የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የአፍሌክስ ሕንጻዎችን የሪኖቬሽን እና የማዘመን ሥራን ለመስራት ተስማማ
****
አዲስ አበባ ሰኔ 04/2017 (አፍሌክስ):- የፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ሕንጻዎችን የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ ለመስራት ስምምነት ፈጽሟል፡፡
የማስዋብ እና የማዘመን ሥራው አፍሌክስ የሚሰጠውን አገልግሎት የበለጠ ምቹና ዘመናዊ ለማድረግ እንደሚያስችለው ተገልጿል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር ፡- አፍሌክስ በመጠን ከፍተኛ ለሆነው የሪኖቬሽን ሥራ ኮርፖሬሽኑን መምረጡ እንዳስደሰታቸው ገልጸው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በሚታወቅበት ውጤታማ የፕሮጀክት አፈጻጸም በውሉ በተቀመጠው የማጠናቀቂያ ጊዜ አጠናቆ እንደሚያስረክብም ገልጸዋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ በዚህ ፕሮጀክት ትርፍን ሳይሆን ለጥራት እና ለጊዜ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥም ተናገረዋል፡፡
****
አዲስ አበባ ሰኔ 04/2017 (አፍሌክስ):- የፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ሕንጻዎችን የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ ለመስራት ስምምነት ፈጽሟል፡፡
የማስዋብ እና የማዘመን ሥራው አፍሌክስ የሚሰጠውን አገልግሎት የበለጠ ምቹና ዘመናዊ ለማድረግ እንደሚያስችለው ተገልጿል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር ፡- አፍሌክስ በመጠን ከፍተኛ ለሆነው የሪኖቬሽን ሥራ ኮርፖሬሽኑን መምረጡ እንዳስደሰታቸው ገልጸው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በሚታወቅበት ውጤታማ የፕሮጀክት አፈጻጸም በውሉ በተቀመጠው የማጠናቀቂያ ጊዜ አጠናቆ እንደሚያስረክብም ገልጸዋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ በዚህ ፕሮጀክት ትርፍን ሳይሆን ለጥራት እና ለጊዜ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥም ተናገረዋል፡፡
ስምምነቱ የሰልጠኞች ማደሪያ ሕንጻ እድሳት ፣ የመመሪያ ክፍሎች ሕንጻ እድሳት እና የምድረ ግቢ ማስዋብ ሥራን የሚያካትት ግዙፍ የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ እንደሆነ ተገለጿል፡፡
በዘርፉ ያካበተውን ልምድና ብቃት መሰረት አድርገው ኮርፖሬሽኑን እንዲሰራ ተቋማቸው መወሰኑን ዶ/ር ወንድዬ ለገሠ የአፍሌክስ ምክትል ፕሬዜዳንት ተናግረዋል፡፡
የማስዋብና የማዘመን ሥራውን በጥራት እና በጊዜ አጠናቆ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለማስረከብ ለያዘው እቅድ ከአፍሌክስ በኩል አስፈለጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ምክትል ፕሬዜዳንቱ ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የበርካታ የመንግስት ተቋማትን የሪኖቬሽንና የማዘመን ሥራዎች በብቃት በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን ለመግስት ተቋማት በጥራት እና በጊዜ የማዘመን ሥራዎችን ከመሰራት ባሻገር የሪኖቬሽን ሥራ የተቋሙን ገቢ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
በዘርፉ ያካበተውን ልምድና ብቃት መሰረት አድርገው ኮርፖሬሽኑን እንዲሰራ ተቋማቸው መወሰኑን ዶ/ር ወንድዬ ለገሠ የአፍሌክስ ምክትል ፕሬዜዳንት ተናግረዋል፡፡
የማስዋብና የማዘመን ሥራውን በጥራት እና በጊዜ አጠናቆ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለማስረከብ ለያዘው እቅድ ከአፍሌክስ በኩል አስፈለጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ምክትል ፕሬዜዳንቱ ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የበርካታ የመንግስት ተቋማትን የሪኖቬሽንና የማዘመን ሥራዎች በብቃት በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን ለመግስት ተቋማት በጥራት እና በጊዜ የማዘመን ሥራዎችን ከመሰራት ባሻገር የሪኖቬሽን ሥራ የተቋሙን ገቢ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
The president of the Somali region, Mr. Mustafe Muxummed Cumar has closed a four-day training of the leadership of the party and the regional government held by the office of the Prosperity Party in the Somali region with the support of the African Leadership Training Institute (African Leadership Excellence Academy).
The president advised the leadership to come up with determination and hard work, to strengthen the jobs and service of the society— the party and the government will continue their role in developing the knowledge of leadership.
The president said that the plans of the government will focus on: strengthening security, completing the ongoing projects, quality of education, revenue, justice, rehabilitation of cities and resting places etc.
The president advised the leadership to come up with determination and hard work, to strengthen the jobs and service of the society— the party and the government will continue their role in developing the knowledge of leadership.
The president said that the plans of the government will focus on: strengthening security, completing the ongoing projects, quality of education, revenue, justice, rehabilitation of cities and resting places etc.