ስምምነቱ የሰልጠኞች ማደሪያ ሕንጻ እድሳት ፣ የመመሪያ ክፍሎች ሕንጻ እድሳት እና የምድረ ግቢ ማስዋብ ሥራን የሚያካትት ግዙፍ የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ እንደሆነ ተገለጿል፡፡
በዘርፉ ያካበተውን ልምድና ብቃት መሰረት አድርገው ኮርፖሬሽኑን እንዲሰራ ተቋማቸው መወሰኑን ዶ/ር ወንድዬ ለገሠ የአፍሌክስ ምክትል ፕሬዜዳንት ተናግረዋል፡፡
የማስዋብና የማዘመን ሥራውን በጥራት እና በጊዜ አጠናቆ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለማስረከብ ለያዘው እቅድ ከአፍሌክስ በኩል አስፈለጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ምክትል ፕሬዜዳንቱ ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የበርካታ የመንግስት ተቋማትን የሪኖቬሽንና የማዘመን ሥራዎች በብቃት በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን ለመግስት ተቋማት በጥራት እና በጊዜ የማዘመን ሥራዎችን ከመሰራት ባሻገር የሪኖቬሽን ሥራ የተቋሙን ገቢ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
በዘርፉ ያካበተውን ልምድና ብቃት መሰረት አድርገው ኮርፖሬሽኑን እንዲሰራ ተቋማቸው መወሰኑን ዶ/ር ወንድዬ ለገሠ የአፍሌክስ ምክትል ፕሬዜዳንት ተናግረዋል፡፡
የማስዋብና የማዘመን ሥራውን በጥራት እና በጊዜ አጠናቆ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለማስረከብ ለያዘው እቅድ ከአፍሌክስ በኩል አስፈለጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ምክትል ፕሬዜዳንቱ ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የበርካታ የመንግስት ተቋማትን የሪኖቬሽንና የማዘመን ሥራዎች በብቃት በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን ለመግስት ተቋማት በጥራት እና በጊዜ የማዘመን ሥራዎችን ከመሰራት ባሻገር የሪኖቬሽን ሥራ የተቋሙን ገቢ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
The president of the Somali region, Mr. Mustafe Muxummed Cumar has closed a four-day training of the leadership of the party and the regional government held by the office of the Prosperity Party in the Somali region with the support of the African Leadership Training Institute (African Leadership Excellence Academy).
The president advised the leadership to come up with determination and hard work, to strengthen the jobs and service of the society— the party and the government will continue their role in developing the knowledge of leadership.
The president said that the plans of the government will focus on: strengthening security, completing the ongoing projects, quality of education, revenue, justice, rehabilitation of cities and resting places etc.
The president advised the leadership to come up with determination and hard work, to strengthen the jobs and service of the society— the party and the government will continue their role in developing the knowledge of leadership.
The president said that the plans of the government will focus on: strengthening security, completing the ongoing projects, quality of education, revenue, justice, rehabilitation of cities and resting places etc.
> "The current generation of leaders, you want to see the generation that was leading the region and the ones that would lead tomorrow, therefore you have to do your duties with confidence." """""
– President of DDS, Mr. Mustafe Muhummed Cumar.
In order to increase the understanding and political intelligence of higher leadership, the plan of the Prosperity Party is to implement this training.
*Stay connected to the official pages of the African Leadership Excellence Academy
– President of DDS, Mr. Mustafe Muhummed Cumar.
In order to increase the understanding and political intelligence of higher leadership, the plan of the Prosperity Party is to implement this training.
*Stay connected to the official pages of the African Leadership Excellence Academy
Upcoming Event
🌟 Get Ready for the PL4GE Workshop - Cohort 2! 🌟
An engaging 3-day workshop dedicated to promoting gender equality in policy.
Participants from various ministries will delve into transformative concepts that empower them to shape a more equitable future.
📅 Date: Tuesday morning, June 17, 2025
📍 Location: AFLEX Sululta Campus
This workshop aims to provide transformative insights and practical tools that empower participants to integrate gender equality concepts into their policymaking processes.
💡 Focus: Promoting Gender Equality in Policy
#PL4GE #GenderEquality #PolicyWorkshop #AFLEX #TransformativeChange
🌟 Get Ready for the PL4GE Workshop - Cohort 2! 🌟
An engaging 3-day workshop dedicated to promoting gender equality in policy.
Participants from various ministries will delve into transformative concepts that empower them to shape a more equitable future.
📅 Date: Tuesday morning, June 17, 2025
📍 Location: AFLEX Sululta Campus
This workshop aims to provide transformative insights and practical tools that empower participants to integrate gender equality concepts into their policymaking processes.
💡 Focus: Promoting Gender Equality in Policy
#PL4GE #GenderEquality #PolicyWorkshop #AFLEX #TransformativeChange
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Africa Day 2025: H.E. Zadig Abreha, President of AFLEX, delivers a compelling opening address. Dive into his visionary insights on Africa's future and the path to transformative leadership.
👉Watch now!
#AfricaDay2025 #AFLEX
👉Watch now!
#AfricaDay2025 #AFLEX
ክልሉ ያለውን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ በመጠቀም የህዝቦችን ህይወት መቀየር እንዲቻል አመራሮች በተለየ ትኩረት እንዲሰሩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን አሳሰቡ።
ክልሉ ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀምሯል ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንዳሉት ባለፉት ዓመታት በመላ ሀገሪቱ የአመራሮችን ክህሎት እና ጥበብ የሚያሻሽል ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል ።
ስልጠናው እንደዬ ክልሎች ተጨባጭ ሁኔታ እየተሰጠ ነውም ብለዋል ።
የክልሉ ሁሉም አመራሮች በክልሉ የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶች ለምተው የህዝቦችን ህይወት መቀየር እንዲቻል መስራትን ቀዳሚ አጃንዳ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
በተለይ ከቃል ያለፈ ስራ ለመስራት አመራሮች ስራዎቻቸውን በክህሎት እና በጥበብ መምራት ያስፈልጋልም ብለዋል ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶ ኃላፊ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር በበኩላቸው አመራሮች ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን በቅጡ መረዳት ይገባቸዋል ብለዋል ።
የተጀመሩ የልማት ፣ የመልካም አስተዳደርና የሰላም ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል ለህዝቡ የተገባውን ቃል መፈፀም ይገባልም ብለዋል ።
ክልሉ ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀምሯል ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንዳሉት ባለፉት ዓመታት በመላ ሀገሪቱ የአመራሮችን ክህሎት እና ጥበብ የሚያሻሽል ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል ።
ስልጠናው እንደዬ ክልሎች ተጨባጭ ሁኔታ እየተሰጠ ነውም ብለዋል ።
የክልሉ ሁሉም አመራሮች በክልሉ የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶች ለምተው የህዝቦችን ህይወት መቀየር እንዲቻል መስራትን ቀዳሚ አጃንዳ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
በተለይ ከቃል ያለፈ ስራ ለመስራት አመራሮች ስራዎቻቸውን በክህሎት እና በጥበብ መምራት ያስፈልጋልም ብለዋል ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶ ኃላፊ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር በበኩላቸው አመራሮች ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን በቅጡ መረዳት ይገባቸዋል ብለዋል ።
የተጀመሩ የልማት ፣ የመልካም አስተዳደርና የሰላም ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል ለህዝቡ የተገባውን ቃል መፈፀም ይገባልም ብለዋል ።