወን ላይ ያሉ ሁሉን አቀፍ ስራዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ ሁለንተናዊ ልዕልና እውን እንዲሆን የአመራሮችን ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ብለዋል ።
ፕሬዝዳንቱ "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት ላይ ናቸው።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት ድህነት የሀገርን እና የዜጎችን ክብር ዝቅ የሚያደርግ መሆኑን መረዳት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።
የአመራሮች የመሪነት ጥበብና የዜጎች የስራ ትጋት እምቅ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ሀብት ጋር ተደምሮ ከተሰራ ድህነትን መሻገር ይቻላል ብለዋል ።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የድህነት መጥፎ የታሪክ ገፅን መቀየር የሚያስችሉና በምሳሌነት የሚጠቀሱ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አሳውቀዋል ።
እናም በመከናወን ላይ ያሉ ሁሉን አቀፍ ስራዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ ሁለንተናዊ ልዕልና እውን እንዲሆን የአመራሮችን ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ብለዋል ።